ለመጭው ጊዜ የፖለቲካ መፍትሄ ሃሳብ ቀረበ

Source: https://amharic.voanews.com/a/Ethiopia-politics-5-12-2020/5416458.htmlhttps://gdb.voanews.com/236D40D3-BDEB-477A-9D73-035E0C1B480E_w800_h450.jpg ግንቦት 12, 2020 ሙክታር ጀማል ፎቶ ፋይል፦ አቶ ዳውድ ኢብሳ አዳማ — ኢትዮጵያ አሁን ያለችበትን ችግር ለመፋታት ፖለቲካዊ ሥምምነት ላይ መድረስ አስፈላጊ መሆኑን ትብብር ለህብረ ብሔራዊ ዴሞክራሲያዊ ፌዴራሊዝም ገልጿል። ትብብሩ የሕገ መንግሥትና የመንግሥት ክፍተት እንዳይፈጠር ከመንግሥት የተውጣጣ የባለሙያዎች ስብስብ ምክር ቤት ክትትል እየተደረገበት ለመጭው አንድ ዓመት ሃገሪቱን እንዲመራ ሀሳብ አቅርቧል። ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል […]