“የትዳር ቀለበቴን ሲቀሙኝ “ምን ያደርግልሃል? አትወልድ!” ነበር ያሉኝ!!! ዮናስ ጋሻው

11/15/2018 “የትዳር ቀለበቴን ሲቀሙኝ “ምን ያደርግልሃል? አትወልድ!” ነበር ያሉኝ!!! ዮናስ ጋሻው * ገ/ እግዚአብሔር “ህግ ባይኖር እኔ ነበርኩ የምገድልህ” ዛሬም ቢሆን ፈታንህ ማለት ከእኛ ቁጥጥር ውጭ ነህ ማለት አይደለም” ነበር ያለው። ጸሃፊ: የበላይ ናሁሰናይ ዮናስ የተያዘው አዲስ አበባ ነው። እንደተያዘ ወደ ኮተቤው የደህንነት ቢሮ ይወስዱታል። ጨካኙ ተክላይ መብርሃቱ እየበረረ በለሊት ይደርሳል። ከለሊቱ 9 ሰዓት ላይ ሊገድለው ሲል የያዙት ደህንነቶች “ኧረ እህቱ […]
የአገዛዙ የማታለያ እርምጃዎች እየገዘፉ መጥተዋልና ጠንቀቅ በሉ!!!-ሠዓሊ አምሳሉ ገ/ኪዳን አርጋው

ወይ ጉድ እንደ ጀማሪ ጸሐፊ ከየት እንደምጀምር ግራ ገባኝ እኮ! እንደታዘብኩት ከሆነ ብዙዎቻችን ወያኔ/ኢሕአዴግ የገባበትን ኃይለኛ ወጥመድ የተገነዘብነው አልመሰለኝም፡፡ በዚህም ምክንያት ነው በወያኔ የማታለያ የመደለያ የማስመሰያ ድራማዎች (ትውንተ ሁነቶች) በቀላሉ ለመታለል የምንዳረገው፡፡ ታስታውሱ እንደሆነ ከወራት በፊት አገዛዙ “የለውጥ እርምጃዎች!” ያላቸውን እርምጃዎች መውሰድ እንደጀመረ “ገና ገና ይሄንን ለውጥ የሚለውን ሕዝብ እንዲያምንለት ለማድረግ ሲል ባለሥልጣናቱን ለቃቅሞ ሲያስራቸው […]
ይድረስ “ከእኛ ወዲያ ወያኔ ለአሳር ” እያላችሁ ቁም ስቅላችንን ስታሳዩን ለነበራችሁ ኮካዎች!!! (ፍርድአወቀ ነጋሽ)

11/14/2018 ይድረስ “ከእኛ ወዲያ ወያኔ ለአሳር ” እያላችሁ ቁም ስቅላችንን ስታሳዩን ለነበራችሁ ኮካዎች!!! ፍርድአወቀ ነጋሽ. * ስለግድያው ፣ ስለዘረፋው ፣ ከሀገር ይልቅ ዘር ስላስቀደመ ፖለቲካቸው … በቁጭት እያነሱ የዘር ገመድ ሳይጎታቸው ከህዝብ ጎን ለቆሙ እና ተቃውሟቸውን በአደባባይ ሲገልጹ ለነበሩ ክብር አለኝ!! — የቀን ጅቦቹን ስራ ከረጀም ጊዜያት ጀምሮ የምንሰማው የነበረ ቢሆንም “” ሃገራችን እያሉ ነገር ግን ስለሃገራቸው ምንም ደንታ […]
የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽነር የነበሩትን የወርቅነህ ገበየውን ጉዳይ እንዴት እንየው? (ያሬድ ሀ/ማርያም)

11/14/2018 የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽነር የነበሩትን የወርቅነህ ገበየውን ጉዳይ እንዴት እንየው? ያሬድ ሀ/ማርያም * ባላየ ይታለፍ ወይስ ከደሙ ነጻ ናቸው? እንግዲህ የከፋ የሰብአዊ መብት ጥሰት ባለፉት ሃያ ሰባት አመታት የፈጸሙ የመንግስት ባለሥልጣናት ተጠያቂ እንዲሆኑ እየተደረገ ከሆነ የዛሬው የውጭ ጉዳይ ሚንስትር፤ የትላንቱ የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ወርቅነህ ገበየው የነበራቸው የተሳትፎ ደረጃ በአግባቡ ሊጣራ ይገባል። እኚህ ሰው ድርጅቱን […]
የሱሌይማን ደደፎ ደብዳቤ! (ኤርሚያስ ለገሰ ዋቅጅራ)

11/14/2018 የሱሌይማን ደደፎ ደብዳቤ! ኤርሚያስ ለገሰ ዋቅጅራ * ጅቡቲ ይህን ህገወጥ አሰራር ለአለም አቀፍ የመርከበኞች ማህበር ሪፖርት ካደረገች ኢትዮጵያ በጥቁር መዝገብ ሰፍራ መርከቦቹ በደረሱበት እንዲያዙ ይደረጋል። * አንድ ኢትዮጲያዊ መርከበኛ በስራ ላይ እያለ አደጋ ደርሶበት እንዳይታከም በመከልከሉ ከብዙ ስቃይ በኃላ ወደ ሆስፒታል ሲሄድ ጉዳቱ ወደ ጋንግሪን በመቀየሩ እግሩ እንዲቆረጥ ታዟል። በሕውሓቱ ጄኔራል ክንፈ ዳኘው ስለሚመራው […]
የፍቅር ፣ የአንድነት ፣ የይቅርታ ቋንቋ ከአፉ የማይጠፋ መሪ መምጣቱ ትልቅ ፀጋ ነው!!! (ዶ/ር ኃይሉ አርአያ)

የፍቅር ፣ የአንድነት ፣ የይቅርታ ቋንቋ ከአፉ የማይጠፋ መሪ መምጣቱ ትልቅ ፀጋ ነው!!! (ዶ/ር ኃይሉ አርአያ) Posted by admin | 11/14/2018 | 0 የፍቅር ፣ የአንድነት ፣ የይቅርታ ቋንቋ ከአፉ የማይጠፋ መሪ መምጣቱ ትልቅ ፀጋ ነው!!! ዶ/ር ኃይሉ አርአያ * ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ ከሰማይ የወረደ ፀጋ ነው * የጐሣ ፖለቲካ መፍትሔ ካልተገኘለት፣ የሚደከምለት ነገር ፍሬ አያፈራም […]
ሲያስቧቸው የሚያስጨንቁ ምስጢሮች ፟ ከመሃመድ አሊ መሃመድ

Mohammed Ali Mohammed Yesterday at 1:30 PM · ከመሃመድ አሊ መሃመድ ፌስቡክ የተወሰደ ሲያስቧቸው የሚያስጨንቁ ምስጢሮች; ህወሓቶች ሀገር ከተቆጣጠሩ በኋላ ከሱዳን ጋር በመመሳጠር/በመተባበር ከጀርባ ገብተው የማረኳቸውን የኢህአፓ/ሠ አዛዦችና ተዋጊዎች የነበሩትን እነፀጋዬ ገብረመድህንን (ደብተራውን) የት እንዳደረሷቸው ይንገሩን!?ድራሻቸውን ስላጠፏቸው ሌሎች በርካታ የፖለቲካ ሰዎችም ይነገረን!? በህይወት አሉ? ወይስ ተገድለዋል? ወይስ የሆነ ዋሻ ውስጥ ደብቀዋቸዋል? እንደሰው ማሰብና መንቀሳቀስ ይችላሉ? […]
ከእግዚአብሔር የተቆረጠን ውሳኔ ማን ያጥፈዋል! ሁሉም ከዚህ ይማር! (ሰርፀ ደስታ)

November 14, 2018 እንግዲህ ጠቅላይ አቃቢ ሕጉ ለመናገር እየቀፈፈው የተደረጉ አረመኔያዊ ድርጊቶችን በደምሳሳው ነው፡፡ እርግጥም በምን ቃላት ይገለጻል? በአለፉት 27 ዓመታት ምን ያህል ሰው በእንደዚህ የሰይጣናዊ እምነት ተከታይ የሆኑ አረመኔዎች በሚዘገንን ሁኔታ አሰቃይተው አጥፍተዋል፡፡ በቃ የሆነው ሁሉ ለመናገር ይቀፋል፡፡ እንግዲህ እንዲህ ያሉ አረመኔዎች ኢትዮጵያ ሠላም ከሆነች ምን እንደሚገጥማቸው ጠንቅቀው ያውቃሉ፡፡ አውሮፕላን ጠፋ መርከብ ጠፋ፡፡ እንኳን […]
በብድር መያዣ ስም አገር መሸጥ ማለት ይህ አይደል?!? (ስዩም ተሾመ)

11/13/2018 በብድር መያዣ ስም አገር መሸጥ ማለት ይህ አይደል?!? ስዩም ተሾመ የኤርትራ፣ #አሰብ፣ #መተማና #ባድመ መሬትና ወደብ ተላልፈው የተሸጡትና የተሰጡት ከ20 አመት በፊት ነው። ከሁለት አስርት አመታት በፊት የሆነን ነገር ወደኋላ ተመልሶ ማሰብና አሳማኝ የሆነ ማስረጃ ማቅረብ አዳጋች ነው። ሆኖም ግን ባለፉት አምስት አመታት ውስጥ የፈፀሙትን ተግባር ግን መዋሸት ሆነ መደበቅ አይችሉም። ምክንያቱም ከ2006 እስከ […]
ጄነራሎቹ የሜቴክ ምርት በሆነ ካቴና ተጠፍረው ወደ አ.አበባ እየተጓዙ ነው!!! (ዘመድኩን በቀለ)

11/13/2018 ጄነራሎቹ የሜቴክ ምርት በሆነ ካቴና ተጠፍረው ወደ አ.አበባ እየተጓዙ ነው!!! ዘመድኩን በቀለ ~ በማኅበር ተደራጅታችሁ በምስኪኑ የትግራይ ህዝብ ስም ተሰባስባችሁ ሀገር የመጠመጣችሁ እናንት አልቅቶች እናንት ዘንዶዎች የጋጣችሁት የኢትዮጵያ ሥጋ “ነቀርሳ” ይሁንባችሁ! * ትግራይ የሌቦች፣ የወንበዴዎች፣ የአልቅቶች፣ የደም መጣጮች፣ የሀገር ሻጮች፣ የሰው ሥጋ በሊታዎች፣ የግብረ ሰዶማውያን መደበቂያ ዋሻ አትሆንም። ትግራይ መሽገው ያለልክ ከአቅማቸው በላይ ሲንቦጣረሩ […]
