Ethiopia] Omo Kuraz-II sugar plant commences trial production

  30-03-2017 14:00:00 | by: Bob Koigi | hits: 2041 | Tags: Agribusiness Omo Kuraz-II, one of the four sugar factories being built under Omo Kuraz sugar development projects, has begun trial  production this month. The factory, which has passed all phases of the testing conducted since last January, started crashing sugarcane on March 23 […]

 Ethiopia extends national state of emergency by 4 months

By ELIAS MESERET Associated Press Mar 30, 6:30 AM EDT         ADDIS ABABA, Ethiopia (AP) — Ethiopian lawmakers on Thursday extended the country’s six-month state of emergency for an additional four months. The widely expected move came amid reports of continued violence and anti-government activities in some remote, restive areas. The state of emergency, called […]

የኦሮሚያ የኢኮኖሚ አብዮት የወለዳቸው ተስፋዎችና ስጋቶች .. አዲስ ከድሬዳዋ

March 30, 2017 የኦሮሚያ የኢኮኖሚ አብዮት የወለዳቸው ተስፋዎችና ስጋቶች አዲስ ከድሬዳዋ (ይህ ፅሑፍ የተፃፈው ከሳምንት በፊት ነበር፤ የኦሮሚያ የኢኮኖሚ አብዮትን በመደገፍ፡፡ ፅሑፉን ለሪፖርተር ልኬው ነበር፤ ባለፈው እሁድ ሳያወጡት ሲቀሩ፣ በመሃል ግን በእንቅስቃሴው አማራ ክልልም ስለተቀላቀለ ፅሁፉ ባይወጣ ይሻላል ብዬ አስቀርቼዋለሁ፤ ሆኖም ድካሜ ከንቱ ከሚቀር በሚል እዚህ አውጥቼዋለሁ፡፡ (ትንሽ ረዘም የሚል ፅሑፍ))————- አወዳይ ከጥቂት አመታት በፊት […]

የቴዎድሮስ ካሳሁን ዜና ያስነሣው ተቃውሞ ምንጩ ምንድን ነው? ዘፈንስ ኃጢአት ነውን?

03/30/2017 የቴዎድሮስ ካሳሁን ዜና ያስነሣው ተቃውሞ ምንጩ ምንድን ነው? ዘፈንስ ኃጢአት ነውን? ወይ ፌስ ቡክ (መጽሐፈ ገጽ) እንዲያው ለቧልተኛውም፣ ለእብዱም፣ ለአስመሳዩም፣ ለአድር ባዩም፣ ለባለጌውም፣ ለምኑም እንደልቡ የሚፈነጭበት፣ የሚቀልድበት፣ የሚያብድበት፣ የሚባልግበት የሚያስመስልበት ዕድል ሰጥቶ መራኮቻ መቀለጃ ባያደርገን እንዴት ጥሩ ነበር! ምን ይደረግ! ማኅበራዊ የብዙኃን መገናኛ (Social media) መባሉስ ለዚሁ አይደል? በአንድ ማኅበረሰብ ውስጥ ባለጌም፣ አስመሳይም፣ አድርባይም፣ እብድም፣ ቧልተኛም ሁሉም […]

Ethiopia ranks among bottom 7 countries in new Brookings study on health care investment

  <img src=”https://d5nxst8fruw4z.cloudfront.net/atrk.gif?account=7qEwk1aUy100Eq” style=”display:none” height=”1″ width=”1″ alt=”” /&a March 29, 2017 13:33 Louis Serino The Brookings Institution I am writing to share with you a new report from the Brookings Institution that analyzes the capacity of Ethiopia, along with 17 other countries, to effectively utilize private investments in healthcare R&D.           […]

ስለ አደዋ፣ ስለ ምኒልክ በስዊድን ተድላ ደ. ተክሌ)

እንደ ፈረንጆቹ አቆጣጠር ማርች 17, 2017 በኢትዮሚድያ ድህረ ገፅ ላይ በወጣ ፅሁፍ ላይ ወለላዬ ከስዊድን የተባሉት ፀሀፊ “እምዬ ምኒልክ ወላዋይ ነበሩ ወይ?” ሲሉ አበክረው ይጠይቃሉ። መሃልም ወለላዬ ጋዜጠኞችና ተመራማሪዎች የትናቹ፤ ዝም አትበሉ ሲሉ ይማፀናሉ። የጥሪያቸው ምክንያትም የስዊድን ሶሻል ዴሞክራት ተቀጥላ የሆነው የኢትዮጵያ ሶሻል ዴሞክራት ማኅበር የአድዋን ድል በዓል ምክንያት በማድረግ ባዘጋጀው ዝግጅት ላይ የመጨረሻው ተናጋሪ […]

ወያኔ ጠላቴ ነዉ ያለዉ አማራን እንጅ ኢትዮጵያን አይደለም::አንተ ከዬት አምጥተህ ነዉ ወያኔ የኢትዮጵያም ጠላት ነዉ እያልክ የምትጽፈዉ?  – ሸንቁጥ አየለ

March 29, 2017 Posted by: ዘ-ሐበሻ ጥያቄ:- ወያኔ ኢትዮጵያ ጠላቴ ናት ብሎ አልተነሳም::ኢትዮጵያ ጠላቴ ነች ሲልም አልተደመጠም:: የተነሳዉ አማራ ጠላቴ ብሎ ነዉ::አንተ ግን ወያኔ ኢትዮጵያን ጠላቴ እንዳለ አድርገህ ትጽፋለህ እሳ ? ይሄን ከዬት አምጥተህዉ ነዉ? የሚል ጥያቄ በተደጋጋሚ ይመጣልኛል:: በተለይም በመደብ ትግል የሚያምኑ በመደብ ትግል ይወድማሉ ከሚለዉ የሰሞኑ ጽሁፌ ጋር ተያይዞ ይሄ ጥያቄ ደጋግሞ እየመጣ […]

Zambia Ethiopia sign two agreements and one MOU

March 29, 2017 President Edgar Lungu welcomes His Ethiopian Counterpart Prime Minister Hailemariam Dessalagn arrives at State House Zambia and Ethiopia have signed two agreements in the fields of communication, water resource management and one Memorandum of Understating (MOU) between Zambia Chamber of commerce and Industry and Addis Ababa Chamber of Commerce and Sectoral Associations. […]

የአድዋ ድል “በዕድል”? ዓለም አቀፍ የኢትዮጵያውያን ባለሙያዎች ዕውቀት መለዋወጫ መረብ

  March 29, 2017                            ዓለም አቀፍ የኢትዮጵያውያን ባለሙያዎች ዕውቀት መለዋወጫ መረብ የትግሬ ነፍጠኛ፣ የሸዋ ፈረሰኛ፣ የጎጃም እግረኛ፣ የአማራ ስልተኛ ከብ ይቀላው፣ ያናፋው፣ ያንደገድገው ጀመር። ከእንዝርት የቀለለ የጁየ፣ ከነብር የፈጠነ ቤጌምድሬ፣ ከቋንጣ የደረቀ ትግሬ፣ ከአሞራ የረበበ ሽዌ፣ ከንብ የባሰ ጎጃሜ እያባረረ በየጎዳናው ዘለሰው። […]