ምርጫ፣ ግጭት እና የግጭት አፈታትን (መዓዛ ብሩ እና ፕሮፌሰር ሕዝቅያስ አሰፋ)

December 18, 2018e ምርጫ፣ ግጭት እና የግጭት አፈታትን መዓዛ ብሩ እና ፕሮፌሰር ሕዝቅያስ አሰፋ ፕሮፌሰር ሕዝቅያስ አሰፋ፣ በዓለማቀፍ ደረጃ የሰላም አሸማጋይ ሲሆኑ “የሰላምና እርቅ ትርጉም እና መንገዶች” የተሰኘ መፅሐፍ ደራሲም ናቸው፡:
ስብሃት ነጋ እና ተከታዮቻቸው የመቀሌን ጉባኤ በጭብጨባ በጠበጡ

Source: https://mereja.com/tv/watch.php?vid=259add180 Former TPLF chairman and followers have disrupted Mekele University conference when ARENA party representative Amdom Gebresilassie started criticizing their party. Sibhat Nega and followers disrupt Mekele University conference
ብንሸሽም ጦርነቱ አይቀሬ መሆኑ ተረጋግጧል!!! (ለማ ቦራ)

12/17/2018 0 ብንሸሽም ጦርነቱ አይቀሬ መሆኑ ተረጋግጧል!!! ለማ ቦራ* ጀኔራል ፃድቃን እንዳለው ” ፅንፈኛው አማራ ህዝብ የወቅቱ ጥያቄ የተስፋፊነት ነው ። አዳራሹ በጭብጨባ ቁለጠ። ደገመ ጀነራል ” ጦርነቱ ከተጀመረ የትግራይ ህዝብን ጠንቅቄ ስለማውቀው በአሸናፊነት ስለመደምደሙ ቅንጣት ያክል አያሳስበኝም ” ሌላ ጭብጨባ!!!—- ታሪካዊ ሀላፊነት የሚጠይቅ ግዜ የማይሰጥ ግዜ ላይ እንዳላችሁ አውቃችሁ ስራችሁን ሳትተኙና ሳትሰለች ልትጠቀሙ ይገባል። ተሸናፊነትና […]
ህገ መንግስቱ የመጥፊያችን ዶሴ ነው የምለው ለዚህ ነው (ሀብታሙ አያሌው)

12/17/2018 ህገመንግስቱ የመጥፊያችን ዶሴ ነው የምለው ለዚህ ነውሀብታሙ አያሌው– ይህ የሞት ደብዳቤያችን የተሰነደበት ህገ መንግስት የሰው ልጅ እንደ ሰው መቆጠርን (ዜጋ) የመሆንን መብት ክዶ በብሔርና በጎሳ ይደለድላል። ይህ ህገ መንግስት በፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም አጠራር ህገ አራዊት ይህው በየቀኑ የሚያሳየን እውነት የአራዊት መተዳደሪያ መሆኑን እንጂ የመራሄ መንግስት መተዳደሪያ መሆኑን አይደለም። የዛሬውን ዘግናኝ ግድያ የፈፀሙት አካላት የጭካኔ […]
በረከት ዛሬም ኢትዮጵያን እንደፌደራል አገር እንደማያያት ይልቁንም እንደ ኮንፌደሬሽን እንደሚያያት በግልፅ አስቀምጧል!!! (ግዛው ለገሰ)

17/12/2018 በረከት ዛሬም ኢትዮጵያን እንደፌደራል አገር እንደማያያት ይልቁንም እንደ ኮንፌደሬሽን እንደሚያያት በግልፅ አስቀምጧል!!!ግዛው ለገሰ በረከት ዴሞክራሲያዊ ብሄርተኝነት፣ አብዮታዊ ዴሞክራሲና የወያኔ በላይነት መናፈቁ ሊገርመን አይገባም። የበረከት ስምዖንን የመቀሌ ንግግር ሰማሁት። የስብስባው ይዘት፣ ተጋባዦች፣ ቦታው ሲትይ ንግግሩ ነገን ሳይሆን ነገን መናፍቅ እንደሚሆን መገመት አያዳግትም። የበረከት ንግግር ውጥኑ ይህ ከሆነ ስኬታማ ነው፡፡ ከዚያ ያለፈ ትርጉም ግን ያለው አይመስለኝም። […]
LTV WORLD: SEFEW MEHIDAR: ህገ-መንግስቱ የህውሃት የአፈና ፖለቲካ መሣሪያ ነው – የሱፍ ከአብን (ክፍል 1)
LTV WORLD: SEFEW MEHEDAR:ከሚኒሊክ ብታመልጥ ከአውሮፓ አታመልጥም ነበር …..ኢ/ር ይልቃል- ክፍል 2
LTV WORLD: SEFEW MEHEDAR : የኢትዮጵያ ህገ መንግስት ሰነፍ የሰራው ዳንቴል ነው… ግርማ ሰይፉ ክፍል 1
ከ30 ዓመት በኋላ ለአገሩ የበቃው የራዲዮ ጋዜጠኛው – ደምስ በለጠ

December 16, 2018e “ኢትዮጵያ ልትጠብ ትችላለች እንጂ መቼም አትጠፋም” የተወለደው አዲስ አበባ ነው፡፡ ከዚያም ነፃ የትምህርት እድል በማግኘት ወደ ሶቪየት ህብረት አምርቶ፣ ጐርኪ የስነጽሑፍ ኢንስቲቲዩትን ተቀላቀለ፡፡ እስካሁን በታዋቂው ጐርኪ የስነጽሑፍ ኢንስቲቲዩት የተማሩ ኢትዮጵያውያን ሁለት ብቻ ናቸው፡፡ ፕ/ር ፍቅሬ ቶሎሣና የዛሬው እንግዳችን ናቸው፡፡ ሩሲያኛ አቀላጥፎ ይናገራል፣ ያነባል፣ ይጽፋል፡፡ የፑሽኪን ድርሰቶችን ከሩሲያኛ ወደ አማርኛ መልሷል፡፡ ለህትመት ባይበቃም፡፡ […]
LTV WORLD: SEFEW MEHIDAR: ህገ-መንግስቱ የህውሃት የአፈና ፖለቲካ መሣሪያ ነው – የሱፍ ከአብን (ክፍል 1)
