በተከዜ ማዶ ሰወች ቁጥጥር ያሉ ቁልፍ የኢኮኖሚ አዉታሮችና አገር አቀፍ ድርጅቶች (አሚር አቦከር)

Posted by admin | August 31, 2017 1/ ሀገር መከላከያ፣ ሳሞራ ዩኑስ “ኢህዴግ በምርጫ ብሸነፍ እኔ እሸፍታለሁ” የሚል “ድንቅ” የዘረፊዎች ጦር መሪ፣ መከላከያ “የኢትዮጵያ ጦር ነው” የሚጠብቀው ግን የትግሬዎችን ንብረትና ጥቅም ነው። መከላከያው “ኢትዮጵያን ድንበር ይጠብቃል ” እግረ መንገዱን የኤፈርትን ኮንትሮባንድ ያጅባል። በመከላከያው የሥራ ቋንቋ ኢትዮጵያ በአካል ብዙ ናት፤በቃል ግን ኢትዮጵያ “ትግራይ ናት”።ቃል ደግሞ ቀዳሚ […]

ለካርታውስ ይቅርታ ተጠየቀ! ሕገ መንግሥቱ እንዴት ይስተባበል? (መላኩ ተስፋዬ)

  Posted August 30, 2017 ሰሞኑን በኢቢሲ የተላለፈውን ካርታ በማኅበራዊ ሚዲያዎች ብዙ አነጋግሯል፤ ከዚያም አልፎ ‹‹ይቅርታ›› ተጠይቆበታል- ማዘናጊያ ቢሆንም፡፡ ግን የአማራ ‹‹ክልል›› ከሱዳን ጋር እንደማይዋሰን የሚያሳየው ካርታ በሕግ የጸና መሆኑን ስንቶቻችን እናውቃለን? ቤኒሻንጉል ጉምዝና የትግራይ ክልሎች ጎረቤት መሆናቸውን በሕግ የተደነገገ መሆኑን ስንቶቻችን ተገንዝበናል? ከሽግግሩ መንግሥት በኋላ የተቋቋሙ ‹‹ክልሎች›› የራሳቸውን ሕገ መንግሥት አጽድቀዋል፡፡ ከነዚህም አንዱ የጎጃም […]

ከእስር የተፈቱትን ቀንሰን ፣ 80 የእስረኞች ስም ዝርዝር ደምረን 263 ደርሰናል

 August 31, 2017 07:32 1. ጌታቸው ሽፈራው 2. ዮናታን ተስፋዬ 3. አቶ በቀለ ገርባ 4. ቴድሮስ አስፋው 5. ዳንኤል ተስፋዬ 6. ኤርምያስ ጸጋየ 7. ፍሬው ተክሌ 8. ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ 9. ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ 10. ናትናኤል መኮንን 11. አንዳለም አራጌ 12. ጋዜጠኛ ውብሽት ታዬ 13. አበበ ቀስቶ 14. አንዳርጋቸው ጽጌ 15 .ዘላለም ወርቅአገኘሁ 16. ፍቅረማርያም […]

መንግስት በዓሉን ለማክበር የተነሳው “የህዝብን ትኩረት አቅጣጫ ለማስቀየር ነው

August 31, 2017 15:43 የኢትዮጵያ መንግስት የ2010 ዓ.ም አዲስ ዓመት ለመቀበል ልዩ ዝግጅት ማድረጉን አስታውቋል፡፡ በፌደራል እና የአዲስ አበባ መንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጽሀፈት ቤቶች አዘጋጅነት የተሰናዳው ይሄው ዝግጅት ለ10 ቀናት ይቆያል፡፡ በአንጻሩ የሚኒስትሮች ምክር ቤት የመንግስት መስሪያ ቤቶች “ድል ያለ ድግስ ከመደገስ“ እንዲታቀቡ መመሪያ አስተላልፎ ነበር፡፡ የአዲስ ዓመት አቀባበል በ10 ቀናት ዝግጅት ይከበራል የኢትዮጵያ መንግስት ያዘጋጀው […]

Ethiopian Airlines Confirms Bid for Nigeria’s Arik Air

30 August 2017 The East African (Nairobi)   Photo: Arik air  (File phot   By Andualem Sisay Ethiopian Airlines is negotiating with the Nigerian government to take over the bankrupt Arik Air, a senior official confirmed in Addis Ababa. The Director of International Service at the Ethiopian Airlines Group, Mr Esayas Weldemariam, Wednesday said they […]

ሶስት የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ባለስልጣናት በኢትዮጵያ ከአርብ ጀምሮ ጉብኝት ሊያደርጉ ነው

(ኢሳት ዜና–ነሐሴ 25/2009) በኢትዮጵያ በአሳሳቢ ደረጃ ላይ ያለውን የምግብ እህል እጥረት በተመለከተ ሶስት የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ባለስልጣናት በኢትዮጵያ ከአርብ ጀምሮ ጉብኝት ሊያደርጉ ነው። ባለስልጣናቱ የአለም የምግብና የእርሻ ድርጅት/ፋኦ/ዳይሬክተር፣የአለም አቀፍ የግብርና ምርት ፈንድ ተጠሪና የአለም የምግብ ፕሮግራም ዋና ሃላፊ ናቸው። የተባበሩት መንግስታት ከፍተኛ ባለስልጣናቱ በሐገሪቱ ያለውን አሳሳቢ ድርቅ በተመለከተ ከኢትዮጵያው አገዛዝ ባለስልጣናት ጋር እንደሚወያዩ ለማወቅ ተችሏል። […]

የህወሓት መንግስት ወደ አናርኪስት መንግስት መቀየር እና ከፈረሱ ጋሪው የቀደመው የስርዓቱ የአዲስ ዓመት መርሃ ግብር- ጉዳያችን

 Wednesday, August 30, 2017 ጉዳያችን / Gudayachn ነሐሴ 25/2009 ዓም (September 1/2017)ኢትዮጵያ ውስጥ ነገሮች በወራት ሳይሆን በሳምንታት ውስጥ እየተቀየሩ ነው።በአገዛዙ ላይ የተነሳው ተቃውሞ ምኑንም ያህል ግድያ እና እስር ቢከተለውም ሕዝብ በበለጠ የተቃውሞ መንፈስ በገዢው ስርዓት ላይ ያለው ጥላቻ እየባሰ ብቻ ሳይሆን እንደ እሬት እየመረረ መጥቷል።በአንፃሩ ስርዓቱ የግፍ ጡጫ በማብዛት የአገዛዝ ዘመኑን የሚረዝም መስሎት እየታተረ ይገኛል።ከእዚህ […]

የጋምቤላ ክልል ካቢኔ ባለሃብቶቹ ላይ የተጣለውን፣ የኢንቨስትመንት ፈቃድ መሰረዝ እና የመሬት ውል መቋረጥን ማንሳቱን አስታወቀ

Wednesday, 30 August 2017 12:48 በ  ፋኑኤል ክንፉ የክልሉ መንግስት ካቢኔ በ05/12/09 ዓ.ም ባካሄደው መደበኛ የካቢኔ ስብሰባ ባሳለፈው ውሳኔ በ2006 ዓ.ም የመሬት ኪራይ ውል ፈርመው የእፎይታ ጊዜያቸውን ያላጠናቀቁ ባለሀብቶች የተቋረጠባቸው የኢንቨስትመንት ፈቃድ መሰረዝ እና የመሬት ውል፣ ውላቸው እዲቀጥል ከክልሉ መስተዳደር ምክር ቤት በቁጥር መ2/376/ሰ3/13 በ08/12/2009 ዓ.ም የተጻፈ ደብዳቤ ለኢንቨስትመንት ኤጀንሲው መድረሱ ታውቋል፡፡ የጋምቤላ ኢንቨስትመንት ኤጀንሲ ም/ዳሬክተር ያንግዶግ ጋትሉዋክ […]

የወሎ የኢትዮጵያ ውርስና ቅርስ ማኅበር ሕዝባዊ መግለጫ

August 31, 2017 01:39 ወሎ የኢትዮጵያ ውርስና ቅርስ ማኅበር Wollo Ethiopian Heritage Society ‘ወሎየነት መለያችን፣ኢትዮጵያዊነት ማንነታችን!’ ሕዝባዊ መግለጫ የወያኔ መንግስት የሰሜን ጎንደር ዞንን ለመከፋፈልና የምዕራብ ጎንደርን መሬት ለመቀራመት ያወጣዉ እኩይ እቅድ አገር አጥፊ ነው! በተለያዩ የመገናኛ ብዙሃን እንድምንሰማዉ የወያኔ አስተዳደር የሰሜን ጎንደር ዞንን ለሶስት ለመክፈል እንደወሰነና ለዚህም ምክንያቱ ላለፉት 26 አመታት ለልማት ምቹ ስላልሆነ ነው […]

ጎንደርን የመከፋፈል አደገኛ ዘመቻ ኢትዮጵያን የማፈራረስ የመጨረሻው ደወል ነው (የጎንደር ሕብረት)

  August 31, 2017 – መግለጫ ይድረስ ለጎንደር ህዝብ (ቁጥር 13) ባለፉት ሶስት አመታት በተደጋጋሚ እንዳሳሰብነዉ የጎንደር ህዝብ በአንድነት ቆሞ በዉስጥም በዉጭም ያለዉ ኢትዮጵዮያዊ ሁሉ ተባብሮ የጠላትን ሴራ ለማክሸፍ ብቃት እንዳለዉ በሙሉ ልብ አስገንዝበን ነበር። አሁንም የዛሬዉ ጽሁፋችን የሚያተኩረዉ ወያኔ መልሶ መላልሶ የሚያመጣዉን የመከፋፈል አጀንዳ አደገኛነቱን ለማሳሰብ ነዉ። የትግራይ ነጻ አዉጭ ግንባር አዲስ አበባ ከገባ […]