Equatorial Guinea, Ethiopia and Morocco submit bids to replace Kenya as hosts of 2018 African Nations Championship

    By Liam Morgan Monday, 2 October 2017 Equatorial Guinea, Ethiopia and Morocco have all submitted a bid to replace Kenya as hosts of the 2018 African Nations Championship. The Confederation of African Football (CAF), which stripped Kenya of the hosting rights due to infrastructure concerns, confirmed the three countries all registered their interest […]

‹ተዋከበና ነው› ወይስ ‹አበደና ነው›? በ-ዮሴፍ ሙለጌታ ባባ,

  October 2, 2017  በ-ዮሴፍ ሙለጌታ ባባ, PH.D. ሀብታሙ አለባቸው በቅርቡ ‹‹ታላቁ ተቃርኖ›› የተሰኘ ቦንብ መጽሀፍ ጀባ ብለውን ነበር። በዝህ መጽሐፉ ውስጥ (ገጽ. 197) እንድህ ሲል በትክክል ይሞግታል፡-     ‹‹በ2009 ዓ.ም ታትሞ ገበያ ላይ የዋለው የፕሮፌሰር ዳንኤል ቅጣው ‹እነሆ መንገድ…› የሚል መጽሐፍ…የኢትዮጵያን ልማት አንቀው የያዙ ችግሮችን፣ የችግሮቹን ምንጭና አውድ ሳይነግረን፣ መፍትሄውን በምክር መልክ በማዥጎድጎድ […]

Anti-government chants ring out on anniversary of Ethiopian festival deaths

  October 2, 2017 / 2:50 AM Aaron Maasho A demonstrator chants slogans while flashing the Oromo protest gesture during celebrations for Irreecha, the thanksgiving festival of the Oromo people, in Bishoftu town, Oromia region, Ethiopia, October 1, 2017. REUTERS/Tiksa Negeri BISHOFTU, Ethiopia (Reuters) – Hundreds of people chanting anti-government slogans marched in the central […]

Existing only from the Nile, Egypt fears disaster from a dam

Mon Oct 2, 2017 09:14AM   Workers stand on scaffolding during the construction of the Grand Renaissance Dam near the Sudanese-Ethiopian border, March 31, 2015. (Photo by AFP/Getty Images) The only reason Egypt has even existed from ancient times until today is because of the Nile River, which provides a thin, richly fertile stretch of […]

የ21ኛው ክፍለ ዘመን ነዳጅ. . . ውሃ! -BBC

Image copyrightGETTY IMAGES የሃያ አንደኛው ክፍለ ዘመን ነዳጅ እየተባለ ይጠራል. . . ውሃ። የውሃ አቅርቦት የዓለማችንን መፃኢ ዕጣ ፈንታ እንደሚገለባብጠው ይነገራል። በሰላማዊ ወይም ሰላማዊ ባልሆነ መንገድ የዓለም ህዝቦች ለውሃ አቅርቦት ይፋለማሉ። ለመኖር ወሃ ያስፈልገናል። እሱ ምንም ጥርጥር የለውም። ነገር ግን ውሃ ከዛ አልፎ የአንድን ሀገር ምጣኔ ሀብታዊ እንቅስቃሴ ሊገታው ወይም ደግሞ ሊያስመነድገው ይችላል። ከግብፅ እስከ […]

የኢሬቻ በዓል ተሳታፊዎች መንግስትን ተቃወሙ-DW

ዓመታዊው የኢሬቻ በዓል ዛሬ ከአዲስ አበባ አቅራቢያ በምትገኘው ቢሾፍቱ በድምቀት ሲከበር ወጣቶች በኢትዮጵያ መንግስት ላይ ተቃውሞዎችን አሰሙ፡፡ በሆራ አርሰዲ ሀይቅ የተሰበሰቡ ወጣቶች መፈክሮች እና ዘፈኖችን በከፍተኛ ድምጽ ሲያሰሙ ተደምጠዋል። በስፍራው የነበሩ የኦሮሚያ ክልል ፖሊሶች ተቃውሞውን በዝምታ አልፈውታል። http://www.dw.com/am/%E1%8B%AD%E1%8B%98%E1%89%B5/s-11646  የኢሬቻ በዓል ተሳታፊዎች መንግስትን ተቃወሙ ወጣቶቹ ያሰሙት ከነበሩት መፈክሮቻቸው ውስጥ «ዶ/ር መረራ፣ በቀለ ገርባ ይፈቱ» ፣ «ኦሮሞዎችን መግደል ይቁም» የሚሉ ይገኙበታል። «ጭቆና […]

የዘንድሮው የኢሬቻ በዓል መንግሥትን የሚያወግዙ ሙዚቃዎች እና መፈክሮች በብዛት ቢሰሙበትም በሰላም ተጠናቋል። -BBC

የኢሬቻ በዓል ተቃውሞ ቢሰማበትም በሰላም ተጠናቋል 1 ኦክተውበር 2017 የዘንድሮው የኢሬቻ በዓል መንግሥትን የሚያወግዙ ሙዚቃዎች እና መፈክሮች በብዛት ቢሰሙበትም በሰላም ተጠናቋል። ዛሬ ጠዋት በቢሾፍቱ ከተማ የጣለው ከባድ ዝናብ የበዓሉን ታዳሚ በቦታው ከመሰባሰብ አላገደውም። ከአንድ ስዓት ተኩል የእግር ጉዞ በኋላ ሆራ አርሰዴ የደረሱት አባገዳዎች በዓሉን በሰላም አክብረው ወደ መጡበት ተመልሰዋል። በበዓሉ ላይ ከንጋት ጀምሮ መንግሥትን የሚቃወሙ […]

 ማኅበረ ቅዱሳን በመባል የሚታወቀው ድርጅት አንድ መቶ ሰባ ሚሊዮን ዶላር በወያኔ መንግሥት እንደተወሰደበት አንድ የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ከፍተኛ ባለሥልጣን አረጋለጡ፤

  October 1, 2017 11:43 ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ አቡነ ማትያስ ቤተ ክርስቲያን ለማታውቀው ገንዘብ ምስክር አልሆንም አሉ፤ የመቀሌው ታላቁ ታወር መስቀል ከማኅበረ ቅዱሳን በተገኘው «ግብር በማያውቀው ሕገወጥ ገንዘብ» ወጪ እደተሠራ ተነገረ፤ ማኅበረ ቅዱሳን ከሃያ አምስት ዓመታት በኋላ የሒሳብ ሪፓርት ማድረግ አለብኝ በማለት ፓትርያርኩን እየተማጸነ ነው፤ ማኅበሩ ጥፋቱን ለመሸፍን የፈጠረው ስልት በሚል ተቀባይነት አላገኘም፤ ማኅበረ ቅዱሳን […]

Sudanese-Ethiopian committee to meet in Khartoum

Monday 2 October 2017 October 1, 2017 (KHARTOUM) – The Joint Sudanese- Ethiopian Higher Committee (JSEHC) would hold its next meeting in Khartoum in mid-October, said the official news agency SUNA. The JSEHC meeting would be preceded by the meeting of the joint Sudanese-Ethiopian technical committee. According to the agency, Vice-President and head of Sudan’s […]