”የተረጋጋ የፖሎቲካ ስርዓትና ዲሞክራሲ ለህዝቦች መተሳሰብና አብሮነት” በሚል መሪ ቃል በባህርዳር ከተማ ሲካሄድ የነበረው የምክክር መድረክ ማጠቃለያ

January 17, 2021 ”የተረጋጋ የፖሎቲካ ስርዓትና ዲሞክራሲ ለህዝቦች መተሳሰብና አብሮነት” በሚል መሪ ቃል በባህርዳር ከተማ ሲካሄድ የነበረው የምክክር መድረክ ማጠቃለያ

የሙሴቬኒ ያገዛዝ ስልት፣የዩጋንዳ ምርጫ፣

በዘመን ሒደት እድሜም፣ ጤናም፣ አዕምሮ-ጉልበትም መክዳቱን…አለመቀበላቸዉ ነዉ የአንጋፋዉ ፖለቲከኛ ጥፋት።ከ1971 ጀምሮ እንደአለቃ የተከተለ፣ የታዘዘ፣ ያገለላቸዉን ታማኛቸዉን፣ ከ1986 ጀምሮ እንደ መሪ የተገዛ፣ያከበረ፣የደገፈ-ያደነቀቸዉ ሕዝብ እንደ፣ እንዳከበራቸዉ ሊሰናበቱት አለመፈለጋቸዉ ነዉ-ሙጋቤን እንጂ ኔሬሬን ያለመሆናቸዉ ዋቢ። Volume 89%  አውዲዮውን ያዳምጡ። 10:40 እሳቸዉ፣ «በተለይ ተቃዋሚዎቹ፣ ሰዉ ድምፅ እንዳይሰጥ እያገዱ ነዉ።» እሱ«ይሕን፣ የ1986ቱን  አምባገነናዊ ዝንባሌን እንድትቃወሙ እንጠይቃለን።»ዩጋንዳ በርግጥ መረጠች።ሐሙስ።ሙሴቬኒና ዋይኒ።እሳቸዉና እሱ።ጠመንጃና ጊታር።ካርዱ […]

ጀነራል ብርሃኑ በሱዳን ጉዳይ ከአሜሪካ ድምፅ ጋር

ጃንዩወሪ 15, 2021 እስክንድር ፍሬው ጄነራል ብርሃኑ ጁላ አዲስ አበባ — በሱዳን መንግሥት ውስጥ ያሉ አንዳንድ ወገኖች የሦስተኛ ወገን አጀንዳ ለማስፈጸም እየሰሩ ነው ሲሉ የኢትዮጵያ ጦር ሃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጄነራል ብርሃኑ ጁላ ተናግረዋል። “እየተላላከ ያለ” ሲሉ የገለፁት ቡድን የሱዳን እና የኢትዮጵያ ሕዝቦችን ወዳልሆነ ነገር ለማስገባት እየሰራ ነው በማለት ነው የተናገሩት። የኢትዮጵያ አውሮፕላን የሱዳንን የአየር ክልል […]

አካላቸው ተቆራርጦ ለመቅበር ሳይመቸን ሲቀር በጆንያ አስገባነው ። የመተከል ነዋሪዎች ከተናገሩት!!

January 14, 2021 አካላቸው ተቆራርጦ ለመቅበር ሳይመቸን ሲቀር በጆንያ አስገባነው ። የመተከል ነዋሪዎች ከተናገሩት!! https://youtu.be/JgocqScStb0