ጄነራል ታደሰ ወረደ ህወሓት ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ‘ሥልጣን እንዳይቀበሉ’ ነግሯቸው እንደነበር አስታወቁ

ዳታን በመቆጠብ ጽሑፍ ብቻ ለማንበብ ከ 1 ሰአት በፊት የንባብ ጊዜ: 3 ደቂቃ ጄነራል ታደሰ ወረደ ባለፈው ሳምንት አዲስ አበባ አቅንተው ለፌደራል መንግሥቱ ሪፖርት ከማቅረባቸው እና ሥልጣናቸው ከተራዘመ በኋላ ህወሓት “ሥልጣን እንዳትቀበል” ብሏቸው እንደነበር ተናገሩ። የጊዜያዊ አስተዳደሩ ፕሬዚዳንት ይህንን ያሉት ማክሰኞ ምሽት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ ነው። ይህንን የፕሬዚዳንቱን ንግግር ተከትሎ እስካሁን ድረስ ህወሓት ምንም […]

ስፔን ለ500 ሺህ ሕገ ወጥ ስደተኞች ሕጋዊ የመኖሪያ ፈቃድ ልትሰጥ ነው

ዳታን በመቆጠብ ጽሑፍ ብቻ ለማንበብ ከ 5 ሰአት በፊት የንባብ ጊዜ: 2 ደቂቃ የስፔን መንግሥት 500 ሺህ ለሚሆኑ ሕገ ወጥ ስደተኞች ሕጋዊ ሰነድ በመስጠት መደበኛ የሥራ ኃይሉን እንዲቀላቀሉ የሚያደርገውን ዕቅድ አፀደቀ። ጠቅላይ ሚኒስትር ፔድሮ ሳንቼዝ የመንግሥታቸውን ውሳኔ “የፍትህ እርምጃ” እና “ለስፔን አስፈላጊ” ሲሉ ገልፀውታል። ለስፔናዊያን በማኅበራዊ የትስስር ገፆች በተሰራጨ ደብዳቤ ጠቅላይ ሚኒስትር ሳንቼዝ የጅምላ ሕጋዊ […]

ሐማስ ትጥቅ ለመፍታት የቀረበለትን ዕቅድ ውድቅ አደረገ- የፍልስጤም ባለሥልጣን

ዳታን በመቆጠብ ጽሑፍ ብቻ ለማንበብ ከ 4 ሰአት በፊት የንባብ ጊዜ: 2 ደቂቃ ሐማስ በትራምፕ የጋዛ የሰላም ጥረት ውስጥ የተቀመጠውን ትጥቅ የመፍታት ዕቅድ ውድቅ ማድረጉን ድርድሩን በቅርበት የሚከታተሉ የፍልስጤም ባለሥልጣን ለቢቢሲ ተናገሩ። በአሜሪካ የሚመራው የሰላም ቦርድ ውስጥ የጋዛ ከፍተኛ ተወካይ የሆኑት ኒኮላይ ምላዴኖቭን ለእስራኤል አድልዎ አድርገዋል ሲልም ከስሷቸዋል። ባለፈው ወር ምላዴኖቭ በጥቅምት ወር ሐማስ እና […]

የ90 ዓመቷ አዛውንት በደቡብ ኮሪያ የልጃቸውን የወንጀል ገንዘብ ሕጋዊ አስመስለዋል በሚል ተፈረደባቸው

ዳታን በመቆጠብ ጽሑፍ ብቻ ለማንበብ ከ 3 ሰአት በፊት የንባብ ጊዜ: 1 ደቂቃ በደቡብ ኮሪያ ልጃቸው ከአደገኛ ዕፅ ዝውውር ያገኘውን ትርፍ ሕጋዊ በማስመሰል ያጠቡ የ90 ዓመት አዛውንት የአንድ ዓመት እስር ተፈረደባቸው። በአገሪቱ መገናኛ ብዙኃን ስማቸው ያልተጠቀሱት ሴት እ.አ.አ ከ2020 እስከ 2022 በዘጠኝ የተለያዩ ጊዜያት ከ260 ሺህ ዶላር በላይ በመቀበል የልጃቸውን መመሪያ ይዘው በባንክ አካውንት ውስጥ […]

አሜሪካ ከታሪክ ምን ትማራለች? ኢራን የሱዊዝ ቦይ ቀውስን በትራምፕ ላይ እየደገመችው ነው?

ዳታን በመቆጠብ ጽሑፍ ብቻ ለማንበብ ከ 6 ሰአት በፊት የንባብ ጊዜ: 5 ደቂቃ ዩናይትድ ስቴትስ እና እስራኤል ከአንድ ወር በፊት በኢራን ላይ የቀሰቀሱት ጦርነት ባልተጠበቀ ሁኔታ ተወሳስቦ እየተካሄደ ይመስላል። የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ የማኅበራዊ ሚዲያ ጽሑፎች ለአጭር ጊዜ ቢሆንም ግርግሩን እያባብሱ እና ዓለም አቀፍ ገበያዎችን እያናወጡ ይገኛሉ። የትራምፕ አስተያየት ብቻ ሳይሆን ታሪክም የዚህን ጦርነት አቅጣጫ […]

በየትኛው ዕድሜ ላይ ምን ዓይነት ምግብ መብላት አለብን?

ዳታን በመቆጠብ ጽሑፍ ብቻ ለማንበብ ከ 5 ሰአት በፊት የንባብ ጊዜ: 5 ደቂቃ በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ወቅት የእንግሊዝ መንግሥት ቤተሰቦች በሳምንት የሚያገኙትን የምግብ መጠን ወስኖ ነበር። ምግብ በመላው አገሪቱ እንዲዳረስ እና ዜጎች የሚያስፈልጋቸውን የተመጣጠነ ምግብ እንዲያገኙ ታስቦ የወጣ መመሪያ ነበር። ስኳር ተመጥነው ከሚሰጡ ምግቦች መካከል ሲሆን በሳምንት አንድ ቤተሰብ 227 ግራም ይደርሰዋል። ከሁለት ዓመት በታች […]

Red Sea or Strait of Hormuz: Flashpoint for next great power confrontation- Addis Standard

 Home/Opinion/Red Sea or Strait of Hormuz: Flashpoint for next great power confrontation OpinionPolitics April 14, 2026 Addis Abeba — Currently, the world’s strategic gaze is fixed on two narrow waterways: the Red Sea and the Strait of Hormuz. Analysts warn that the ongoing tensions in these corridors through which nearly a third of global energy flows and a […]