የጥላቻ ንግግርን በአዋጅ (በፍቃዱ ኃይሉ)

November 9, 2018  ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ወደ መንበረ ሥልጣኑ ከመጡ ወዲህ በርካታ ለውጦች ተመዝግበዋል፡፡ ይሁን እንጂ ለውጡ በየት አቅጣጫ እየሔደ እንደሆነ በርግጠኝነት መናገር የሚያስችል ፍኖተ-ካርታ ወይም ሰነድ አልተዘጋጀም ነበር፡፡ በዚህ ሳምንት በጠቅላይ ሚኒስትሩ ሥር የተዋቀረው የፕሬስ ሴክሬታሪ አንድ ነገር ይዞ ብቅ ብሏል፡፡ ይኸውም የመንግሥትን የለውጥ መንገድ የሚያሳይ “ኢትዮጵያ፤ አዲሲቷ የለውጥ አድማስ” የሚል ባለ አንድ […]

ስለ ዶክተር ዐቢይ መንግስት መናገር ያቆምኩት (አፈንዲ ሙተቂ)

11/09/2018 ስለ ዶክተር ዐቢይ መንግስት መናገር ያቆምኩት አፈንዲ ሙተቂ ብዙዎች በውስጥ መስመር “ስለመንግስታችን መናገር አቁመሃል” ይሉኛል። አዎን! አቁሜአለሁ። አቁመናል። ምክንያቱም አፍ እንጂ ጆሮ ከሌለው መንግስት ጋር መዳረቅ ፋይዳ ስለሌለው ነው። ይህ መንግስት እኛን አይሰማንም። ከእኛ በላይ ለእርሱ ቀረብ የሚሉት እነ ዶክተር ደረጄ ገረፋ ቱሉ የሚሰጡትንም ምክር አይሰማም። እስከ አሁን ድረስ በህዝብ ግንኙነት ስራ ብቻ ተጠምዷል። […]

የኢትዮጵያዊነት ውኃ ልክ ማን ነው? (መንግስቱ አሰፋ (ዶ/ር)

11/09/2018 የኢትዮጵያዊነት ውኃ ልክ ማን ነው? መንግስቱ አሰፋ (ዶር.) ሰው ራሱን የሚገልፅበት፣ ሌላውን የሚያይበት፣ ሀገሩን የሚወድበት የየራሱ መንገድ አለው። ሁሉም ሰው አንድ ዓይነት ባኅሪይ፣ አንድ ዓይነት ሥራ፣ አንድ ዓይነት የትምህርት መስክ እና የትምህርት ደረጃ፣ ተመሳሳይ መልክ ሊኖረው አይችልምና። አንዱ ከሌላው ይለያል እንጂ አይበልጥም ደግሞም አያንስም። የኛ ማኅበረሰብ በታሪክ በንጉሣዊ ሥርዓት እና ሌሎች የማኅበረፖለቲካዊ፣ ኃይማኖታዊ እና […]

አቶ ኢሳይያስ አፈወርቂ የአማራ ክልልን የሚጎበኝበት ምን የተለየ ምክንያት አለ???(አምሳሉ ገ/ኪዳን አርጋው)

11/09/2018 አቶ ኢሳይያስ አፈወርቂ የአማራ ክልልን የሚጎበኝበት ምን የተለየ ምክንያት አለ??? አምሳሉ ገ/ኪዳን አርጋው አቶ ኢሳይያስ አፈወርቂ ወያኔ የአማራ ክልል ብሎ የከለለውን  ሊጎበኙ እንደሆነ ተነግሯል፡፡ ለመሆኑ የሕዝባዊ ግንባር መሪ አቶ ኢሳይያስ አፈወርቂ የአማራ ክልልን የሚባለውን የሀገራችንን ክፍል የሚጎበኝበት የተለየ ምክንያት አለ ወይ??? እንደኔ እንደኔ አዎ በርካታ ምክንያቶች አሉ፡፡ ይሁን እንጅ ይህ የአቶ ኢሳይያስ ጉብኝት እነኝህን […]

ዐቢይንና ለማን ያመናቹህ ጉም የዘገናቹህ! –

አሁን ላለንበት ዘርና ጎሳ እየለየ የመጋጨት ቀውስ መንስኤ የጎሳ ፌዴራሊዝሙ (የራስ ገዙ) ሥርዓት እንደሆነ ከማናችንም የተሰወረ እንዳልሆነ ይታወቃል፡፡ ዐቢይና ለማም ይሄንን በመረዳት “ነፍስ ብሔር የላትም ዘር እየለየን ከምናደርገው መናቆር መውጣት አለብን!” እያሉ ጣፋጭ ዜማን እያዜሙ የጎሳ ፌዴራሊዝምን (የራስ ገዝን) ሥርዓት መሠረታዊ አስተሳሰብ እየናዱ፣ እየኮነኑ፣ እያወገዙ ሲመጡ ጊዜ ሕዝቡ በከፍተኛ ፍቅርና አክብሮት ተቀበላቸው፡፡ እኔን የመሰሉ በጣት […]

የማንነት ጥያቄዎች ወደ ደም አፋሳሽ ግጭት ሳያመሩ በፊት መንግስት አፋጣኝ እርምጃ ሊወስድ ይገባል!

November 9, 2018 <img src=”https://certify.alexametrics.com/atrk.gif?account=7qEwk1aUy100Eq” style=”display:none” height=”1″ width=”1″ alt=””/>ያሬድ ሃይለማሪያም ያሬድ ሃይለማሪያም የራያ፣ የወልቃይት፣ የቅማንት እና በሌሎችም አካባቢዎች የሚነሱ የማንነት ጥያቄ በውስጣቸው ብዙ አውዛጋቢ የሆኑ የግዛት፣ የታሪክ፣ የባህል እና የማንነት መገለጫ ጥያቄዎችን የያዙ ጉዳዮች ስለሆኑ አፋጣኝ ምላሽ ካላገኙ አላስፈላጊ ወደሆነ ደም አፋሳሽ ግጭት ሊያመሩ እንደሚችሉ ምልክቶች ከወዲሁ እየታዩ ነው። የተነሱትን የማንነት ጥያቄዎች ተታከው እርስ በርስ […]

የ2012 ዓ.ም. ብሔራዊ ምርጫ ይካሄድ ወይስ ይራዘም? – ደረጀ ዘለቀ (ዶ/ር)

November 9, 2018  የ2012 ዓ.ም. ብሔራዊ ምርጫ ይካሄድ ወይስ ይራዘም? *** ደረጀ ዘለቀ (ዶ/ር) *** ከሁለት ዓመት ባነሰ ጊዜ ውስጥ ፖለቲካውን አረጋግተን፣ የለውጥ ኀይሉ ተጠናክሮ፣ ቀልባሾቹ ሽንፈታቸውን በፀጋ ተቀብለው ወይም በንሰሃ ወደለውጡ መንገድ ተመልሰው ከዚያ በኋላ ምርጫ አዘጋጅተን የተለመደው ዓይነት ሳይሆን ዶ/ር ዐቢይ እንዳለው በሕዝብም በመንግሥትም በተፎካካሪ ፓርቲዎችም በሚታዘቡ ወዳጅ አገሮችም ተዓማኒ የሆነ ምርጫ ማካሄድ […]

አማራውና ኦሮሞው ማነው? ሌላው ኢትዮጵያዊውስ ማን ሊባልና ሊሆን ይሆን?

November 8, 2018 አጭር ምላሹ ኢትዮጵያዊ ብቻ ነው:: ኢትዮጵያዊውን በሚናገረው ቋንቋ ኦሮሞ፣ አማራ፣ አኝዋክና ኑኤር፣ ሐረሪ፣ ጉራጌ፣ ወላይታ ወ.ዘ.ተ እያልን በተለያየ ሥም የምንጠራው ያው ያንኑ ኢትዮጵያዊ ነው:: ሪቻርድ ፊይመን “የወፎችን ሥም ዓለም ላይ ባሉ ቋንቋዎች አውቀን ስንጨርስ ስለወፏ ሁሉንም አወቅን ማለት አይደለም። ቁምነገሩ ወፏን አተኩሮ ማስተዋልና ምን እንደምትሠራ ማወቅ ላይ ነው። በቅርቡ መረዳት የቻልኩት የአንድ […]

ሱዳንና ጂብቲ ቤት መብራት፣ ኢትዮጵያ ቤት ኩራዝ !!! ‹‹የኢትዮጵያ ኢኮኖሚክስ ማህበር›› ክፍል ሦስት (ሚሊዮን ዘአማኑኤል)

November 7, 2018 ኢት-ኢኮኖሚ      /ET- ECONOMY Grand Ethiopian Renaissance Dam   ለዶክተር ቅጣው እጅጉ መታወሻ ትሁን የምበላው ሳጣ፣ ልጄ ጥርስ አወጣ!!!  በገዛ ዳቦዬ፣ልብ ልባን አጣኃት!!! ጂብቲና ሱዳን ቤት መብራት፣ ኢትዮጵያ ቤት ላንባ!!! ከጂቡቲና ሱዳን የኤሌክትሪክ ኃይል ሽያጭ 87 ሚሊዮን ዶላር ተገኘ፣በ2010 ዓ/ም!!! በኤሌክትሪክ አገልግሎት ተመን ላይ ማሻሻያ ተደረገ፣ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አዲስ የኤሌክትሪክ አገልግሎት ተመን ማሻሻያ […]

ጥያቄ ዐቢይ እና ለማን የለውጥ ኃይል ለምትሉ!-ሠዓሊ አምሳሉ ገ/ኪዳን አርጋው

ዐቢይንና ለማን የለውጥ ሐዋርያት አድርገው የሚያስቡ ወገኖች “የለውጥ ኃይል የሚባለው ዐቢይ፣ ለማ ብለን ሦስተኛ ሰው መጥራት የማንችልበት ነው!” ሲሉ ይሰማሉ፡፡ እኔ ደግሞ እንዲህ የሚሉ ወገኖችን ልጠይቃቸው “ከዐቢይ እና ለማ ውጭ ያለው ወያኔ/ኢሕአዴግ የለውጥ አደናቃፊ መሆኑን ካወቁ እነኝህ የለውጥ አቀናቃፊዎች እንዴት ዐቢይንና ለማን በሙሉ በሙሉ ድምፅ በመሪነት ሊመርጧቸው ይችላሉ ብለው ሊያምኑ ቻሉ??? ዐቢይንና ለማን በተደጋጋሚ መርጦ […]