ትራምፕ ኢራን ከስምምነት ላይ ካልደረሰች “በአንድ ምሽት” እንደሚያጠፏት ዛቱ
ዳታን በመቆጠብ ጽሑፍ ብቻ ለማንበብ ከ 9 ሰአት በፊት የንባብ ጊዜ: 3 ደቂቃ የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን የዓለማችን ወሳኝ የሆነው የነዳጅ መተላለፊያን የሆርሙዝ ወሽመጥን እንድትከፍት ባስቀመጡት ቀነ ገደብ የማትስማማ ከሆነ “በአንድ ሌሊት” እንደሚያጠፏት አስጠንነቀቁ። ትራምፕ በባህረ ሰላጤው ውስጥ የኃይል ፍሰትን የሚያካትት “ተቀባይነት ያለው” ስምምነት በአሜሪካ ሰዓት አቆጣጠር እስከ ማክሰኞ 20:00 (ረቡዕ ለሊት ዘጠኝ ሰዓት […]
በጋዛ የእስራኤል ጥቃት እና የታጣቂዎች ግጭትን ተከትሎ አስር ሰዎች ተገደሉ
ዳታን በመቆጠብ ጽሑፍ ብቻ ለማንበብ ከ 9 ሰአት በፊት የንባብ ጊዜ: 2 ደቂቃ በማዕከላዊ ጋዛ በእስራኤል የአየር ድብደባ እንዲሁም በሐማስ እና በእስራኤል በሚደገፈው የፍልስጤም ታጣቂዎች መካከል በተደረገ ውጊያ ቢያንስ 10 ፍልስጤማውያን መገደላቸውን ምንጮች ለቢቢሲ ገለጹ። ጥቃቶቹ ከማጋዚ የስደተኞች ካምፕ በስተምስራቅ ከሚገኙት የሚሊሻ አባላት ጋር የተጋጩትን የሐማስ የደህንነት ሠራተኞችን ዒላማ እንዳደረጉ ተዘግቧል። ከሠራተኞቹ መካከል ስንት ሰዎች […]
በሕንድ በኮቪድ ወቅት እስር ቤት ውስጥ ከሞቱ ሰዎች ጋር በተያያዘ ዘጠኝ ፖሊሶች ሞት ተፈረደባቸው
ዳታን በመቆጠብ ጽሑፍ ብቻ ለማንበብ ከ 9 ሰአት በፊት የንባብ ጊዜ: 2 ደቂቃ በሕንድ እአአ በ2020 አባትና ልጅ በእስር ቤት ውስጥ በመሞታቸው የተነሳ ዘጠኝ የፖሊስ መኮንኖች የሞት ፍርድ ተፈረደባቸው። የ58 ዓመቱ ፒ ጄያራጅ እና የ38 ዓመቱ ልጁ ቤኒክስ በኮቪድ-19 ወረርሽኝ ወቅት የእንቅስቃሴ ገደብን በመጣስ የሞባይል ስልክ ሱቃቸውን ክፍት አድርገው በመገኘታቸው ከታሰሩ ከጥቂት ቀናት በኋላ ሕይወታቸው […]
Genet Asmamaw was arrested on April 6, 2023, in the Ethiopian capital, Addis Ababa.
Genet Asmamaw Yegna Media | Addis Ababa, Ethiopia | April 6, 2023 Photo Credit: Medlot Media/YouTube (Screenshot) Job:Internet Reporter Medium:Internet Beats Covered:Human Rights, Politics, War Gender:Female Local or Foreign:Loca Freelance:No Charge:Anti-state Sentence:Not sentenced Reported Health Problems:No Genet Asmamaw was arrested on April 6, 2023, in the Ethiopian capital, Addis Ababa. She was charged with terrorism in June […]
”የፕሬዚዳንቱ አማካሪ ነበርኩ…” የልዑል አስፋወሰን አስገራሚ ገጠመኝ | ክፍል 2| #በነገራችንላይ #BenegerachinLay #DerejeHaile
Arts Tv World
የአራቱ ፓርቲዎች የሰላ ሙግት 👉ከታጣቂዎች ጋር ተደራደሩ -ትብብር 👉የት? – ብልጽግና ፓርቲ 👉እኛ ቦታ እናመቻቻለን -ኢዜማ
Fana Television
“ኢትዮጵያ የምድረ-ባሕሪን ሕዝብ ትገዛ ነበር ወይስ የምድረ-ባሕሪ ልጆች ነበሩ ኢትዮጵያን የሚገዙት?
Wedi Shambel ወዲ/ሻምበል ዘብሔረ ኢትዬጵያ ·Follow ከትግርኛ ወደ አማርኛ መልሰነዋል እውነት የበራለት ኤርትራዊ የፃፈው ነው አንቡት። “ኢትዮጵያ የምድረ-ባሕሪን ሕዝብ ትገዛ ነበር ወይስ የምድረ-ባሕሪ ልጆች ነበሩ ኢትዮጵያን የሚገዙት? በመጀመሪያ “መግዛት” (ቅኝ ግዛት/ጭቆና) ማለት ምን ማለት ነው? የሚለው ነጥብ ምላሽ ሊሰጠው የሚገባ ጉዳይ ነው። መግዛት ማለት አንድ አገር ወይም ቡድን ሌላን ቦታ በኃይል ወርሮ በመያዝ፣ እዚያው እየኖረ የያዘውን […]
ስለ ሀገር የቆመ፣ ስለ ወገን የደከመው የመርከቡ ሀይሌ (የመርኬ) ፈገግታ ይመለስ!
Yidnekachew Kebede ስለ ሀገር የቆመ፣ ስለ ወገን የደከመው የመርከቡ ሀይሌ (የመርኬ) ፈገግታ ይመለስ! ደግነት ለራስ ነው – ዛሬ ለቆመው እንቁም! መርከቡ ሀይሌ (መርኬ) ለአንዳንዶች የአራት ኪሎ አድባር፣ ለሌሎች ደግሞ የኢትዮጵያ የቁርጥ ቀን ልጅ ነው። መርከቡ ከግል ህይወቱ ይልቅ የሀገሩን ክብርና የዜጎችን መብት የሚያስቀድም፣ ከ1993 ዓ.ም ጀምሮ በሀገራችን ሰብዓዊና ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት እንዲሰፍንና ሁሉም በእኩል ተጠቃሚ የሚሆንበት […]
EMS ዜና Mon 06 Apr 2026
EMS (Ethiopian Media Services)
EMS Eletawi የፋኖ ድሎችና የጥምረቱ ስኬት Mon 06 Apr 2026
EMS (Ethiopian Media Services)
