Mugabe appointment may haunt WHO for years By Michael Bociurkiw

October 25, 2017 mugable-appointment-may-haunt-who-for-years Editor’s Note – Michael Bociurkiw is a global affairs analyst and former spokesperson for UNICEF and the Organization for Security and Cooperation in Europe. The opinions in this article belong to the author. (CNN)Over the weekend, the British government criticized the snap decision to appoint Zimbabwean President Robert Mugabe as […]
Sickening: U.N. health agency names tyrant Mugabe ‘goodwill ambassador’; rights activists outraged

Zimbabwe Friday, October 20, 2017 3:26 pm unwatch 0 3k PRESS RELEASE President Mugabe is welcomed by his Uruguayan counterpart President Tabaré Vázquez, while Foreign Affairs Minister Dr Walter Mzembi looks on in Montevideo, Uruguay, yesterday. — (Picture by Presidential Photographer Joseph Nyadzayo) Human Rights Activists Decry “False Legitimacy to Brutal Regime” GENEVA, […]
African regional consultations on UN global compact on migration begin in Ethiopia

Migrants form queues to be counted by their smuggler prior to being transported by boat from Obock, northern Djibouti, to Yemen. Photo: Kristy Siegfried/IRIN 26 October 2017 – Although the debate on migration has largely focused on Europe, the global compact being negotiated must be adapted to the realities and peculiarities of each region, […]
ቀሪ ንብረታችን ኢትዮጵያችን ናት። ኢትዮጵያችንን እናስብላት አናቁስላት፤ አናድማት፤ አናራቁታት! ~ መጋቤ ሐዲስ እሸቱ አለማየሁ

October 27, 2017 – ቆንጅት ስጦታው “ቀሪ ንብረታችን ኢትዮጵያችን ናት። ኢትዮጵያችንን እናስብላት አናቁስላት፤ አናድማት፤ አናራቁታት!” ~ መጋቤ ሐዲስ እሸቱ አለማየሁ አንድ ነገር መጥፎም ጥሩም የሚያደርገው ተጠቃሚው ነው:: እግዚአብሔር ዓለምን ሲፈጥር፤ እግዚአብሔር ፍጥረታትን ሲፈጥር ኦሪት ዘፍጥረት ስታነብቡ እግዚአብሔር የፈጠረውን በጎ እንደሆነ አየ ይልና ሌላውን ፍጥረት ሲፈጥር ጥሩ ነው ጥሩ ነው እያለ አልፎ ሰውን ሲፈጥር የዛሬውን አያድርገውና […]
“የኢትዮጵያ ህዝብ ሆይ የሥርዓቱ የማጋጨት ተንኮል ሳትሰጋ የኦሮሞ እና የአማራ ወንድሞችህ እያደረጉት ካለው የነፃነት ትግል ጋር ተቀላቀል” – ኦሮሞ ፌ.ኮ. የዓ.አ.ድ.ቡ

October 27, 2017 * በሠላማዊ መንገድ ተቃዉሞ ያሰማ ህዝብ ላይ ግድያ ፈጽሞ ከሕግ ተጠያቂነት ማምለጥ አይቻለም፡፡ * የኢትዮጵያ ህዝብ ሥርዓቱ በሚፈጽመው የማጋጨት ተንኮልና እና ደባ ሳትሰጋ የኦሮሞ እና የአማራ ወንድሞችህ እያደረጉት ካለው የነፃነት ትግል እንድትቀላቀል ጥሪያችን እናቀርብልሀለን:: ከትላንት በስትያ እሮቡ ጥቅምት 15, 2010 ዓ.ም ጀምሮ በምዕራብ ኦሮሚያ በአምቦ እና በአካባቢው ስኳር ከፊንጫ ስኳር ፋብሪካ ተጭኖ […]
ግራ ገባን እኮ (አፈንዲ ሙተቂ)

Posted by admin | 27/10/2017 ማዕከላዊ መንግሥቱ ለተቃውሞ ብተና ፈጥኖ ደራሽ የፖሊስ ኃይል መላኩን ትቶ እስከ አፍንጫው የታጠቀ የመከላከያ ሰራዊት ይልካል። የመከላከያ ሰራዊት ተብዬው ደግሞ ወደ ጠላት ሀገር የተላከ ይመስል የራሱን ህዝብ በጥይት ይጨፈጭፋል። በመንግስት አካላት ዘንድ ያልታጠቀ ሰልፈኛን በጭስና በውሃ መበተን አልለመድ ብሏል። አክቲቪስት ተብዬው ሶስት አይነት መረጃ እያሰራጨ ወጣቱን ውዥንብር ውስጥ ይከተዋል። ወጣቱ […]
Kenya election: government accused of ‘genocide’ against ethnic minorities

Predictions of low turnout would undermine credibility of mandate claimed by assured winner Uhuru Kenyatta An Independent Electoral and Boundaries Commission official stacks ballot boxes. Voting in four counties has been deferred until Saturday. Photograph: Siegfried Modola/Reuters Kenya Kenya election: government accused of ‘genocide’ against ethnic minorities Predictions of low turnout would undermine credibility of […]
Ethiopia begins civil registration for refugees – UN agencies

A South Sudanese refugee stands with her 18 day-old son, who was among the first refugee children to receive a birth certificate in Ethiopia. Photo: UNHCR/Diana Diaz 27 October 2017 – In an historic first, starting Friday, all refugees in Ethiopia will be able to register their vital life events, including birth, death, […]
በዓቃቤ ህግ ማስረጃ ላይ የቀረበ የኮ/ል ደመቀ መቃወሚያ – (በጌታቸው ሺፈራው)

October 27, 2017 07:24 “እኔ የተከሰስኩት ለምን አማራ ማንነት አቀረብክ ተብዬ ነው……………እኔ እንድከሰስ ምክንያት የሆነው በህገ ወጥ መንገድ በግዴታ የተነጠቀው የወልቃይት ህዝብ የአማራ ማንነት ጥያቄ ለመንግስት ለማቅረብ በህዝብ ተመርጨ የማንነት ጥያቄውን በህጋዊ መንገድ በህገ መንግስቱ መሰረት ይመለከተዋል ለተባለ የመንግስት አካል ሁሉ ሳቀርብ ጥያቄውን ለማፈን ሲባል ከመኖርያ ቤቴ በሌሊት ተከብቤ ጥቃት ሊፈፀምብኝ ሲል ራሴን በመከላከሌ ነው” […]
የኢትዮጵያ አገራዊ ንቅናቄ አመራር አባላት በሲሳይ አጌና ትኩረት ላይ የሰጡትን ቃለምልልስ – ያሬድ ጥበቡ

October 27, 2017 06:54 የኢትዮጵያ አገራዊ ንቅናቄ አመራር አባላት በሲሳይአጌና ትኩረት ላይ የሰጡትን ቃለምልልስ በጥሞና አደመጥኩት ። እናም ሃዘን ተሰማኝ ። ታዳሚዎቹ ወያኔ የተንገዳገደ መሆኑንና ሥልጣንም እጃቸው ላይ ሊወድቅ እንደሚችል የተገነዘቡ ቢሆንም፣ አሁን የተፈጠረውና በመባባስም ላይ ያለው ፖለቲካዊ ድቀት ምንጩ ምን እንደሆን የተረዱ አይመስሉም ። ያሬድ ጥበቡ እኔ እስከሚረዳኝ ድረስ የአሁኑን የፖለቲካ ድቀት አይነተኛ የሚያደርገው […]