ሰውን በማፈን ኢትዮጵያ ውስጥ የፕሬስ ነጻነት አለ ብሎ መደስኮር የትም አያደርስም (ከጋዜጠኛ ወሰንሰገድ መርሻ ደምሴ)

2019-05-12 ሰውን በማፈን ኢትዮጵያ ውስጥ የፕሬስ ነጻነት አለ ብሎ መደስኮር የትም አያደርስም ከጋዜጠኛ ወሰንሰገድ መርሻ ደምሴ ኢትዮጵያ ላለፉት በርካታ አመታት የፕሬስ አፈናን በማፈንና በማሰር ከኤርትራ በመቀጠል እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ የሁለተኛ ስፍራን በመያዝ ግንባር ቀደም ሀገር ነበረች። የአሁኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ ስልጣን ከተረከቡ በኋል የተሳሩ ጋዜጠኞች የተፈቱ ከመሆኑም ባሻገር የተዘጉ በመቶዎች የሚቆጠሩ ድህረ ገጾች […]
በደቡብ አፍሪካ በተካሄደው ምርጫ ገዢው ኤኤንሲ ፓርቲ አሸነፈ

May 11, 2019 አዲስ አባባ፣ ግንቦት 3፣ 2011 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በደቡብ አፍሪካ በተካሄደው ሀገራዊ ምርጫ ገዢው የአፍሪካ ብሄራዊ ኮንግረስ 57 ነጥብ 5 በመቶ ድምጽ በማግኘት አሸነፈ። ገዢው ፖርቲ ሀገሪቱ ከአፓርታይድ አገዛዝ ነጻ ከወጣችበት ጊዜ ጀምሮ ለ25 ዓመታት ደቡብ አፍሪካን መርቷል። የኤኤንሲ የአሁኑ ድል አፓርታይድ ከተወገደ በኃላ ለስድስት ተከታታይ የምርጫ ዘመናት በስልጣን ላይ እንዲቆይ ያስችለዋል ተብሏል። ሆኖም […]
የሁቲ አማጽያን የ ሁዴይዳ ወደብን ለቀው መውጣት ጀመሩ

May 11, 2019 Source: https://fanabc.com አዲስ አባባ፣ ግንቦት 3፣ 2011 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሃውቲ አማጽያን የሁዴይዳ ወደብን ለቀው መውጣት መጀመራቸው ተገለፀ። የየመን ሃውቲ አማጽያን ሃይሎች በዛሬው ዕለት የሁዴይዳ ሳሌፍ ወደብን ለቀው መውጣት መጀመራቸውን ሬውተርስ የአይን እማኞችን ዋቢ አድርጎ ዘግቧል። እንደ አይን እማኞች ዘገባ አማጽያኑ በሁዴይዳ ሳሌፍ የሚገኙ የተለያዩ ጦር መሳሪያዎቻቸውን ከቦታው ማስወጣት ጀምረዋል። ይህም በየመን ለአራት አመታት የቀጠለውን […]
የቤንች ማጂ ዞን በይፋ ፈረሰ

የቤንች ማጂ ዞን የደቡብ ክልል በሰራው የመዋቅር ማሻሻያ መሰረት ፈርሶ እንደ አዲስ ተዋቀረ። በዚህ ሳምንት መጀመሪያ የምዕራብ ኦሞ እና የቤንች ሸኮ የሚባሉ ሁለት ዞኖች ተመስርተው ሥራ መጀመራቸውን የአካባቢው ባለሥልጣናት ለዶይቼ ቬለ አረጋግጠዋል። በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ክልል የሚገኘው የቤንች ማጂ የዞን መስተዳድር በይፋ መፍረሱን የዞኑ ምክር ቤት አስታወቀ። መስተዳድሩ የፈረሰው በክልሉ መንግስት የተካሄደው የመዋቅር […]
Africa in the news: Election results in South Africa, low wages in Ethiopia, and new World Bank … Brookings Institution
Africa in focus Payce Madden Saturday, May 11, 2019 African National Congress leads in South African elections On Wednesday, May 8, South Africans took to the polls to re-elect President Cyril Ramaphosa and his incumbent African National Congress (ANC) party. As of 10 p.m. local time (midnight GMT) on Friday, with over 87 percent of […]
Ethiopia in mourning after IS kills Christians Sowetan LIVE07:51 Fri, 10 May

BY AFP -21 April 2015 Shi’ite fighters, who have joined the Iraqi army to fight against militants of the Islamic State. Picture Credit: Reuters Ethiopia will on Tuesday begin three days of national mourning for more than 20 Ethiopian Christians killed by Islamic State militants in Libya. Ethiopian Communications Minister Redwan Hussein told AFP on […]
Queen sparks diplomatic row by rejecting Ethiopia’s plea to return ‘stolen king’ – Daily Mail

Give back our stolen prince, Your Majesty: The Queen sparks diplomatic row by rejecting Ethiopia’s plea to return ‘lost king’ buried 140 years ago at Windsor Castle Queen refused to allow bones of a ‘stolen’ Ethiopian prince to be repatriated Prince Alemayehu was buried in catacombs next to St George’s Chapel, Windsor The Ethiopian government […]
Uhuru to host Ethiopian President Zewde next week The Star, Kenya

by PATRICK VIDIJA Photo Journalist 11 May 2019 – 19:54 In Summary • President Uhuru Kenyatta is expected to host his Ethiopian counterpart Sahle-Work Zewde at State House, Nairobi. • This is Zewde’s first visit to Kenya after she became president. President Uhuru Kenyatta and his Ethiopian counterpart Sahle-Work Zewde . Image: PSCU President Uhuru […]
ስህተት ወይስ መሸፋፈን፦ የጠ/ሚ አብይ ትዕግስት እና የሕግ የበላይነት

May 11, 2019 Source: https://ethiothinkthank.com በያሬድ ሃይለማሪያም ጠቅላይ ሚንስትር አብይ በተደጋጋሚ አስተዳደራቸው የሕግ የበላይነትን ማስፈን እንደተሳነው ለሚቀርብላቸው ጥያቄ የሚሰጡት ምላሽ እጅግ ግራ የሚያጋባ እና መሰረታዊ የአስተሳሰብ ስህተትም ያለበት ነው። በመጀመሪያ ሕግ ማስከበርን እና ትዕግስትን ምን አገናኛቸው? ተደጋግሞ ለሚቀርብላቸው ጥያቄ ምላሻቸው እንታገስ ብለን ነው፣ ጉልበት አጥተን አይደለም፣ መሳሪያ በእጁ ያለን መንግስት እንዴት ኃይል ተጠቀም ይባላል የሚሉ […]
ፖሊሲ አልባው ግንኙነት (ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ)
2019-05-11