Ethiopia security forces kill alleged coup leader

June 25, 2019 Ethiopian security forces have killed the man accused of orchestrating a failed coup d’etat in the northern Amhara region over the weekend. General Asamnew Tsige, who allegedly led the coup attempt, was shot on Monday near the Amhara state capital Bahir Dar, the prime minister’s press secretary, Negussu Tilahun, told Reuters news agency on Monday. […]

የአሜሪካ ኤምባሲ መግለጫ

ሰኔ 24, 2019 እስክንድር ፍሬው Source: https://amharic.voanews.com/a/us-presser-in-ethiopia-security-forces-kill-alleged-coup-leader-6-24-2019/4971947.htmlhttps://gdb.voanews.com/1E3C676F-9B73-468D-9C2C-20F5A765F970_cx15_cy0_cw69_w800_h450.jpg በአማራ ክልል አመራር አባላትና በኢትዮጵያ ጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታ ማዦር ሹም ላይ የተፈፀመው ግድያ “ተገለገሏት ኢትዮጵያና በተቋማቱ ላይ እንደተፈፀመ የሚቆጠር ነው” ሲል በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኤምባሲ ዛሬ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል። አዲስ አበባ —  ዩናይትድ ስቴትስ ፖለቱካዊና ምጣኔኃብታዊ ማሻሻያዎችን እያካሄደች ላለችው ኢትዮጵያ ድጋፍ ለማድረግ ያላትን ቁርጠኛነትም እንደምትቀጥል ኤምባሲው አረጋግጧል። የተያያዘውን […]

“የኢህአፓና መኢሶን ነገር አማራ ክልል ላይ ሊከሰት ይችላል ብዬ ነበር” አቶ ቹቹ አለባቸው – ቢቢሲ – አማርኛ

አቶ ቹቹ አለባቸው ከጥቂት አመታት በፊት ከአማራ ዴሞክራሲያዊ ድርጅት እስከተለያዩበት ጊዜ ድረስ የድርጅቱ ከፍተኛ አመራር ነበሩ። የሟች ዶ/ር አምባቸው መኮንንም የቅርብ ጓደኛ ነበሩ። ቢቢሲ በአዴፓ ውስት አሉ ስለሚባሉ ልዩነቶች አነጋግሯቸዋል። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የአማራ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ(አዴፓ) ውስጥ ልዩነቶች እየጎሉ መጥተዋል፤ መካረሮችም ነበሩ ይባል ነበር? አቶ ቹቹ፡ ቆይቷል፤ ከአንድ ዓመት በላይ ይሆነዋል። የድርጅቱ ባህሪ እየተቀየረ አንድ […]

ራሱን አጥፍቷል የተባለው የጄነራል ሰዓረ ጠባቂ ሆስፒታል እንደሚገኝ ተገለፀ – ቢቢሲ / አማርኛ

24 ጁን 2019 የሃገሪቱ ጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጄነራል ሰዓረ መኮንንና ከፍተኛ ወታደራዊ መኮንን ጄነራል ገዛኢ አበራን ተኩሶ ገደለ የተባለው የጄነራል ሰዓረ ጠባቂ ራሱን ያጠፋው ወዲያው መሆኑን የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር እንደሻው ጣሰው ዛሬ በሰጡት መግለጫ መናገራቸው ይታወሳል። ሰኞ ምሽት ፌደራል ፖሊስ በብሔራዊው ቴሌቪዥን (ኢቢሲ) ቀደም ሲል ራሱ የሰጠውን መግለጫ አስተባብሎ ጠባቂው በሕይወት እንደሚገኝ አስታውቋል። […]

Ethiopia Is at a ‘Very Critical Juncture’ -Foreign Policy 18:59

After high-level assassinations, the country may still be in danger, says Human Rights Watch expert Felix Horne. By Jefcoate O’Donnell | June 24, 2019, 6:51 PM Ethiopia marked a national day of mourning on Monday after four government officials, including the governor of the Amhara region and the chief of the army, were assassinated over […]

Ethiopia mourns after officials killed during failed coup bid – Al Jazeera 21:23

A day of national mourning observed and the government announces military funeral as the alleged coup leader is killed. more on Africa Ethiopia mourns after officials killed during failed coup bidtoday Dates and bullets: Sudan in the grip of the RSF militiatoday Ethiopia security forces kill alleged coup leadertoday Ethiopia government says rebellion quashed after […]

Five questions on the crisis in Ethiopia

By Afp Published: 24 June 2019 The overall motives remain murky Ethiopia’s army chief, the president of Amhara state and three other top officials have been killed in two separate attacks. While the government has said the attacks took place within the context of an attempted coup in Amhara and are possibly linked, the overall […]

Opinion: Is ‘Emperor Abiy’ at the gates in Ethiopia? Deutsche Welle 14:50

SourceURL:https://www.dw.com/en/opinion-is-emperor-abiy-at-the-gates-in-ethiopia/a-49337334 Opinion: Is ′Emperor Abiy′ at the gates in Ethiopia? 24.06.2019 The exact details of last weekend’s foiled “coup” in Ethiopia still remain unclear. But the prime minister and his government could emerge strengthened from the crisis, writes DW’s Ludger Schadomsky. “A new horizon of hope” is emblazoned on the official letterhead of the new government […]

ሀገሬን ምን ነካት? (አባይነህ ካሴ)

2019-06-24 ሀገሬን ምን ነካት?አባይነህ ካሴ ከሰቀቀናሟ ዕለተ ቀዳሚት ሰኔ ፲፭ እስከ ዛሬዋ ዕለተ ሰኑይ ሰኔ ፲፯ ቀን ፳፻፲፩ ዓ.ም. ሕይወታቸውን በጥይት ላጡት ሁሉ እግዚአብሔር ነፍሳቸውን በቅዱሳን እቅፍ በገነት ያኑርልን፣ ለሐዘንተኞች በሙሉ ሁሉም ሟቾች የኢትዮጵያ ቤተሰቦች ናቸውና ለኢትዮጵያውያን ሁሉ አረጋጊው መንፈስ ቅዱስ አጽናኝ መልአክን ይዘዝላችሁ፡፡ ሞት ማንም ይሞታል ብርቆች ሲሞቱ ግን ራሱ ሞት ያነጋግራል፡፡ ከሩቅ ከአድማሱ […]