Tigray leader blames unnamed ‘enemies’ for fresh fighting -BBC

4:03 16 Apr 2024 Kalkidan Yibeltal BBC News, Addis Ababa Fighting has flared up in one of the disputed areas between Ethiopia’s Tigray and Amhara regions in a rare episode of violence after a peace accord signed in late 2022 ended one of Africa’s deadliest wars. Raya Alamata district – claimed by both regions – […]

‹‹የኋላው ከሌለ የለም የፊቱ››

ልናገር‹‹የኋላው ከሌለ የለም የፊቱ›› አንባቢ ቀን: April 24, 2024 በአክሊሉ ባሻዬ በቅድሚያ መጋቢት 13 ቀን 2016 ዓ.ም. ለንባብ በበቃው ሪፖርተር ዕትም ‹ልናገር› ዓምድ ሥር በተረፈ ወርቁ (ዲ/ን)፣ ‹‹እንደ ዓድዋው ሁሉ አገራችን የአትሌቲክስ ቤተ መዘክር/ሙዚየም ያስፈልጋታል›› በሚል ርዕስ የጻፉትን ጽሑፍ እንደ አንድ የስፖርተኛ ቤተሰብና በአገሩ ታሪክ የሚኮራ ግለሰብ አለማድነቅ፣ አገሩን እንደማይወድ ዜጋ ያስቆጥርብኛል፡፡ ወደ ዋናው ነጥቤ […]

አሠርታትን በስኬት የዘለቀው የካንሰር ተቋም

አበበ ፍቅር April 24, 2024 አሠርታትን በስኬት የዘለቀው የካንሰር ተቋም ምን እየሰሩ ነው? ሕፃን ልጅን በሞት እንደመነጠቅ መሪር ሐዘን የለም። ክፉና ደጉን ያለየ፣ ከእናትና ከአባቱ ውጭ ሰው ያለ ለማይመስለው ሕፃን፣ በዕድሜ የገፉ እንኳን ፈጽመው በሚጠሉት ሞት ከእናት እቅፍ መለየት ለሚሰሙት የሚያሳዝን፣ ለእናት ደግሞ የከፋ ሐዘን ነው። ማቲዎስ ወንዱ በ1991 ዓ.ም. ተወልዶ 1996 ዓ.ም. በተወለደ በአራት ዓመቱ ነበር በደም ካንሰር ሕመም ምክንያት ይችን ዓለም የተሰናበተው። የትኛውንም ክፉ ገጠመኝ ወደ መልካም ነገር ከቀየሩት ውጤቱ የተሻለና ለሌሎችም ጠቃሚ ነገርን ይዞ መምጣቱ አይቀርምና፣ የማቲዎስን መሞት ተከትሎ አባቱ አቶ ወንዱ በቀለና እናቱ ወ/ሮ አምሳለ በየነ እንደማንኛውም ወላጅ በሐዘን ተኮራምተው እየተብሰለሰሉ መኖርን አልመረጡም፡፡ ይልቁንስ በስሙ በጎ አድራጎት ማኅበርን በመመሥረት በሺዎች የሚቆጠሩ ማቲዎሶችን ከካንሰርና ተያያዥ ከሆኑ ተላላፊ ካልሆኑ በሽታዎች መታደግን ግባቸው አድርገው ተነሱ። በ15 መሥራች አባላት ከዛሬ 20 ዓመት በፊት ሚያዚያ 9 ቀን 1996 የመሠረቱት ማኅበር የዛሬው ማቲዎስ ወንዱ የኢትዮጵያ ካንሰር ሶሳይቲ በሥራዎቹ አምስት ዓለም አቀፍና ሁለት አገር አቀፍ ሽልማቶችን አግኝቷል፡፡ በሶሳይቲው እንቅስቃሴ ዙሪያ አበበ ፍቅር አነጋግሯቸዋል። ሪፖርተር፡ ድርጅታችሁ ላለፉት 20 ዓመታት ለምን ያህል ታማሚዎች ተደራሽ ሆኗል? አቶ ወንዱ፡- ላለፉት ዓመታት  ከሦስት ሺሕ በላይ ለሚሆኑ የካንሰር ሕሙማን የተለያዩ ድጋፎችን ያደረግን ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት 86 ሕፃናትና 91 የማሕፀን በርና የጡት ካንሰር ሕሙማን ሴቶችን በመርዳት ላይ እንገኛለን። ከዚህ […]

ለዩኔስኮ የማስመረጫ ሰነድ ዝግጅት እየተደረገለት ያለው ‹‹ፊላ››

ዲራሼዎች በፊላ ሲጫወቱ ኪንና ባህል ለዩኔስኮ የማስመረጫ ሰነድ ዝግጅት እየተደረገለት ያለው ‹‹ፊላ›› በጋዜጣዉ ሪፓርተር ቀን: April 24, 2024 ቀደምትና ታሪክ ጠገብ እንደሆነ በሚወሳለት በደቡብ ኢትዮጵያ በጋርዱላ የሚገኘው የዲራሼ ብሔረሰብ፣ ልዩ በሆኑት ባህላዊ የሙዚቃ መሣሪያዎቹና ጨዋታዎቹ ታዋቂ ነው፡፡ በቀዳሚነት የሚወሳው ከአገር አልፎ ባህር ማዶ ድረስ ዕውቅናን ያገኘው ‹‹ፊላ›› የሚባለው ባህላዊ የሙዚቃ መሣሪያ ነው፡፡ ‹‹ፊላ እና ሌሎች […]

ካላዛርን ለማከም የተሠራው መድኃኒት በሰዎች ላይ መሞከር ተጀመረ

በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የሊሽማኒያሲስ ምርምርና ሕክምና ተቋም ተመራማሪዎች ማኅበራዊ ካላዛርን ለማከም የተሠራው መድኃኒት በሰዎች ላይ መሞከር ተጀመረ ምሕረት ሞገስ ቀን: April 24, 2024 የካላዛር ሕሙማንን ለማከም ለ17 ቀናት የሚሰጠውን የመርፌና የእንክብል መድኃኒት ሙሉ ለሙሉ በእንክብል ብቻ ለመተካት የሚያስችለው መድኃኒት፣ በሰዎች ላይ መሞከር መጀመሩን በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የሊሽማኒያሲስ ምርምርና ሕክምና ተቋም ተባባሪ ተመራማሪ እሌኒ አየለ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ እሌኒ […]

አዲስ ሪከርድ ያስመዘገበው ዓለም አቀፉ የአገር መከላከያ ወጪ

የዓለም የወታደራዊ ወጪ በከፍተኛ ደረጃ ጨምሯል (ሻተርሰቶክ) ዓለም አዲስ ሪከርድ ያስመዘገበው ዓለም አቀፉ የአገር መከላከያ ወጪ ምሕረት ሞገስ ቀን: April 24, 2024 በዓለም አቀፍ ደረጃ እ.ኤ.አ. በ2023 ለመከላከያ ኃይል የዋለው ወጪ 2.4 ትሪሊዮን ዶላር መሆኑን የስቶኮልም ዓለም አቀፍ የሰላም ጥናት ተቋም አስታውቋል፡፡ እ.ኤ.አ. በ1949 የተቋቋመውና በየዓመቱ ለውትድርና የዋለውን ወጪ የሚቃኘው ተቋም፣ ሰኞ ሚያዝያ 14 ቀን […]

በሚኒስትሮች ምክር ቤት የፀደቀው የሽግግር ፍትሕ ፖሊሲ ቀጣይ ሥጋቶች

ፖለቲካ በሲሳይ ሳህሉ April 24, 2024 የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) እና የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) ከፍተኛ የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽነር ጽሕፈት ቤት በጋራ ያቀረቡትን ምክረ ሐሳብ ተከትሎ፣ የሽግግር ፍትሕ ሥርዓት ለመዘርጋት ታምኖበት ወደ ሥራ ከተገባ ከአንድ ዓመት በላይ ተቆጥሯል፡፡ የሽግግር ፍትሕ በአገሪቱ ለዘመናት የተፈጸሙና አሁንም የቀጠሉ ያልጠሩ ትርክቶች፣ ቁርሾዎች፣ አለመተማመኖች፣ የእርስ በርስ ግጭቶችና የሰላም ዕጦቶች፣ […]

የአዲስ አበባ የኮሪደር ልማትና የሕዝባዊ ተሳትፎ ጉዳይ

ልናገር የአዲስ አበባ የኮሪደር ልማትና የሕዝባዊ ተሳትፎ ጉዳይ አንባቢ ቀን: April 24, 2024 በንጉሥ ወዳጅነው መዲናችን ዋና ዋና አደባባዮቿ፣ ነባርና አሮጌ ሠፈሮቿና የጎዳና ዳርቻዎች በከፊልና ሙሉ በሙሉ ፈርሰው እየተገነቡ ነው፡፡ ለነገሩ ባለፉት ስድስት ዓመታት ባልተረጋጋ አገረ መንግሥት ውስጥም ቢሆን የአዲስ አበባ አስተዳደር ብቻ ሳይሆን፣ የፌዴራል መንግሥቱም በርካታ መንገዶችና ማሳለጫዎችን ገንብቷል፣ ቀይሯል፡፡ ፓርኮችና መናፈሻዎችን፣ ሙዚየሞችና የምርምር […]

በሰሜን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ የተነሳውን ሰደድ እሳት መቆጣጠር አለመቻሉ ተገለጸ

ማኅበራዊ በሰሜን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ የተነሳውን ሰደድ እሳት መቆጣጠር አለመቻሉ ተገለጸ በጋዜጣዉ ሪፓርተር ቀን: April 24, 2024 በዩኔስኮ የዓለም ቅርስነት የተመዘገበውና በአማራ ክልል ሰሜን ጎንደር ዞን  በሚገኘው የሰሜን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ፣ ከሰባት ቀናት በፊት ሚያዝያ 10 ቀን 2016 ዓ.ም. የመነሻው ምክንያት ሳይታወቅ የተነሳውን ሰደድ እሳት በቁጥጥር ሥር ማዋል አለመቻል በአካባቢው ነዋሪዎች ሥጋት መፍጠሩ ተገለጸ፡፡ በርካታ […]

የባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ሁለት ካምፓሶች በፀጥታ ችግር ተዘግተው ተማሪዎች እንዲሸጋሸጉ ተደረገ

ዜና የባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ሁለት ካምፓሶች በፀጥታ ችግር ተዘግተው ተማሪዎች እንዲሸጋሸጉ ተደረገ ተመስገን ተጋፋው ቀን: April 24, 2024 በባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ሥር የሚገኙ የዘንዘልማና የሰባታሚት ካምፓሶች በፀጥታ ችግር ምክንያት በመዘጋታቸው የግብርና፣ የጤና፣ የጂኦሎጂና የዲዛስተር ማኔጅመንት ተማሪዎች የፀጥታው ችግር እስኪቀረፍ፣ ከተማ ውስጥ ባሉ ካምፓሶች ትምህርታቸውን እንዲከታተሉ ማድረጉን ዩኒቨርሲቲው አስታወቀ፡፡ የባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ የአስተዳደር ጉዳዮች ምክትል ፕሬዚዳንት […]