የአማራ ሕዝብ – ኢትዮ ኦንላይን

2019-04-27 Author: ጥበቡ በለጠ የአማራ ሕዝብ ይሄ ርዕስ መቅረቡ ትክክለኛ መልስ ይሰጠዋል ከሚል መንፈስ የቀረበ አይደለም፡፡ ጥያቄው ለዘመናት መልስ ሲሠጠው ቢኖርም የተሟላ መልስ ግን ማግኘት አልተቻለም፡፡ አይቻልም፡፡ በዘመነ ደርግ በኢትዮጵያ ውስጥ ያሉትን ብሔረሰቦች በሙሉ ተጠንተው ማንነታቸውና አንዳንድ መረጃዎቻቸውን እንዲፃፍ አንድ የምሁራን ቡድን ተቋቁሞ ነበር፡፡ ያ ቡድን ዛሬ በሕይወት የሌሉትን ለምሣሌ ዶ/ር እሸቱ ጮሌን፣ ዶ/ር አሰፋ […]

አርበኞች ግንቦት 7 ለአንድነትና ዴሞክራሲ ንቅናቄ በአባላቱ አብላጫ ድምፅ ከሰመ

Author: ኢትዮ ኦንላይን 2019-05-08 ንቅናቄው ዛሬ ባደረገው መደበኛ ጉባኤ ወደ አዲስ የፖለቲካ ተቋምነት የሚያደርገውን ጉዞ ለማሳካት በ243 የድጋፍ ድምፅ እና በ18 የተቃውሞ ድምፅ በ14 ድምፀ ተዓቅቦ ንቅናቄው በይፋ ራሱን አክስሟል። ጉባኤው በሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች ላይ ለመወሰን ውይይቱን ቀጥሏል። የቀድሞው አንድነት ፓርቲ አመራሮችና አባላት፣ ሰማያዊ ፓርቲ፣ አርበኞች ግንቦት 7 ለአንድነትና ለዴሞክራሲ ንቅናቄ እና ሌሎች አራት የፖለቲካ […]

ዘመቻና የሕዝቦች አሻራ – በአዲስ አበ – ኢትዮ ኦንላዪን

2019-05-08 Author: ብርሃኑ ሰሙ ዘመቻና የሕዝቦች አሻራ – በአዲስ አበባ የዛሬዋ አዲስ አበባ፤ አብርሃና አጽብሀ ግዛታቸውን ለማስፋፋት መጥተው ዱካቸውን ካኖሩባት ጀምሮ፤ ከንጉስ ዳዊት እንቅስቃሴ፣ ከኦሮሞዎች ፍልሰት፣ ከግራኝ አሕመድ ወረራ፣ ከአፄ ልብነ ድንግል ዘመቻ ጋር በተያያዘ በርካቶች በተለያየ ዘመን የተለያየ አሻራቸውን አኑረውባታል፡፡ በኢትዮጵያ ታሪክ በመንግስት መቀመጫነት ይታወቁ የነበሩት አክሱም፣ ላሊበላ፣ ጎንደር ‹‹ስልጣናቸውን›› ለባለተራው ሸዋ በክብር ከሰጡ […]

“ምርጫ ቦርድ ‘ምርጫ’ የማራዘም ሥልጣን የለውም” – ወ/ት ሶሊያና ሽመልስ

ግንቦት 08, 2019 ጽዮን ግርማ የምርጫ ቦርድ ኮምዩኒኬሽንስ አማካሪ ወ/ት ሶሊያና ሽመልስ በመጭው ዓመት ሊደረግ የታቀደውን ጠቅላላ ምርጫ ጊዜ ፤ መራዘምም ሆነ አለመራዘም በተመለከተ ለማንም መግለጫ ሰጥቶ እንደማያውቅ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታውቋል። ዋሽንግተን ዲሲ “ቦርዱ ሰላም ሳይኖር ምርጫ ፈፅሞ የማይታሰብ ነው” አለ በሚል በማኅበራዊ ሚዲያ የተሠራጨውም “የሃሰት ወሬ ነው” ብሏል። ምርጫው በተያዘለት የጊዜ ሰሌዳ […]

10,000 Ethiopian maids may arrive in KSA by mid-Ramadan Saudi Gazette07:47

2019-05-08 14:08:00 Saudi Ministry of Labor and Social Development Saudi Gazette report JEDDAH — Some 10,000 Ethiopian housemaids are expected to arrive in the Kingdom by mid Ramadan (May 20), local daily Al-Madina reported on Wednesday quoting a source at the Ethiopian consulate general in Jeddah. The source, who requested anonymity, said the delay behind […]

Ethiopia expands round 2 of PV tender from 500 MW up to 750 MW – PHOTON International

Post date: 08/05/2019 – 17:52 Following Ethiopia’s Public-Private Partnerships Directorate General (PPP-DG) launch of round 2 of its Scaling Solar program in April with the release of the Request for Pre-Qualification (RFQ), the PPP-DG has announced that it will be expanding the RFQ from four to six projects with a total capacity of up to 750 […]