ጋና 300 ዜጎቿን ከደቡብ አፍሪካ ልታስወጣ ነው
ዳታን በመቆጠብ ጽሑፍ ብቻ ለማንበብ ታትሟል13 ግንቦት 2026, 13:05 EAT የንባብ ጊዜ: 2 ደቂቃ ጋና በቅርቡ በደቡብ አፍሪካ በውጭ ዜጎች ላይ በተቀሰቀሰው ተቃውሞ የተነሳ 300 ዜጎችን እንደምታስወጣ ገለጸች። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሳሙኤል ኦኩዴቶ አብላክዋ ማክሰኞ ዕለት በኤክስ ገጻቸው ላይ በጻፉት ጽሑፍ የጋናው ፕሬዝዳንት “ወዲያውኑ እንዲወጡ” ትዕዛዝ ሰጥተዋል ብለዋል። “የተጨነቁ” ጋናውያን “የቅርብ ጊዜውን የዘረኝነት ጥቃት ተከትሎ” […]
በዓለም ሻምፒዮና አገሯን የመወከል ሕልም የነበራት አትሌት የብርጓል ድንገተኛ ኅልፈት
ዳታን በመቆጠብ ጽሑፍ ብቻ ለማንበብ ታትሟልከ 6 ሰአት በፊት የንባብ ጊዜ: 3 ደቂቃ አትሌት የብርጓል መለሰ ማክሰኞ ግንቦት 4/2018 ዓ.ም. ማለዳ አዲስ አበባ በሚገኘው ጃን ሜዳ የስፖርት ማዘውተሪያ በልምምድ ላይ እያለች በድንገት ሕይወቷ አልፏል። በተለያዩ ጊዜያት በተካሄዱ የረዥም ርቀት ውድድሮች ለኢትዮጵያ ሜዳሊያዎችን ያስገኘችው አትሌቷ በካናዳ ኦቶዋ ለሚካሄደው የማራቶን ውድድር ለመሳተፍ ልምምድ ስታደርግ መቆየቷን አሠልጣኟ ዳዊት […]
የደቡብ አፍሪካ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በተደጋጋሚ የጥገኝነት ጥያቄ ማቅረብ አይቻልም ሲል አገደ
ዳታን በመቆጠብ ጽሑፍ ብቻ ለማንበብ ታትሟልከ 4 ሰአት በፊት የንባብ ጊዜ: 2 ደቂቃ የደቡብ አፍሪካ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የውጭ ዜጎች የጥገኝነት ጥያቄያቸው ውድቅ ከተደረገ በኋላ እንደገና ማመልከት አይችሉም ሲል ወሰነ። የአገሪቱ ሕገ መንግሥታዊ ፍርድ ቤት ተገቢ ሕግ ሳይወጣ ያለገደብ በተደጋጋሚ ማመልከቻዎችን እንዲቀርቡ መፍቀድ “ማቆሚያ የሌለው ሂደትን” ሊፈጥር እንደሚችል አስታውቆ፣ ከአገር መባረርን ሊከላከል እና የአስተዳደር ቀውስ […]
በአውሮፓውያኑ አቆጣጠር በ2015 በኮንጎ ብራዛቪል በተካሄደው የመላው አፍሪካ ጨዋታዎች አገሯን ወክላ በግማሽ ማራቶን ውድድር የነሐስ ሜዳልያ አሸንፋለች።
ከዚያ በኋላም በአሜሪካ ቺካጎ ማራቶን የብር ሜዳሊያ፣ በቻይና ሻንጋይ፣ በቼክ ሪፐብሊክ ፕራግ እንዲሁም በአሜሪካ ሂዩስተን ማራቶኖች ላይ ተሳትፋ አሸንፋለች። በፈረንሳይ ፓሪስ ግማሽ ማራቶን ሁለት ጊዜ ያሸነፈችው የብርጓል፣ በፖርቱጋል ሊዝበን የግማሽ ማራቶንም አሸናፊ እንደነበረች የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን አስታውቋል። አሠልጣኝ ዳዊት የሕመም ስሜት ስላላት ለውድድር የምታደርገውን መደበኛ ልምምድ ማቋረጧን፣ ነገር ግን ማክሰኞ ማለዳ ባለቤቷ “ካልሄድኩ” ብላው እንደወጣች […]
ቀጥታ,ዩኬ የሆርሙዝ ወሽመጥን ለመከላከል ጄቶችን፣ ድሮኖችን እና የጦር መርከቦችን እንደምትልክ አስታወቀች
ዩናይትድ ኪንግደም በሆርሙዝ የባሕር ወሽመጥ ላይ የሚደረጉ የመርከቦች እንቅስቃሴን ለመጠበቅ በተዘጋጀ የጋራ ተልዕኮ ላይ ድሮኖችን፣ ተዋጊ ጄቶችን እና የጦር መርከብ እንደምታዋጣ አስታወቀች። ይህ የዩኬ ባሕር ኃይል ስምሪት የባሕር ውስጥ ፈንጂዎችን ለመለየት የሚረዳ መሣሪያን፣ ድሮን ጀልባዎችን እና የአየር ቅኝቶችን ለማድረግ የሚያግዙ የጦር ጄቶችን ያካተተ ይሆናል ተብሏል። ጭምቅ ሃሳብ የቀጥታ ሽፋን
የትራምፕ ‘ጎልደን ዶም’ የሚሳዔል መከላከያ ሁሉንም ጥቃቶች መመከት እንደማይችል ተገለጸ
ዳታን በመቆጠብ ጽሑፍ ብቻ ለማንበብ ታትሟልከ 4 ሰአት በፊት የንባብ ጊዜ: 2 ደቂቃ የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ “ጎልደን ዶም” የተሰኘው የሚሳዔል መከላከያ ሥርዓትን ለመገንባት፣ ለማሰማራት እና ለሁለት አስርት ዓመታት ጥቅም ላይ ለማዋል ከ1.2 ትሪሊየን ዶላር በላይ እንደሚያስወጣ ተገለጸ። የፕሬዝዳንታዊ ዘመናቸው ከማብቃቱ በፊት “ሙሉ በሙሉ” ተግባራዊ” እንደሚሆን የተነገረው ይህ የሚሳዔል መከላከያ ሥርዓት መጀመርያ ላይ 175 ቢሊዮን […]
የኢትዮጵያ ልዑክ ስለ ሕዳሴ ግድብ እና ቀይ ባሕር ከአሜሪካ ባለሥልጣናት ጋር መነጋገሩ ተገለጸ
ዳታን በመቆጠብ ጽሑፍ ብቻ ለማንበብ ታትሟል12 ግንቦት 2026 የንባብ ጊዜ: 4 ደቂቃ ወደ ዋሽንግተን ተጉዘው ከአሜሪካ ጋር “የመከላከያ ትብብር” የሁለትዮሽ መዋቅራዊ ምክክር ማዕቀፍ ስምምነት የተፈራረሙት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶ/ር ጌዲዮን ጤሞቲዮስ፤ በአሜሪካ ቆይታቸው ስለ ሕዳሴ ግድብ እና ቀይ ባሕር መነጋገራቸው ተገለጸ። የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ ትናንት ሰኞ ከዶ/ር ጌዲዮን ጋር በነበራቸው ውይይት፤ በመላው […]
የአሜሪካ የኤርትራን ማዕቀቦች ማንሳት፡ ቀይ ባሕር የሸፈነው የሰብአዊ መብት ጥያቄ?
ዳታን በመቆጠብ ጽሑፍ ብቻ ለማንበብ ታትሟል12 ግንቦት 2026 የንባብ ጊዜ: 6 ደቂቃ ሕገ መንግሥት እና ምክር ቤት አልባዋ፣ ምርጫ የማይካሄድባት፣ ነጻ መገናኛ ብዙኃን የከሰሙባት፣ ገለልተኛ የፍትሕ ሥርዓትም ያልገነባችው ኤርትራ በዓለማችን አምባገነን አገራት ዝርዝር ውስጥ በግንባር ቀደምነት ከሚጠቀሱ አንዷ ሆና ቀጥላለች። ከአሜሪካ በተጨማሪ የመንግሥታቱ ድርጅት እና የአውሮፓ ኅብረት የተለያዩ ማዕቀቦችን ጥለውባትም ቆይተዋል። የኤርትራው ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂም […]
ሐማስ በታጋቾች ላይ ወሲባዊ ጥቃቶችን እንደ ‘መሣሪያ’ መጠቀሙን አንድ ምርመራ ጠቆመ
ዳታን በመቆጠብ ጽሑፍ ብቻ ለማንበብ ታትሟልከ 3 ሰአት በፊት የንባብ ጊዜ: 2 ደቂቃ በእስራኤል የተደረገ ገለልተኛ ምርመራ ሐማስ እና ሌሎች የፍልስጤም ቡድኖች መስከረም 26/2016 ዓ.ም. በፈፀሙት ጥቃት በታጋቾች ላይ “ስልታዊ እና ሰፊ” ወሲባዊ ጥቃቶችን መፈፀማቸውን የሚያሳይ ዝርዝሮችን የሚያሳይ ሰነድ ይፋ አደረገ። 300 ገፆች ያለው ምርመራ አስገድዶ መድፈር፣ ወሲባዊ ትንኮሳ እና ወሲባዊ ስቅየት “ህመም እና ስቃይን […]
እየተወዛገቡ ያሉት ቱርክ እና እስራኤል ወደ ወታደራዊ ግጭት ሊያመሩ ይችላሉ?
ዳታን በመቆጠብ ጽሑፍ ብቻ ለማንበብ ታትሟልከ 5 ሰአት በፊት የንባብ ጊዜ: 5 ደቂቃ ባለፉት ሦስት ዓመታት ቱርክ እና እስራኤል መደበኛ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ከመፍጠር ወደ ቀጥተኛ ወታደራዊ ግጭት እያመራ መሆኑ እየተነገረ ይገኛል። በሁለቱ አገራት መሪዎች መካከል የቃላት ጦርነቱ በቀጠለበት በአሁኑ ወቅት ወታደራዊ ግጭት የመከሰት ዕድል ይኖራል ወይ የሚል ጥያቄን እያስነሳ ይገኛል። የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ […]
