ኦሮሚያ በአዲስ አበባ ላይ ያለውን ሕገ መንግሥታዊ ልዩ ጥቅም በተመለከተ የተለቀቀውን ረቂቅ አዋጅ መንግሥት አላውቀውም አለ

03 May, 2017 By ዮሐንስ አንበርብር ‹‹በፌዴራል ደረጃ ሕግ የማውጣት ሥልጣን ያለው የሚኒስትሮች ምክር ቤት ነው›› የኦሮሚያ ክልል ‹‹የኦሮሚያ ክልል በአዲስ አበባ ከተማ ላይ ያለውን ሕገ መንግሥታዊ ልዩ ጥቅም ለመወሰን የወጣ አዋጅ›› በሚል ርዕስ የተለቀቀውን ረቂቅ ሰነድ፣ መንግሥት እንደማያውቀው አስታወቀ፡፡ የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ሚኒስትር ነገሪ ሌንጮ (ዶ/ር) ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ ረቂቅ አዋጆች የሕግ አወጣጥ […]
በቦንብ ጥቃት ሁለት የፌደራል ፖሊሶች ተገደሉ፣መንግስት ሁለት መቁሰላቸውን አመነ

Posted on May 2, 2017 በኢትዮጵያ ሰሜን ክፍል ጎንደረና ጎጃም የቦንብ አደጋዎች እየበረከቱ ነው። ከቦንብ አደጋዎች በተጨማሪ የሽምቅ ውጊያ ስለመኖሩ መደመጥ ከተጀመረ ሰነባብቷል። መንግስት በይፋ ማስተባበያና መቃወሚያ ባያቀርብም አሜሪካን ጨምሮ የተለያዩ አገራት ለዜጎቻቸው ምክር በመስጠት ስም ” ችግር አለ” ሲሉ ማረጋገጫ እየሰጡ ነው። ዛጎል ዜና- በጎንደር የተለያዩ ስፍራዎች በጎበዝ አለቃ ራሳቸውን ማደራጀታቸውን የሚገልጹ፣ የአርበኞች ግንቦት ሰባት […]
ድምጽ አልባው “ድርቅ” በኢትዮጵያ

https://ethiopanorama.comwp-content/uploads/2017/05/c68e7cfd-d0fe-4c7f-a643-ab8556a1bc81_48k.mp3 ሳራ አሊሶ የተባለች እናት የአንድ ወር ልጇን ታቅፋ በሶማሌ ክልል በዋርዴር ዞን በሞላዴ ቀበሌ የምግብና የውሃ ርዳታ እየጠበቀች በጥር/20/2009 አስተያየቶችን ይዩ በኢትዮጵያ ድርቅ መከሰቱ በይፋ ከተገለፀ አራት ወራት አስቆጥሯል። እስካሁን የሞተ ሰው ሪፖርት ባይደረግም ድርቁ ግን ከፍተኛ በመሆኑ 7.8 ሚሊዮን ሕዝብ ለምግብ እጥረት መጋለጡና እንስሳት መጨረሱ ይፋ ተደርጓል። መንግሥት ድርቁን ለመቋቋምና ርዳታውን በአግባቡ ለማዳረስ […]
Joint Sudanese-Ethiopian troops patrol joint border

May 2, 2017 (KHARTOUM) – A joint Sudanese-Ethiopian force has started patrol operations to stop human trafficking and drug smuggling on the borders between the two countries. The joint force including military troops and security elements patrolled the common borders and detected human trafficking violations and theft incidents besides excessive cutting of trees at Dinder […]
Moving Away from Humanitarian Appeals to Managing Droughts in Ethiopia

May 2,2017 STORY HIGHLIGHTS The World Bank has approved another $100 million for a program in Ethiopia that focuses on long-term practical measures to prevent famine. Despite these measures, this year’s widespread drought in the Horn of Africa has badly affected Afar and Somali pastoralists in eastern Ethiopia. Ethiopia routinely supports people during prolonged […]
Bill Funds Border Security — in Libya, Ethiopia, Pakistan, Egypt…

Terry Jeffrey Posted: May 03, 2017 12:01 AM The 1,665-page spending bill the Republican-controlled Congress is planning to pass this week includes multiple measures that seemingly demonstrate a commitment to securing the border — in Libya, Ethiopia, Pakistan, Afghanistan, Egypt, Jordan and Lebanon.It does not include the $1.4 billion President Donald Trump requested to begin […]
KEFI Minerals makes progress with Ethiopia courts

Tue, 02 May 2017 (ShareCast News) – Gold exploration and development company with projects in the Kingdom of Saudi Arabia and the Federal Democratic Republic of Ethiopia, KEFI Minerals, updated the market on legal proceedings regarding an inherited claim for damages on Tuesday – particularly that a ruling by the Federal Supreme Court of Ethiopia […]
IPCC Sixth Assessment Report Scoping Meeting Kicks off in Addis Ababa

The Sixth Assessment Report (AR6) is expected to be out in 2022 ADDIS ABABA, Ethiopia, May 2, 2017/APO/ — Over 200 experts from about 60 countries are meeting in Addis Ababa, Ethiopia, to draft the outline of the Intergovernmental Panel on Climate Change (IPCC) Sixth Assessment Report (AR6). At the opening of the five-day […]
አዲስ አበባና አካባቢዋን ያጠቃለለ ሸዋ የሚባል ክልል አስፈላጊነት (ክፍል 1) # ግርማ_ካሳ

May 1, 2017 – Bersamo ” የኦሮሚያ ክልል በፊንፊኔ/አዲስ አበባ ላይ ያለውን ሕገ-መንግስታዊ ልዩ ጥቅምን አስመልክቶ የተዘጋጀ” ( Concept-Paper-for-Special-Interest-Over-Finfinne ) የሚል አንድ ሰነድ እና አዲስ አበባ ላይ የ”ኦሮሞዎች” መብትን እንዲያስጠበቅ ተብሎ የተዘጋጀ ረቂቅ አዋጅ አነበብኩ። ሰነዱም ሆነ አዋጁም በኦፌሴል በማን እንደተዘጋጀ ግልጽ አይደለም። ሆኖም የህዝቡን ስሜት ለመለካት አስቀድሞ በኦህዴድ አመራሮች የተለቀቀ ሊሆን እንደሚችል እገምታለሁ። […]
የአዲስ አበባ/ኦሮሚያ ረቂቅ አዋጁን በተመለከተ – የቀድሞ የፓርላማ አባል ግርማ ሰይፉ

May 1, 2017 – Bersamo ግርማ ሠይፉ ማሩ ግርማ ሠይፉ ማሩ በሀገራችን ኢትዮጵያ የሕግ አወጣጥ ሥርዓት ችግር እንዳለበት ለማወቅ ብዙ የሚጠቀሱ ሕጎች ቢኖሩም አሁን ረቂቅ ተብሎ በእጃቸን የገባው “የኦሮሚያ ክልል በፊንፊኔ/አዲስ አበባ ላይ ያለውን ሕገ-መንግስታዊ ልዩ ጥቅም ለመወሰን የወጣ አዋጅ” በሚል ርዕስ የገባው የቅርቡ እና ወሣኙ ይመስለኛል፡፡ ይህ ረቂቅ አዋጅ “የኦሮሚያ ክልል በፊንፊኔ/አዲስ አበባ ላይ […]