የኢትዮጵያ ጦርን ያስቆጣው የፕሬዝዳንቱ ንግግር | አብይ እና አልሲሲ ፊትለፊት ሲገናኙ የተፈጠረው | አስፈሪው የ4ኪሎ ዝምታ…| Ethiopia
Andafta
‹‹ከዚህ በኋላ አንታገስም›› ጀ/ል ታደሰ | የትግራይ ሲኖዶስ ሌላ ጉድ አሰማ | ፋኖ ከአገር ውጪ ሊደራደር? | Ethiopia
Andafta
“በውጭ አገር ከታጣቂዎች ጋር?”፣ “ሴራው ለምን ተጠናከረ?”
Addis Compass Media / ACM / አዲስ ኮምፓስ ሚዲያ
እየተንሰራፋ ያለው ማህበረሰባዊ ፍራቻ! ለምን?እንዴት?
Addis Compass Media / ACM / አዲስ ኮምፓስ ሚዲያ
“በአርሲ የክርስቲያኖች ጭፍጨፋ በአዲስ መልክ ተጀምሯል” (ሪፖርት)
October 25, 2024
ኢትዮጵያ እና ኤርትራ ለቻን ማጣሪያ ግጥሚያ ደቡብ ሱዳን ላይ ይገናኛሉ
25 ጥቅምት 2024, 14:20 EAT የኢትዮጵያ እና የኤርትራ ብሔራዊ ቡድኖች ከሜዳቸው ውጭ የደርሶ መልስ ጨዋታቸውን በደቡብ ሱዳን ዋና መዲና ጁባ ጥቅምት 21 እና ጥቅምት 24/2017 ዓ.ም. ሊያካሄዱ ነው። የ2025 የቻን ማጣሪያ ውድድር መርሐ ግብር በሚቀጥለው ሳምንት የሚጀምር ሲሆን ሁለቱ አገራት በሦስተኛ አገር ሜዳ ለመገናኘት ቀጠሮ ይዘዋል። የሁለቱ አገራት የመጀመሪያው ጨዋታ በአዲስ አበባ ስታድየም ሁለተኛው ጨዋታ […]
በኢትዮጵያ የርዳታ እህል ምዝበራ እስከ አሁን ባሉ መረጃዎች የሚታወቀው
October 25, 2024 – VOA Amharic የዩናይትድ ስቴትስ ዓለም አቀፍ የልማት ተራድኦ ድርጅት(USAID) በዓለም የምግብ ፕሮግራም(WFP) አማካይነት በኢትዮጵያ በተለይም በትግራይ ክልል የሚያሰራጨው የርዳታ እህል፣ በተገቢው መንገድ “ለተረጂው ባለመድረሱ”፣ የርዳታ ዕደላው እንዲቋረጥ ማድረጉን፣ በግንቦት ወር 2015 ዓ.ም. አስታውቆ ነበር። ይኸው የርዳታ እህል ምዝበራ፣ በዓለም አቀፍ ደረጃ “ግዙፉ” እንደኾነ ዓለም አቀፍ የልማት … … ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ […]
በመንግሥት በኩል አስክሬናቸውን የመፈለግ ሥራ ቆሟል
October 25, 2024 – Konjit Sitotaw “በመንግሥት በኩል አስክሬናቸውን የመፈለግ ሥራ ቆሟል” -የክልሉ ኮምዩኒኬሽን በጋምቤላ ክልል መስከረም 15/2017 ዓም ከጋምቤላ ከተማ ወደ ኑዌር ዞን በመጓዝ ላይ የነበረ አምቡላንስ በጂካዎ ወረዳ የባሮ ወንዝ ጊዜያዊ ድልድይን ጥሶ በወንዝ ውስጥ በመግባቱ 7 ሰዎች ህይወታቸው ማለፉን የክልሉ ኮምዩኒኬሽን ገልጾ ነበር። አደጋው ካጋጠመ በኋላ በተደረገ ፍለጋ የአንድ ሰው አስክሬን ማግኘት ቢቻልም ሲጓጓዙበት […]
በሽመመልስ አብዲሳ ሸገር ከተማ መንግስታዊ ዝርፊያ ተጧጡፎ ቀጥሏል
October 25, 2024 – Konjit Sitotaw በነሽመል አብዲሳ መመሪያ ኦሮሚያ ክልል፣ ሸገር ከተማ፣ ወዴሳ ወረዳ፣ ኮዬ ፈቼ ክ/ከተማ በደረሰኝ የተደገፈ በኑሮ ውድነት ላይ ሌላ ውድነትንና እሮሮ የሚጨምር የግዴታ መዋጮ ዝርዝር፣ ለስፖርት ምክር ቤት 250.00ለሚሊሻ ድጋፍ 600.00ለቡሳ ጎኖፋ 1,000.00ምክንያቱ ያልታወቀ 1,000.00ለጣራና ግርግዳ 10,715.85 (ለባለ 2 መኝታ ነው)==================================ጠቅላላ 13,565,85 የሚገርመው ነገር ክልሉ መኖሪያ ቤቶቹን ከአዲስ አበባ ከተማ ከተረከባቸው አምስት […]
ከታጣቂ ኃይሎች ጋር በውጭ ሀገራት ለመገናኘት ሀሳብ ማቅረቡን አገራዊ የምክክር ኮሚሽን አስታወቀ
October 25, 2024 ከታጣቂ ኃይሎች ጋር በውጭ ሀገራት ለመገናኘት ሀሳብ ማቅረቡን አገራዊ የምክክር ኮሚሽን አስታወቀ የምክክር ኮሚሽኑ ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርአያ እንዳሉት የታጠቁ ኃይሎች እና ራሳቸውን ከምክክሩ ያገለሉ ፓርቲዎችን እንዲሳተፉ ለማድረግ ጥረቶች እየተደረጉ ነው። “የታጠቁ ሀይሎችን እስካሁን ገጽ ለገጽ ወይም በቀጥታ አግኝተን አነጋግረናቸው አናውቅም ያሉት ኮሚሽነሩ የፖለቲካ ጥያቄ አቅርበው በምክክሩ እንዲሳተፉ በተለያየ መንገድ ጥሪ አድርገናል፤ […]