በ”ቅማንት ጥያቄ” ስም የሚነግደው የህወሓት ሴራ ሲጋለጥ – (ጌታቸው ሺፈራው)

ከጌታቸዉ ሽፈራዉ ፌስቡክ የተወሰደ ከመጀመርያውም የአማራን ሕዝብ በጠላትነት ፈርዶ የተነሳው ህወሓት የአማራን ሕዝብ እርስ በእርሱና ከሌላ ሕዝብ ጋር በማጋጨት የስልጣን ጊዜውን ሲያራዝም ኖሯል። ሰሞኑን በወልቃይትና ራያ የሚፈፅመው በደል በስፋት የተጋለጠበት ህወሓት የተለመደ ሴራውን ቀጥሏል። የወልቃይት ጠገዴና ራያ ሕዝብ ላይ የሚፈፅመው በደልን፣ እንዲሁም ለሱዳን የሰጠው መሬት ላይ የተነሳበትን ተቃውሞ ለማዳፈን የአማራን ሕዝብ እርስ በእርስ ለማጋጨት ያስችለኛል […]
የትግራይ ድርጅቶች አፍራሽ ሳይሆን ገንቢ ሚና ቢጫወቱ ጥሩ ነው – ግርማ_ካሳ

November 4, 2018 የነ ዶ/ር አረጋዊ በርሄ ድርጅት፣ ታንድ፣ በወልቃይት፣ ራያ ጉዳይ ያወጣውን አንድ መግለጫ አነበብኩ። ከሁለት ሳምንታት በፊት ሕወሃት ባወጣው መግለጫ፣ “የአማራ ክልል መንግስት፣ ራያ ላይ ለሞቱት ወገኖች ተጠያቂ ናቸው” ብሎ ሕወሃትንና የትግራይ ሕዝብን ይቅርታ መጠየቅ አለበት ብሎ ነበር። አሁን ደግሞ ታንድ፣ ወደ ትግራይ የሚወስደው መንገድ በመዘጋቱ፣ በአማራ ክልል የትግራይ ተማሪዎች መማር አልቻሉምም በሚል […]
ቤተክህነቱም ቤተመንግሥቱም የታመሙባት አገር (ከይኄይስ እውነቱ)

11/04/2018 ቤተክህነቱም ቤተመንግሥቱም የታመሙባት አገር ከይኄይስ እውነቱ ያሳለፍነውን 27 ዓመታት ጨምሮ ይህ ያለንበት ጊዜ በምን መልክ ትገልጸዋለህ ብባል የዕብደትና የድንቁርና ቢባል ማጋነን አይሆንም፡፡ በቤተክህነቱም በቤተመንግሥቱም መደማመጥ የጠፋበት፤ መዘላለፍና መናናቅ የነገሠበት፤ ቅንነትና መንፈሳዊነት የጠፋበት፡፡ የሀገር ሉዐላዊነትና አንድነት፣ መንፈሳዊና ሥጋዊ ሀብትና ቅርስ፣ ባህላዊና ትውፊታዊ እሴቶች፣ ክብርና ኩራት ወዘተ ጭርሱኑ እንዲጠፋ 24/7 ሲዶለት÷ሲሴር÷ግብረ ዲያቢሎስ ሲፈጸምበት ተከርሟል፡፡ […]
ዛሬ ስለሃገራችን ለውጥ ጉዳይ ሳስብ አንድ ሁለት ነገሮች በተለይ የለውጥ ሃይል ለምንለው መሰንዘር ፈለኩ። (ገለታው ዘለቀ)

11/04/2018 ዛሬ ስለሃገራችን ለውጥ ጉዳይ ሳስብ አንድ ሁለት ነገሮች በተለይ የለውጥ ሃይል ለምንለው መሰንዘር ፈለኩ። ገለታው ዘለቀ 1. የለውጥ ሃይሉ ያለውን ፍኖተ ካርታ በግልጽ እንዲያሳውቅ ባለፉት ስድስት ወራት ግድም የለውጥ ሃይልን ስለመደገፍ ኣለመደገፍ ስናወራ ቆይተናል። ይህ የለውጥ ሃይል በርግጥ ብዙ ተስፋዎችን ኣሳይቶናል በተግባርም እስረኞችን ሲፈታ ተመልክተን ደስ ብሎናል። በቅርብ ጊዜ በአዲስ ኣበባ ወጣቶች ኣካባቢ […]
ይድረስ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐብይ አሕመድ በቅርቡ ካለአግባብ ክብር የሰጧቸውን ግለሰቦችና ተያያዥ ጉዳዮችን ይመለከታል

ዘ.ብ.ጉ.ኦክቶበር 2018 ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ምንም እንኳን የሀገራችን አጠቃላይ ሁኔታ ፈታኝና ከመቼውም ጊዜ በበለጠ ህልውናዋ ሳይቀር አስጊ ደረጃ ላይ ደርሶ የነበረበት ሁኔታ ውስጥ ሥልጣን ቢረከቡም የሀገራችንን የተወሳሰቡና የቆዩ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊ ፣ እንዲሁም ድንበር ነክ ጉዳዮችንና ሀይማኖታዊ ጉዳዮችንም ጭምሮ ለመፍታት ያስችላሉ ብለው ያሰቧቸውን ተከታታይ እርምጃዎችንና ውጤታቸውን በመመልከት መላው የኢትዮጵያ ሕዝብ ባይባልም አብዛኛው ሕዝብ ድጋፉንና አድናቆቱን […]
ስለ ደራሲ፣ ገጣሚና ባለቅኔ ኃይሉ ገብረዮሐንስ (ገሞራው) መታሰቢያ ቤተሰቡና ወዳጆቹ Hailu Gemoraw
Ethiopia: “የራያ ሕዝብ ማንነት ቢመለስም እንኳ በትግራይ መኖር አይፈልግም” | Hiber Radio Presents Dejene Assefa

https://youtu.be/Cq-ex3Jik_M
ጅሎች እንጂ ታሪክ ራሱን አይደግምም (ተፈሪ መኮንን)

ጅሎች እንጂ ታሪክ ራሱን አይደግምም (ተፈሪ መኮንን) November 4, 2018 Addis Admass “ወንድ ልጅ ሲከፋው፤ ውጭ አገር ይመኛል፤ እዚህ ያላደለው፤ እዚያ ምን ያገኛል” የኢትዮጵያ የፖለቲካ ልሂቃን፤ የሐገራቸውን ታሪክ ያለ ሚዛን ይዳኛሉ፡፡ በአባቶቻቸው ዓይን የሚያዩትን ጉድፍ ዘወትር አብዝተው ሲያነውሩ፤ እነሱ በዓይናቸው ግንድ ተሸክመው ይዞራሉ፡፡ አባቶቻቸውን፤ ‹‹ብዝሃነትን ማክበር ያልቻሉ ጨቋኞች›› እያሉ በስድብ ጭምር ይኮንናሉ፡፡ ግን እነሱ ብዝሃነትን […]
No Alien Hands on Lalibella! Stop Destroying Our Culture and Pride!

November 4, 2018 By Belayneh Abate When I was around seven, I found twenty five and ten cents coins outside our compound while I was playing. As soon as I found the coins, I ran to our home to give the coins to my mother. My mother shouted “no! no!” and retreated about 6 feet […]
ፍቅረሥላሴ ወግደረስ “ህወሀቶች ገና አልበነኑም። ገና አልተነቀሉም ገና አልጠፉም” አሉ

November 3, 2018 የቀድሞው የደርግ መንግስትጠቅላይ ሚኒስትር ፍቅረ ስላሴ ወግደረስ ከዛሬ በአዲስ አበባ ታትሞ ከወጣው ኢትዮጲስ ጋዜጣ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ ህወሀት የሚለው ቃል እንደማይስማማቸው ገለጹ። ይህን ሲያብራሩም “በትክክለኛ ስሙ ነው መጠራት ያለበት። ይሄ ህወሀት የሚሉት የትግራይ ነፃ አውጭ ግንባር ነው። ይህ ነው ትክክለኛ ስሙ። ነፃ አወጣለሁ የሚል ድርጅት ነው እስካሁን ሲገዛን የነበረው። ማንን ከማን […]
