“ግንቦት 20 – “አይ ኢትዮጵያ ለካ ሰው የለሽም!” (አብርሃም በላይ)

2019-05-27 “ግንቦት 20 – “አይ ኢትዮጵያ ለካ ሰው የለሽም!”  አብርሃም በላይ      “ሰዎች መለስ ዜናዊን ከኮለኔል መንግስቱ ኃ/ማርያምና አልፎ ተርፎም ከዓጼ ኃ/ስላሴ ጋር “ኢትዮጵያዊ ዲክታቶር” ብለው በአንድ ቅርጫት ውስጥ ይከቱታል። ይህ አባባል ሀቅነት አለውን? ይነበብ! መለስ ዜናዊ 1) ሁለት መፃህፍት ጻፈ። ሁለቱንም ተጀምረው እስኪያልቁ በ”ኢትዮጵያ ቅኝ አገዛዝ ስር ለዘመናት ስለማቀቀቸው” ስለኤርትራ ነፃነት የሚያወጉ ናቸው። […]

ብሔር፥ ብሔረሰብ፥ ሕዝብ፥ ነገድ!!! (ጌታቸው ሀይሌ)

2019-05-27 ብሔር፥ ብሔረሰብ፥ ሕዝብ፥ ነገድ!!!ጌታቸው ሀይሌ እነዚህን ቃላት እንድተች ብዙ ጊዜ እጠየቃለሁ። ብዙዎችን የሚገድ ጥያቄ ስላልመሰለኝ ጥያቄውን ችላ ብየው ነበር። የማይገዳቸው ላያነቡት ይችላሉ ብዬ ከዚህ በታች ያለውን አረቀቅሁ። ረቂቁ ሙሉ በሙሉ ጥንታዊ (original) አይደለም። ካሁን በፊት ከጻፍኳቸው ውስጥ “የተኮረጁ” አሉበት። – “ብሔር” የግዕዝ ቃል ነው። ትርጉሙ “ሰው የሚኖርበት ሀገር” ማለት ነው። “እገሌ ዘብሔረ ቡልጋ፥ ዘብሔረ […]

Ethiopia: Investing in Africans’ Health

The Reporter (Addis Ababa) 25 May 2019 Africa’s health sector represents a massive investment opportunity, estimated by the United Nations Economic Commission for Africa to be worth USD 66 billion annually. Yet African leaders and donors continue to discuss Africa’s health-care systems in terms of funding gaps. In fact, those gaps will close only when Africa […]

የህግ ባለሙያ፣ ሥራ ፈጣሪ፣ ለተዘነጉ ወገኖች ተሟጋች – አዲስ አድማስ

May 27, 2019 “–የቀጣዩ ትውልድ ኢትዮጵያውያን ሴቶች፣ ችግሮችን በመፍታት ረገድ ለሌሎች የአፍሪካ አገራት በአርአያነት የሚጠቀሱ እንደሚሆኑ ተስፋ አለኝ፡፡ ሌሎች ተጨማሪ ሴቶችን ወደ መሪነት በማምጣት፣ በነገዋ አገራችን ሙስናና ድህነትን መቀነስ እንደምንችል አስባለሁ፡፡–” የትነበርሽ ንጉሴ ሞላ ራሴን የማስበው የሰው ልጅ ሊያሳካቸው የሚችላቸውን ነገሮች ሁሉ ማሳካት እንደሚችል ሰው አድርጌ ነው፡፡ ለራሴ ወዳስቀመጥኳቸው ማናቸውም አይነት ግቦቼ እንዳልደርስ የሚያግዱኝ፤ ምንም […]

Ethiopia’s cannabis potential valued at USD 10 billion

May 26, 2019 By Brook Abdu Hemp fabric could revolutionize Ethiopia’s textile The African Regional Hemp & Cannabis Report, 2019 industry outlook, a study by New Frontier Data, a Washington based research institute, indicated that cannabis, which is a genus of flowering plants in the family of Cannabaceae, recognized for its use in medical or recreational purposes, potential […]

ፌስቡክ የአፍሪካ የዴሞክራሲ ሥርዓት ላይ ተጽዕኖ እያሳደረ ነው? – ቢቢሲ /አማርኛ

26 ሜይ 2019 ፌስቡክ ወቀሳ በዝቶበታል። በተለይም ከአህጉረ አፍሪካ። በማኅበራዊ ሚዲያው የሚሰራጨውን ሀሰተኛ መረጃ መግታት እንዳልቻለ ተንታኞች ይናገራሉ። የአህጉሪቷን የዴሞክራሲ ሥርዓት አደጋ ውስጥ ከቷልም ተብሏል። • “የአደገኛ ግለሰቦች” የፌስቡክ ገጽ መዘጋት ጀመረ ሀሰተኛ ዜናዎች አፍሪካ ውስጥ በተካሄዱ ስምንት ምርጫዎች ላይ ተጽዕኖ ማድረጋቸው የተነገረ ሲሆን፤ ፌስቡክ ከዜናው ጀርባ ነበረ ያለውን የእስራኤል ተቋም ገጽ መዝጋቱ ይታወሳል። ‘አርኪሜይድ […]

“ከዚህ በኋላ አስተማማኝ የሆነ ለዉጥ ያስፈልጋል” አቶ ልደቱ አያሌዉ – በዋልታ ቴቪ

May 26, 2019 ከአቶ ልደቱ አያሌዉ ጋር የተደረገ ቃለምልልስ-በዋልታ ቴቪ አቶ ልደቱ አያሌዉ በኢትዮጵያ የተቃዉሞ ፖለቲካዉ ጎራ የሚታዉቁ ናቸዉ፡፡ አቶ ልደቱ በተለይ በ 1997 ምርጫ ላይ በነበራቸዉ ተሳትፎ ጋር በተያያዘ ከተለያዩ አካላት ድጋፍ ከፍ ሲል ደግሞ በከፍተኛ ተቃዉሞ ዉስጥ ያለፉ ናቸዉ፡፡

የኢትዮጵያ የካናቢስ ገበያ የ9.8 ቢሊዮን ዶላር አቅም እንዳለው አንድ ጥናት አመለከተ – ኢትዮጵያ ሪፖርተር

26 May 2019 ብሩክ አብዱ መቀመጫውን በአሜሪካ ዋሽንግተን ዲሲ ያደረገው ኒው ፍሮንቲየር ዴታ የተባለ ተቋም ባለፈው ሳምንት ይፋ ባደረገው የአፍሪካ እ.ኤ.አ. የ2019 ቀጣናዊ የካናቢስና የሄምፕ (አነስተኛ የሆነ አነቃቂነት ያለው ካናቢስ) ሪፖርት፣ ኢትዮጵያ ከአፍሪካ አገሮች ሁለተኛ ደረጃን በመያዝ ለካናቢስ ገበያ የ9.8 ቢሊዮን ዶላር አቅም እንዳላት አስታወቀ፡፡ ኢትዮጵያን በመቅደም በአንደኝነት የተቀመጠችው ናይጄሪያ የ15.3 ቢሊዮን ዶላር የገበያ አቅም […]

ጉልበት 20ን በማስመልከት የተፃፈ… (ፍቅር ሠይድ)

2019-05-25 በእኛ ተላላነት በኢህአዴግ እባብነት ሀገር ልትፈርስ !   ፍቅር ሠይድ ጉልበት 20ን በማስመልከት የተፃፈ ነው *** መደብደብ ማሰር መግደል የኢህአዴግ ህጋዊ መርሆቹ ናቸው። ስንደበደብ ስንታሰር ስንገደል በወረት መጮህ መታገል ደግሞ የእኛ መለያ ባህሪያት ናቸዉ ። **  አድሎአዊ እና በሴራ ተንኮል የተሞላ ኢኮኖሚ ልማት ማካሔድ ማራገብ የኢህአዴግ ህጋዊ መርሆች ናቸው። “ኢትዮጵያዬ ሱሴ” ስለተዘመረ መሠረተድንጋይ ስለተጣለ ፋብሪካ […]