በዶ/ር አቢይ መንግስት በመታየት ላይ ያሉ ሃገራዊ ለውጦችና ቀሪ የቤት ስራዎች !!! (አባተ ደግአረገ)

11/24/2018 በዶ/ር አቢይ መንግስት በመታየት ላይ ያሉ ሃገራዊ ለውጦችና ቀሪ የቤት ስራዎች !!! አባተ ደግአረገ ምንም እንኳ ሙሉ በሙሉም ባይባል የኢትዮጵያ መሰረታዊ ችግሮች ቀስ በቀስ እየተቀረፉ ይመስላል ። ህዝባዊ እምቢተኝነቱ አሼንፎ የለውጥ ኃይላትን ወደ ስልጣን ካመጣ ወዲህ የዶ/ር አቢይ መንግስት የሚከተሉትን ችግሮች ሙሉ በሙሉ አሊያም በአብዛኛው ቀርፏል ብየ አምናለሁ ። 1ኛ) ኢትዮጵያ በታሪኳ ለመደመሪያ […]
የጠፉት መርከቦች ቁጥር “አራት” ደረሰ! “ሜቴክ ይቅር በለኝ” ማለት አሁን ነው!

November 24, 2018 (ስዩም ተሾመ) የኢትዮጵያ መርከቦች የሌላ ሀገር ሰንደቅ ዓላማ እያውለበለቡ በህገወጥ ንግድ የተሰማሩበት ሁኔታን ለመገንዘብ ከትላንት ማታ ጀምሮ ጥረት ሳደርግ ነበር። አሁን ላይ ነገሮች በሙሉ ግልፅ ሆነዋል። ትላንት ማታ ባወጣሁት ፅሁፍ ሜቴክ አባይ እና ህዳሴ የተባሉ ሁለት የኢትዮጵያ መርከቦችን ከባህር ትራንስፖርት እና ሎጂስቲክ አገልግሎት ኢንተርፕራይዝ በመግዛትና የኮሞሮስ ሰንደቅ ዓላማ እንዲያውለበልቡ በማድረግ በህገወጥ ንግድ […]
ሁለት ፓትርያርኮች በአንድ መንበር?

November 24, 2018 Addis Admass በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ተፈጥሮ የቆየውን የልዩነት ዘመን ለመቋጨት በቅርቡ በተፈጸመው ውሕደትና አንድነት ብዙ ሰው ቢደሰትም፣ የፓትርያርኮቹ ሁለት መሆን ግን አንዳንዶችን ሲያሳስብ፣ አንዳንዶችን ደግሞ ሲያደናግር ይታያል፡፡ አንዳንዶች ደግሞ ቤተ ክርስቲያኒቱን በመተቸት እንደ መመጻደቅም ያደርጋቸዋል፡፡ ለአንዳንዶች በፍትሐ ነገሥታችን ላይ ያለውን “ይህች ሹመት በአንድ ዘመን በአንድ ሀገር ለሁለት ሰዎች ልትሆን አይገባም፡፡ […]
‘Difret’ a Hollywood film inspired by the work of Ethiopia’s new Supreme Court Head Waza

‘Difret’ a Hollywood film inspired by the work of Ethiopia’s new Supreme Court Head Meaza Ashenafi is not only Ethiopia’s new Supreme Court president, she is also a women’s rights activist whose achievements inspired a movie produced and championed by Hollywood star Angelina Jolie.. african identity ‘Difret’ a Hollywood film inspired by the work […]
በፖለቲካችን ውስጥ ይቅርታ እንዴት ይታያል? አንዷለም አራጌና በፈቃዱ ሀይሉ ውይይት (ሰሎሜ)

11/23/2018 https://youtu.be/xxoU11gzqCg
የሹም ሽር ፖለቲካ ሁነኛ የሀይል ሚዛን ማሳያ!!! (በፍቃዱ ዘ. ኃይሉ)

11/23/2018 የሹም ሽር ፖለቲካ ሁነኛ የሀይል ሚዛን ማሳያ!!! በፍቃዱ ዘ. ኃይሉ የሹም ሽረት ፖለቲካ በኢትዮጵያ የትኞቹ ወገኖች ሥልጣን እየተቆጣጠሩ፣ የትኞቹ ወገኖች ደግሞ ሥልጣን እያጡ እንደሆነ የሚያመላክት የኃይል ሚዛን ማሳያ ነው፡፡ ባለፉት ሰባት ወራት ሹም ሽረት የፖለቲካ ለውጡ ዋነኛ ማሳያ ሆኖ ከርሟል፡፡ በትላንትናው ዕለት ብርቱካን ሚደቅሳ ለምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ተደርገው መሾማቸው የዚህ ትዕይንት ሁነኛ […]
የ‹‹60ዎቹ›› ባለስልጣናት ግድያ 44ኛ ዓመት መታሰቢያ!!! (ልኡል አምደ ጽዮን ሰርጸ ድንግል)

11/23/2018 የ‹‹60ዎቹ›› ባለስልጣናት ግድያ 44ኛ ዓመት መታሰቢያ!!! ልኡል አምደ ጽዮን ሰርጸ ድንግል * ‹እኛን በመግደል ኢትዮጵያን ከድህነቷ የምታወጧት ከሆነ፣ ድርጊታችሁን እንደ ታላቅ በረከት በፀጋ እንቀበላለን›› ፀሐፌ ትዕዛዝ ጠቅላይ ሚንስትር አክሊሉ ኃብተወልድ — ደርግ በቁጥጥር ስር አውሏቸው የነበሩት የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ መንግሥት ባለስልጣናት (‹‹60ዎቹ››) የተገደሉት ከዛሬ 44 ዓመታት በፊት (ኅዳር 14 ቀን 1967 ዓ.ም) ነበር፡፡ ‹‹ደመወዝ አስጨምሬ […]
“ከአማራዎች ይልቅ ሱዳኖች ይሻሉናል!!!” ዶ/ር ደብረ ጺዮን (ትርጉም ዶ/ር ሲሳይ መንግስቴ)

11/23/2018 “ከአማራዎች ይልቅ ሱዳኖች ይሻሉናል!!!” ዶ/ር ደብረ ጺዮን ቀጥተኛ ትርጉም ዶ/ር ሲሳይ መንግስቴ በፍርሀትና ተስፋ መቁረጥ ስሜት ውስጥ ሆኖ የተደረገ ንግግር!! ትላንት ሮብ ህዳር 12/2011 ዓ.ም ምሽት በትግራይ ቴሌቪዥን በተላለፈ የትግርኛ ፕሮግራም አማካኝነት ዶ/ር ደብረጺዮን ገ/ሚካኤል ተስፋ መቁረጥና ፍርሀት የተንጸባረቀበት ንግግር ሲያደርግ ሰማሁት፡፡ ንግግሩን ያደረገው የምዕራብ ትግራይ ዞን ባዘጋጀው የአባላትና ደጋፊዎች ስብሰባ ላይ ተገኝቶ ለቀረበለት ጥያቄ […]
የምርጫ ቦርድ አወቃቀርና ስልጣን

https://youtu.be/G9c24bsvccENovember 23, 2018 Source: Fana Broadcasting Corporate Source: https://fanabc.com/2018/11/%E1%8B%A8%E1%88%9D%E1%88%AD%E1%8C%AB-%E1%89%A6%E1%88%AD%E1%8B%B5-%E1%8A%A0%E1%8B%88%E1%89%83%E1%89%80%E1%88%AD%E1%8A%93-%E1%88%B5%E1%88%8D%E1%8C%A3%E1%8A%95/ https://youtu.be/G9c24bsvccE https://youtu.be/G9c24bsvccE
የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ወይዘሪት ብርቱካን ሚደቅሳ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ያደረጉት ቆይታ

November 23, 2018 https://www.facebook.com/fanabroadcasting/videos/200225804197373/
