በኢትዮጵያ 584 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ሲረጋገጥ የ20 ሰዎች ህይወት አልፏል።

August 11, 2020 በኢትዮጵያ በኮቪድ-19 የተያዙ ሰዎች ከ24 ሺህ አለፉ! ባለፉት 24 ሰዓት በተደረገው 11,881 የላብራቶሪ ምርመራ 584 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ሲረጋገጥ የ20 ሰዎች ህይወት አልፏል። በተጨማሪ በትላንትናው ዕለት 285 ሰዎች አገግመዋል። በአጠቃላይ በሀገራችን በኮቪድ-19 የተያዙ ሰዎች 24,175 የደረሱ ሲሆን የሟቾች ቁጥር 440 ደርሷል ፤ እንዲሁም አጠቃላይ ከበሽታው ያገገሙ ሰዎች 10,696 ደርሰዋል።
«የምድራችን እውነት ይህ ነው» (በጋዜጠኛ ብርሃኑ ተ/ያሬድ)

2020-08-05 · «የምድራችን እውነት ይህ ነው» (በጋዜጠኛ ብርሃኑ ተ/ያሬድ) Adebabay. Yesterday. 6:09. የመረጃ ስዓት ሐምሌ 27/2012 (Aug.3/2020) Adebabay.
[ድብቁ ዓላማ ምን ነበር?] የጀዋር፣ የለማ እና የጠይባ ቡድን ድብቅ ዓላም ሲጋለጥ – በጦማሪ ስዩም ተሾመ

August 10, 2020
“የትግራይ ክልል ምርጫ ከመስከረም 5-10 ባሉት ቀናት ይካሄዳል፤ ከብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ጋር ግንኙነት የለንም” – ኮሚሽነር ሙሉወርቅ ኪዳነማርያም
August 10, 2020 Source: https://feedpress.me/link/17593/13790648/amharic_de77b5f4-9b63-49e7-a083-e82d6b7dc354.mp3https://feedpress.me/link/17593/13790649/amharic_de77b5f4-9b63-49e7-a083-e82d6b7dc354.mp3 የትግራይ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የምርጫ ኮሚሽን ኮሚሽነር ሙሉወርቅ ኪዳነማርያም፤ ስለ ትግራይ ክልላዊ ምርቻ መሰናዶ ይናገራሉ።
“በወላይታ ዞን የተከሰተው ውጥረትና አለመረጋጋት “

Ethio 360 Special Program Sunday August 9, 2020
የብልጽግና ሴራ… ሽመልስ አብዲሳ… የConvince እና Confuse ፖለቲካ
08/09/2020
የኢሕአፓ መግለጫ በአባይ ግድብ ዙሪያ የድጋፍ መገለጫ
ፈንቅል በኣዲስ ኣበባ ውጤታማ ውይይት ኣድርገዋል!!!
ኦዲፒ (የኦሮሞ ብልፅግና ፓርቲ) “ለኢትዮጵያ ያዘጋጀው መቅሰፍት
መሪዎቿን የምትመስለው ኦሮሚያ – በመስከረም አበራ

August 9, 2020 Meskerem Abera’s analysis of Oromia President’s latest controversial statement
