ህወሃትን ለማዳን ገደል ከምትገቡ እሱን ግደሉት እና ንስሀ ግቡ! (ስዩም ተሾመ)

  Posted by admin | 31/12/2017 ከ1993ቱ የህወሃት መከፋፈል በኋላ አቶ #መለስ_ዜናዊ መላ-ቅጡ ጠፍቷቸው ነበር፡፡ ከዚያ ከአቶ በረከት ስምዖን ጋር #ዝጉብኝ ክፍል ገብተው  “ምን ይሻለናል? እንዴት ከዚህ ጉድ መውጣት ይቻለናል?” በማለት መከሩ፡፡ አቶ በረከት’ሻ  “ድርጅታችን ኢህአዴግ ሀገሪቱን የመምራት ስልጣኑን በህዝብ ፍቃድና ምርጫ ላይ የተመሠረተ ማድረግ አለበት” የሚል ምክር ሰጡ፡፡ አቶ መለስም ” ዳይ… በረከት የተግባር […]

ዉሳኔዎች አሳልፈን አሉ -ኢሓዴጎች   – ግርማ_ካሳ

December 31, 2017 06:44 የኢሓኢደግ የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ስብሰባውን አጠናቋል። የስራ አስፈጻሚ ኮሚቴው 9 ከህወሃት፣ 9 ከብአዴን፣ 9 ከደሃዴን እና 9 ከኦህዴድ ያሉበት ሲሆን፣ ከኦህዴድ 3 ( አቶ ድሩባ ኩማ፣ አቶ ወርቅነህ ገበየሁና አቶ ፍቃዱ ተሰማ)፣ ከኦህዴድ 3 (አቶ አለምነህ መኮንን፣ አቶ ከበደ ጫኔና አቶ አህበድ አብተው) ወደ ህወሃት የወገኑ መሆንቸው፣ ህወሃት 9ኙን አባላቱን እና […]

ኢት-ኢኮኖሚ  ‹‹የቻይና ድራጎኖችና የወያኔ መንገድ ግንባታ ፕሮጀክቶች ዘረፋ (በፀ/ት ፂዩን ዘማርያም)

December 30, 2017 21:57   በኢትዩጵያ የትራንስፖርት መገናኛ አውታሮች፣በኢትዮጵያ ውስጥ 780 ሽህ መኪኖች ይገኛሉ ይህ ማለት ለ100 ሚሊዮን ህዝብ ከመቶ ሰዎች አንድ ሰው መኪና አለው እንደማለት ነው፡፡ ትራንስፖርት መገናኛ አውታሮች ውስጥ በዋናነት የሚጠቀሱት የየብስ ተሸከርካሪ መንገድ፣የምድር ባቡር፣የዓየር መንገድና የውሃ ላይ መንገድ ናቸው፡፡ በኢትዩጵያ በ1983 ዓ/ም የነበረው አጠቃላይ የመንገድ ርዝመት 18,081 ኪሎ ሜትር፣ በ1997 ዓ/ም ወደ 26,550 ኪ/ሜ፣ በ2000 […]

Race to the bottom: Ethiopia’s accelerating crisis

December 31, 2017 07:41 addisstandard- Op-ed An economy in free fall, ever-deepening repression, a deteriorating security, inter-ethnic violence, and a vicious infighting within the ruling party – Ethiopia is on the cusp of political explosion. Dr. Awol Kassim Allo, For Addis Standard Addis Abeba, December 31/2017 – The Executive Committee of the ruling Ethiopian People’s Revolutionary Democratic […]

Ethiopia speaker, PM’s policy analyst flip-flop on resignation

  December 31, 2017  Share Tweet Share African News   Ethiopia’s speaker of parliament and another top official of government have reportedly rescinded their resignation from government. According to the state-affiliated FBC, the two had agreed to return to their posts after high-level talks by the Executive Committee of the ruling Ethiopian People’s Revolutionary Democratic Front […]

ምርጫ ቦርድ ለነባሩ የኢዴፓ አመራር በድጋሚ ዕውቅና መስጠቱ ተቃውሞ አስነሳ

31 December 2017 ነአምን አሸናፊ ከገዥው ፓርቲ ኢሕአዴግ ጋር እየተደረገ ባለው ድርድር ምክንያት በኢትዮጵያውያን ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኢዴፓ) አመራሮች ዘንድ የተፈጠረውን አለመግባባት የመረመረው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ፣ አዲሱ አመራር የተመረጠበት መንገድ የፓርቲውን መተዳደሪያ ደንብ መሠረት ያላደረገ በመሆኑ እንደማይቀበለው አስታወቀ፡፡ የምርጫ ቦርድ ጽሕፈት ቤት ምክትል ኃላፊ አቶ ወንድሙ ጎላ ይህንን ቢሉም፣ አዲስ የተመረጠው አመራር ውሳኔው ሆን ተብሎ […]

ከኦሮሚያ ክልል ተፈናቅለው በባቢሌ መጠለያ ካምፕ ውስጥ ያሉ ተፈናቃዮች የከፋ ችግር ውስጥ ነን አሉ

31 December 2017 ዘመኑ ተናኘ ከ2010 ዓ.ም. መግቢያ ጀምሮ በኦሮሚያና በሶማሌ ክልሎች አዋሳኝ አካባቢዎች በተቀሰቀሱ ግጭቶች ሳቢያ፣ ከኦሮሚያ ክልል በመፈናቀል በባቢሌ መጠለያ ካምፕ ውስጥ የሚገኙ የሶማሌ ክልል ተወላጆች የከፋ ችግር ውስጥ መሆናቸውን ተናገሩ፡፡ በሶማሌ ክልል ባቢሌ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ተጠልለው የሚገኙ ተፈናቃዮችን ማክሰኞ ታኅሳስ 17 ቀን 2010 ዓ.ም. በክልሉ የተጋበዙ የጋዜጠኞች ቡድን ተዟዙሮ የተመለከተ ሲሆን፣ […]

The “secrets” of FASCISM

(By Ethio Asnesaw) Documents collected by Enzo Antonio Cicchino The project touches three issues that are considered by us between the main points to be solved: • the territorial link between the two colonies; • the disarmament of Abyssinia; • exploitation of mineral wealth in areas not controlled by Italian. The problem of spatial conjunction […]

Letter to Prime Minister Hailemariam Dessalegn – Ethiopian Borders Affairs Committee

    To: His Excellency Prime Minister Hailemariam Dessalegn,       Prime Minister of Ethiopia,       Addis Ababa, Ethiopia Subject: Sudanese Incursion into Ethiopian Territory December 26, 2017 Dear Prime Minister Hailemariam; It is with a great deal of anger, frustration and dismay that we write this letter to you urging your government to take a […]