NEWS 230326 የብልግና ከፍተኛ ባለስልጣናት ተገደሉ፣ በባህር ዳሩ ስብሰባ ብልፅግና አንገቱ ደፋ፣ ዶናልድ ትራምፕ እጅ ስጡ አሉ፣Zewdu show
Zewdu Show 1
ባህርዳሮች ተዓምር ሰሩ፣ጠቅላይ ሚንስትሩ ተደናግጧል፣በአማራ ክልል ባለስልጣናት የአድኑን ጥሪ አቀረቡ፣በአዲስ አበባ እናትን የደበደቡ ተያዙ፣210326
Zemen TV Zewdu Show 3 ዘመን ቲቪ ዘውዱ ሾው
ፍጥጫ “የተመችቶናል” እና “የእልቂቱ ይቁም” ድምጾች በ አ_አቤቤ መድረክ #ከአውስትራሊያ_የተሰማው_መልካም_ዜና
ኢትዮ ቱንቢ Ethio Tunbi Media ፍጥጫ “የተመችቶናል” እና “የእልቂቱ ይቁም” ድምጾች በ አ_አቤቤ መድረክ ከአውስትራሊያ_የተሰማው_መልካም_ዜና 📱 ኢትዮ ቱንቢ Ethio Tunbi Media
ኢራን ድል አወጀች | የአሜሪካ ኃያልነት አከተመለት | ኢራን ጅቡቲን የሚሳኤል ቀለበት ውስጥ … | ሻብያ እና ህውሓት አዲስ የጦር እቅድ | Ethiopia
Andafta
ሰበር የእስራኤል ትልቁ የኑክሌር ጣብያ ዳግም ተመታ | አይነኬው የአሜሪካ ጄት አየር ላይ ነደደ… | ትራምፕ አፈገፈጉ ኢራን ድል አወጀች | Ethiopia
Andafta
ፑቲን የኑክሌሩን ቁልፍ ለመጫን የመጨረሻ ዛቱ | “ኑክሌሩ ከተተኮሰ ያበቃላችኋል”ሩሲያ | በኢትዮጵያ ድንበር የድሮን ውጊያ ፈነዳ | Ethiopia
Andafta
Coalition For Ethiopian Unity Says Members, Leaders Arrested in Keffa Zone – Borkena
March 22, 2026 The Ethiopian Opposition Coalition is calling for their unconditional release Borkena Toronto – Coalition for Ethiopian Unity (CEU), a coalition of five major opposition parties in the country, on Saturday reported that the government is its members and party officials in Kefa zone of South West Ethiopia Region. According to a press release from the party, […]
ቀጥታ,የትራምፕ ‘ሆርሙዝ ይከፈት’ ማስጠንቀቂያ 24 ሰዓት ቀርቶታል፤ ኢራን በእኩል ደረጃ የአጸፋ ጥቃት እንደምትፈጽም አስጠንቅቃለች
የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ፤ ኢራን ወሳኝ የነዳጅ መተላለፊያ የሆነውን የሆርሙዝ ወሽመጥ በ48 ሰዓት ውስጥ የማትከፍት ከሆነ የኃይል ማመንጫዎቿን “እንደሚያወድሙ” የሰጡት ማስጠንቀቂያ ከቴህራን በኩል መለሳለስ ሳይታይበት ከ24 ሰዓት ያነሰ ጊዜ ቀርቶታል። የኢራኑ ፕሬዝዳንት ማሱድ ፔዜሽኪያን የትራምፕን ዛቻ “የተስፋ መቁረጥ እርምጃ” ሲሉ አጣጥለውታል። የኢራን አብዮታዊ ዘብ በበኩሉ የአገሪቱ የኤሌክትሪክ ማመንጫዎች የሚመቱ ከሆነ በእኩል ደረጃ በቀጣናው አገራት ተቋማት […]
የእስራኤል ሰፋሪዎች በዌስት ባንክ የፍልስጤም መንደሮች ላይ በከፈቱት ጥቃት ነዋሪዎች ሲጎዱ፤ ንብረቶች ተቃጠሉ
ዳታን በመቆጠብ ጽሑፍ ብቻ ለማንበብ ከ 3 ሰአት በፊት የንባብ ጊዜ: 2 ደቂቃ አክራሪ የአይሁድ ሰፋሪዎች በወረራ በተያዘው ዌስት ባንክ ውስጥ የሚገኙ የፍልስጤማውያን መንደሮች ላይ በተደጋጋሚ ጥቃቶችን ፈጽመው ቤቶችን፣ ተሽከርካሪዎችን እና እርሻዎችን አቃጠሉ። ጥቃቱ የተጀመረው ቅዳሜ ዕለት ብስክሌት እየነዳ የነበረ ይሁዳ ሼርማን የተባለ የ18 ዓመት ወጣት በፍልስጤማዊ ግለሰብ በሚሽከረክረው መኪና ተገጭቶ ከተገደለ በኋላ ነው። ፖሊስ […]
በሱዳን ሆስፒታል ላይ በተፈጸመ የድሮን ጥቃት 64 ሰዎች መገደላቸውን የዓለም ጤና ድርጅት አስታወቀ
ዳታን በመቆጠብ ጽሑፍ ብቻ ለማንበብ ከ 4 ሰአት በፊት የንባብ ጊዜ: 2 ደቂቃ በሱዳን ኤል-ዳይን የማስተማሪያ ሆስፒታል ላይ በተፈጸመ የድሮን ጥቃት 13 ህጻናት፣ ሁለት ነርሶች እና አንድ ዶክተርን ጨምሮ 64 ሰዎች ሲገደሉ 89 ሰዎች መቁሰላቸውን የዓለም ጤና ድርጅት ኃላፊ ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም ገለጹ። የሱዳን ጦር አርብ፤ በአገሪቱ ምዕራባዊ ክፍል ውስጥ በምትገኘው እና በተቀናቃኙ ፈጥኖ ደራሽ […]
