በኢትዮጵያ 584 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ሲረጋገጥ የ20 ሰዎች ህይወት አልፏል።

August 11, 2020  በኢትዮጵያ በኮቪድ-19 የተያዙ ሰዎች ከ24 ሺህ አለፉ! ባለፉት 24 ሰዓት በተደረገው 11,881 የላብራቶሪ ምርመራ 584 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ሲረጋገጥ የ20 ሰዎች ህይወት አልፏል። በተጨማሪ በትላንትናው ዕለት 285 ሰዎች አገግመዋል። በአጠቃላይ በሀገራችን በኮቪድ-19 የተያዙ ሰዎች 24,175 የደረሱ ሲሆን የሟቾች ቁጥር 440 ደርሷል ፤ እንዲሁም አጠቃላይ ከበሽታው ያገገሙ ሰዎች 10,696 ደርሰዋል።

“የትግራይ ክልል ምርጫ ከመስከረም 5-10 ባሉት ቀናት ይካሄዳል፤ ከብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ጋር ግንኙነት የለንም” – ኮሚሽነር ሙሉወርቅ ኪዳነማርያም

August 10, 2020  Source: https://feedpress.me/link/17593/13790648/amharic_de77b5f4-9b63-49e7-a083-e82d6b7dc354.mp3https://feedpress.me/link/17593/13790649/amharic_de77b5f4-9b63-49e7-a083-e82d6b7dc354.mp3 የትግራይ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የምርጫ ኮሚሽን ኮሚሽነር ሙሉወርቅ ኪዳነማርያም፤ ስለ ትግራይ ክልላዊ ምርቻ መሰናዶ ይናገራሉ።