የሽግግር ፍትሕ ፖሊሲ ትግበራ ሥጋቶች
በታኅሳስ 2015 ዓ.ም. የፍትሕ ሚኒስቴር ውስጥ የተዋቀረው 15 አባላት ያሉት የሽግግር ፍትሕ ባለሙያዎች ቡድን ተወካዮች ጋዜጣዊ መግለጫ ሲሰጡ ፖለቲካ በሲሳይ ሳህሉ January 3, 2024 ባለፉት አምስት ዓመታት በከፍተኛ ውጣ ውረድ ውስጥ እያለፈ ባለው የኢትዮጵያ ፖለቲካ በትንሹ በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎች በተለያዩ ምክንያቶች በተቀሰቀሱ ግጭቶች ሕይወታቸውን አጥተዋል፡፡ በርካቶች ቆስለዋል፣ የአካል ጉዳት ደርሶባቸዋል፣ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ዜጎች […]
ኢትዮጵያ የባህር መዳረሻና ወደብ ለማግኘት ከሶማሊላንድ ጋር ያደረገችው ስምምነትና የፈጠረው ውዝግብ
ዜና ኢትዮጵያ የባህር መዳረሻና ወደብ ለማግኘት ከሶማሊላንድ ጋር ያደረገችው ስምምነትና የፈጠረው ውዝግብ ዮሐንስ አንበርብር ቀን: January 3, 2024 ኢትዮጵያ ለወታደራዊ አገልግሎት የሚውል የባህር መዳረሻና አስተማማኝ የንግድ ወደብ አገልግሎት ለማግኘት ከሶማሊላንድ ጋር የተፈራረመችው የመግባቢያ ስምምነት በበርካታ ኢትዮጵያውያን ዘንድ ደስታን ሲጭር፣ በሶማሊያ ፈዴራላዊ መንግሥት በኩል ደግሞ ከፍተኛ ቁጣን ቀስቅሷል። ሁለቱ ወገኖች የመግባቢያ ስምምነት መፈራረማቸውን የሚገልጽ መረጃ ሰኞ […]
የትግራይ ክልል ደመወዝ ለመክፈል ያቀረብኩት የአምስት ቢሊዮን ብር ብድር ጥያቄ ምላሽ አላገኘም አለ
ዜና የትግራይ ክልል ደመወዝ ለመክፈል ያቀረብኩት የአምስት ቢሊዮን ብር ብድር ጥያቄ ምላሽ አላገኘም… ሰላማዊት መንገሻ ቀን: January 3, 2024 የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ያልተከፈለ የመንግሥት ሠራተኞች ደመወዝ ለመክፈል የሚያስችለው የአምስት ቢሊዮን ብር ብድር ጥያቄ ምላሽ አለማግኘቱን አስታወቀ፡፡ ጊዜያዊ አስተዳደሩ የብድር ጥያቄውን ከሦስት ወራት በፊት በደብዳቤ ለገንዘብ ሚኒስቴር ማቅረቡንና አሁንም ድረስ ምላሽ አለማግኘቱን፣ ስማቸው እንዲጠቀስ ያልፈለጉ […]
በአርባ ምንጭ የተከሰተውን ችግር መንግሥት አፋጣኝ ዕርምጃ ወስዶ ማስቆም እንዳለበት ኢሰመኮ አሳሰበ
ዜናበአርባ ምንጭ የተከሰተውን ችግር መንግሥት አፋጣኝ ዕርምጃ ወስዶ ማስቆም እንዳለበት ኢሰመኮ አሳሰ ሲሳይ ሳህሉ ቀን: January 3, 2024 Share በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በጋሞ ዞን አርባ ምንጭ ዙሪያ ወረዳ አካባቢ፣ ከአስተዳደር መዋቅር ጥያቄ ጋር በተያያዘ የተከሰተው ወጥረትና ግጭት ወደ ከፋ ሁኔታ ሳይሸጋገር መንግሥት አፋጣኝ ዕርምጃ እንዲወስድ፣ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሸን (ኢሰመኮ) አሳሰበ፡፡ኮሚሽኑ ትናንት ታኅሳስ 23 ቀን […]
የአማራ ክልል የይቅርታ ቦርድ ለ2,741 ታራሚዎች ይቅርታ አደረገ
የክልሉ ፍትሕ ቢሮ ኃላፊ አቶ ብርሃኑ ጎሽም ዜና የአማራ ክልል የይቅርታ ቦርድ ለ2,741 ታራሚዎች ይቅርታ አደረገ በጋዜጣዉ ሪፓርተር ቀን: January 3, 2024 የአማራ ክልል የይቅርታ ቦርድ የገናን በዓል ምክንያት በማድረግ 2,741 ታራሚዎች በይቅርታ እንዲፈቱ መወሰኑን አስታወቀ፡፡ የክልሉ ፍትሕ ቢሮ ኃላፊ አቶ ብርሃኑ ጎሽም እንዳስታወቁት፣ ቦርዱ ቀደም ሲል በይቅርታ ከማረሚያ ቤት ወጥተው የነበሩና ሦስት ዓመታት ሳይሞላቸው […]
የኢጋድ አባል አገሮች የሚሳተፉበት የአርብቶ አደሮች ኤክስፖ በአዲስ አበባ ሊካሄድ ነው
በሔለን ተስፋዬ January 3, 2024 የመስኖና ቆላማ አካባቢዎች ሚኒስትር አይሻ መሐመድ (ኢንጂነር) የምሥራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት ድርጅት (ኢጋድ) አገሮች የሚሳተፉበት፣ የምሥራቅ አፍሪካ የአርብቶ አደሮች ኤክስፖ በቅርቡ እንደሚካሄድ፣ የመስኖና ቆላማ አካባቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ከኢጋድ ጋር በመተባበር ከጥር 17 እስከ 24 ቀን 2016 ዓ.ም. የሚቆይ ኤክስፖ መሆኑን፣ የመስኖና ቆላማ አካባቢዎች ሚኒስቴር ማክሰኞ ታኅሳስ 23 ቀን 2016 […]
ኢትዮጵያ የባህር መዳረሻና ወደብ ለማግኘት ከሶማሊላንድ ጋር ያደረገችው ስምምነትና የፈጠረው ውዝግብ-በዮሐንስ አንበርብር@ethiopiareporter
Somalia seeks regional backers to block Ethiopia’s seaport deal with breakaway Somaliland – Morning Star
WEDNESDAY, JANUARY 3, 2024 Somalia seeks regional backers to block Ethiopia’s seaport deal with breakaway Somaliland A Somali soldier controls the crowd as thousands of people attend a protest rally in Mogadishu, Somalia, angry with an agreement signed between Ethiopia and the breakaway region of Somaliland to give landlocked Ethiopia access to its shoreline, January […]
Arab League, US condemn Ethiopia-Somaliland Red Sea deal – TRT World 20:51
AFRICA Cairo-based League says the deal, which gives Addis Ababa long-sought access to Red Sea, “threatens” territorial integrity of Somalia. The Arab League and the United States have rejected a Red Sea access deal between Ethiopia and Somalia’s breakaway region of Somaliland, saying the pact violates Somalia’s sovereignty. The League “rejects and condemns any memorandums […]
IGAD voices ‘deep concern’ over tensions between Ethiopia and Somalia – La Prensa Latina 18:52
Politics Online News Editor January 3, 2024 Mogadishu, Jan 3 (EFE).- The Intergovernmental Authority on Development, a bloc of eight East African countries, on Wednesday called for a peaceful resolution of tensions between Ethiopia and Somalia over a pact between Addis Ababa and the self-proclaimed independent Somali region of Somaliland that would allow Ethiopian access […]