እውን እንጀራ ሱስ የሚያስይዝ ንጥረ ነገር አዝሏል?

AFP አቶ ወንድወሰን ግርማ በቤልጂየም የትራንስፖርት ሳይንስ የሁለተኛ ዲግሪ ተማሪ ነው። ከዚያ ቀደም ብሎ ለሁለት ዓመትም ለሌላ ሁለተኛ ዲግሪ በኖርዌይ ቆይቷል። “ያኔ ከአገር ስወጣ የመጀመርያዬ ስለነበር የእንጀራ አምሮቴ ከፍተኛ ነበር” ይላል። እንደ አጋጣሚ ሆኖ ወንድወሰን የሚኖርበት ሰፈር ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስትያን ቅርብ ነበር። ይህ ሁኔታ ሀበሾች በሰበብ አስባቡ ለመሰባሰብ ምክንያት ሆኗቸዋል “የእንጀራ አምሮታችንን በዚያው እንወጣው […]
ከትናንሽ እስከ ታላላቅ ማጭበርበር ያልተነካካ የለም! (ተክሉ አባተ)

November 22, 2018 ካይሮ በሚገኘው የአሜሪካን ዩኒቨርስቲ የተለመደ ሥራዬን ለማከናወን ወደ መማሪያ ክፍሉ እንደገባሁ «ፕሮፌሰር እንኳን ደስ አለህ!» አለች በእድሜ ጠና ያለችው ታታሪ ተማሪዬ! «ሴት ፕሬዚደንት አገኛችሁ» አለች አከታትላ ምላሼንም እንኳን ሳትጠብቅ። «በጣም አመሰግናለሁ!» ብዬ ሳልጨርስ ወጣ ያለ ባህርይ ያለው ተማሪዬ «ግን እኮ ቦታው ሴረሞኒያል ብቻ ነው!» አለ ለስለስ ባለ ድምጽ። «ቢሆንስ? ታውቃለህ? አፍሪካ ውስጥ ሁሉም ሥልጣን […]
በብርቱካን መመረጥ ቅር የሚላቸው በግርግር ስልጣን መያዝ የሚሹ የድንገቴ ፖለቲከኞች ብቻ ናቸው (ስዩም ተሾመ)

November 22, 2018 <img src=”https://certify.alexametrics.com/atrk.gif?account=7qEwk1aUy100Eq” style=”display:none” height=”1″ width=”1″ alt=””/>እንሆ… – ፍትህ እና – ምርጫ በሃቀኛ ሰዎች እጅ ላይ ወደቀ፡፡ – ቃለ_መህላ የምትፈፅመዋ ሴት የፍትህን ትርጉም፣ የምርጫን ፋይዳ ከማንም በላይ ጠንቅቃ ታውቃለች፡፡ እውነት ለመናገር ወ/ሪት ብርቱካን_ሚደክሳን ስለ ፍትህ ምንነት ለማስረዳት የሞራል ብቃት ያለው፣ ስለ ህዝብ ድምፅ መከበር ከእሷ ፊት ቆሞ የሚደሰኩር ደፋር ያለ አይመስለኝም፡፡ የህወሓት ፋሽስታዊ ስርዓት ለሁለት […]
አቶ ለማና አቶ ገዱ ሲወዳደሩ – ግርማ_ካሳ

November 22, 2018 ሕወሃት ሳትከረበት በፊት ትልቅ ትግል የነበረባቸው አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ነበሩ። ከአቶ ለማ መገርሳ ጋር ሲነጻጸሩ። አቶ ለማ በኦህዴድ ውስጥ ያሉ የሕወሃት አገልጋዮችን በአጭር ጊዜ ውስጥ አጥርተው( ብዙም ስላልነበሩ) ኦህዴድ ከሕወሃት ገለልተኛ እንዲሆን በቀላሉ ነበር ማድረግ የቻሉት። አቶ ገዱ ግን ብአዴን ውስጥ ከአንድ ሶስተኛ በላይ ህወሃትና አፍቃሪ ህወሃት ስለነበሩ እንቅስቃሴያቸው በገመድ ላይ […]
ገና ከመግባቷ ወ/ት ብርቱካንን ጭቃ ውስጥ የሚከቱ ጉዳዮች #ግርማ_ካሳ

November 22, 2018 ገና ከመግባቷ ወ/ት ብርቱካንን ጭቃ ውስጥ የሚከቱ ጉዳዮች #ግርማ_ካሳ የሲዳማ ዞን ምክር ቤት አባላት ነን የተባሉ የራሳችን ክልል ይኑረን በሚል ለምርጫ ቦርድ ደብዳቤ ጽፏል። ሕዝብ ዉሳኔ ለማድረግ ማለት ነው። ወ/ት ብርቱካን እነዚህ ክልል እንሁን የሚባሉ ጥያቄዎችን አሁን ማስተናገድ የለባትም ባይ ነኝ። ስዩም ተሾመ በጥሩ ሁኔታ አስቀምጢታል። ስዩም ” ወ/ሪት ብርቱካን_ሚደክሳ ነገ […]
VOA: A New Era In Ethiopia – Straight Talk Africa

11/22/2018 https://youtu.be/48h3ASiOCoc Filed in: Interviews
የጃዋር ማስጠንቀቂያ (ደረጀ ደስታ)

11/22/2018 የጃዋር ማስጠንቀቂያ ደረጀ ደስታ “ታች ያለው አመራር ተሽመድምዷል” በሚል ርዕስ አዲስ ዘመን ጋዜጣ፣ የጃዋር መሃመድን ቃለጠመጠይቅ ይዞ መውጣቱን አነበበኩ። ጃዋር አስረግጦ የተናገረውን አስረግጨ እንደሰማሁት ገዢው ፓርቲም ሆነ የጠቅላይ ሚኒስትር አብይ መንግሥት አገሪቱን ማስተዳደር አልቻለም። አለመቻልም ብቻ ሳይሆን በዚህ አካሄዱ ወደፊትም አይችልም። ይህ የጅዋር ማስጠንቀቂያ አስግቶኛል። ሁለት አገር የሌለው ሰው መቸም በአንዲት አገሩ […]
የቀረው ይቅር እንጅ. .. (ሞሀመድ አሊ መሀመድ)

11/22/2018 የቀረው ይቅር እንጅ. .. ሞሀመድ አሊ መሀመድ – የሀገሬ አንጡራ ሀብት በጠራራ ፀሐይ ተዘርፎ; … ያለምንም ይሉኝታ …. ዘርማንዘሩን እየሰበሰበ ሲቀራመተውና; …. ከዚያም አልፎ ወደ ዶላርና ዩሮ እየቀየረ ወደ ባህር ማዶ ሲያሻግረው ኖሮ; …. አብዛኛው ከእጅ ወደ አፍ እንኳ የሚሆን ነገር ቸግሮት. .. እሱ ግን ባማሩ ህንፃዎችና እጅግ በውድ ዋጋ በሚገዙ መኪኖች ሲንፈላሰስ … […]
የአቢይ የረጅም ጊዜ እቅድ ኢትዮጵያዊነት ላይ መስራት እንደሆነ ያመላከተው የዳኛዋ ሹመት!!! (ቬሮኒካ መላኩ)

11/22/2018 የአቢይ የረጅም ጊዜ እቅድ ኢትዮጵያዊነት ላይ መስራት እንደሆነ ያመላከተው የዳኛዋ ሹመት!!! ቬሮኒካ መላኩ ላለፉት 27 አመታት ወያኔ አሻንጉሊቶቿን ዘፍዝፋበት የህዝብ ድምፅ ስትቀሽብበት የኖረችውን ምርጫ ቦርድ ለብርቱካን ሚደቅሳ መሰጠቱ ሲረጋገጥ የእነ ጃwarና ኦነግ ካምፕ እየተንጫጫ ነው። ” ለምን እኛን አላማከሩንም? ” የሚል አስቂኝ አስተያየትም እየሰማን ነው። እነሱ ታከለ ኡማ የሚባል አምጥተው የአዲስ አበባ ከንቲባ አድርገው […]
‹‹ ብርቱካን እንደዓርማ!›› (በፍቃዱ ሞረዳ)

11/22/2018 ‹‹ ብርቱካን እንደዓርማ!›› በፍቃዱ ሞረዳ እንደኢትዮጵያ አቆጣጠር 1992 በነበረዉ ምርጫ ላይ ወረዳ 12 እና 13ን በመወከል የፓርላማ ተወዳዳሪ ነበረች፡፡ አይሱዙ መኪና ተከራይታ ‹‹ ጭራን ምረጡ!›› እያለች ስትቀሰቅሰን ነበር፡፡በሻለቃ አድማሴ ቦታ ይመስለኛል የተወዳደረችዉ፡፡ የምርጫ ምልክቷ ጭራ ነበር፡፡ እልኋ ደስ ይለኝ ነበር፡፡ አንድ ቀን በተፈራ ዋልዋ ሥልጣን ዘመን የአዲስ አበባ መስተዳድር የኢኮኖሚ ዘርፍ ኃላፊ ሆኖ ይሰራ […]
