ዕድሜያቸው 14 ዓመት ለሆናቸው ልጃገረዶች የማህጸን በር ካንሰር መከላከያ ክትባት ሊሰጥ ነው

አብረሃም ፈቀደ  Aug 27, 2018  141 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2010 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ዕድሜያቸው 14 ዓመት ለሆናቸው ልጃገረዶች በመደበኛነት የማህጸን በር ካንሰር መከላከያ ክትባት ከመጪው ጥቅምት ጀምሮ እንደሚሰጥ ተገለጸ፡፡ ክትባቱ በትምህርት ቤቶች፣ በጤና ተቋማትና በጊዜያዊ የክትባት ማዕከላት የሚጀመር መሆኑን ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ ይህ የተባለው ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በክትባቱ አጀማመር ላይ ያተኮረ መርሃግብር ባዘጋጀበት ወቅት መሆኑ ተገልጿል፡፡ […]

የቀድሞው የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አብዲ መሐመድ በቁጥጥር ስር ዋሉ

አቶ አብዲ መሐመድ በቁጥጥር ስር ዋሉ ምናለ ብርሃኑ  On Aug 27, 2018  509 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2010 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የቀድሞው የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አብዲ መሐመድ ዑመር አዲስ አበባ ውስጥ በቁጥጥር ስር ዋሉ። አቶ አብዲ መሐመድ ዑመር በቁጥጥር ስር የዋሉት በዛሬው እለት አዲስ አበባ አትላስ አካባቢ በሚገኘው መኖሪያ ቤታቸው ውስጥ ነው። የሶማሌ ክልል ምክር ቤት በትናንትናው […]

ባንዳው ዳንኤልና የአማራ ምሁራን ጉባኤ ! – ሠዓሊ አምሳሉ ገ/ኪዳን አርጋው

በእውነት ነው የምላቹህ ሀብታም ወይም ሽፍታ አለመሆኔ እንደዛሬ ቆጭቶኝ አያውቅም!!! ሀብታም ብሆን ኖሮ “ዳንኤል ክብረትን ለገደለ አንድ ሚሊዮን (አእላፋት) ብር እሸልማለሁ!” ብየ ማስታወቂያ ተናግሬ አስደፋው ነበርና፡፡ ልበሙሉ ቆፍጣና ሽፍታ ብሆን ኖሮ ደግሞ ዳንኤልን ካለበት ቦታ አድኘ አንገቱን ቆርጨ ለወገኔ ግዳይ እጥል ነበርና ነው የቆጨኝ ያንገበገበኝ፡፡ ትናንት ማታ የአማራ ቴሌቪዥን (ምርዓየ ሁነት) ትናንትና 20,12,2010ዓ.ም. ባሕርዳር ላይ […]

የብአዴን መግለጫ፡- ከስያሜ መቀየር እስከ ኢትዮ ሱዳን ድንበር

  ANDM አጭር የምስል መግለጫ አቶ ገዱ አንዳርጋቸው የአማራ ክልል ርዕሰ-መስተዳደር እና የብአዴን መክትል ሊቀመንበር የብሄረ አማራ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ብአዴን) በ12ኛ መደበኛ ድርጅታዊ ጉባኤው የተለያዩ ውሳኔዎችን አስተላልፏል። ነሃሴ 17 እና 18 /2010 የተደረገውን ስብሰባ ተከትሎ ድርጅቱ በኦፊሳላዊ ገፁ በክልሉ ያለውን ወቅታዊ መንፈስ «ወሳኝና ታሪካዊ » ሲል የገለፀው ሲሆን ይሄን ታሳቢ ያደረጉ ባለ 12 ነጥብ ውሳኔዎችን […]

አብዲ ሞሃመድ ዑመር ያለመከሰስ መብታቸው ተገፈፈ

BBC Somali የሶማሌ ክልልን ለአስር ዓመታት ገደማ ያስተዳደሩት አብዲ ሙሃመድ ዑመር ያለመከሰስ መብታቸው ተገፈፈ። የሶማሌ ክልል ምክር ቤት ትላንት ባካሄደው መደበኛ ያልሆነ ጉባዔ ነው አብዲ ሙሃመድ ዑመርን ጨምሮ የሰባት አባላቱ ያለመከሰስ መብት እንዲነሳ የወሰነው። ምክር ቤቱ የግለሰቦቹን መብት ያነሳበት ምክንያት በቅርቡ በክልሉ ከተነሳው አለመረጋጋት ጋር ተያይዞ እንደሆነም አስታውቋል። • በሶማሌ ክልል በተከሰተ ቀውስ ህይወት ሲጠፋ […]

ከውጭ ከሚገቡ የፖለቲካ ኃይሎች ምን ይጠበቃል? ከሞሐመድ ዓሊ ሞሐድ

ከውጭ የሚገቡ ፓርቲዎቸን ከዕቃ ጋር አመሳስላችሁ እንዳታዩብኝ። በርግጥ በተለምዶ ከውጭ ለሚገቡ ዕቃዎች ከፍተኛ ግምት; ቅድሚያና ዋጋ እንሰጣለን። ለነገሩ ከውጭ ይገባሉ/ገቡ ለተባሉ ፓርቲዎችም ቅድሚያ መስጠታችን አልቀረም። ምናልባትም ከውጭ ሲገቡ ከሌሎች አገሮች ልምድና ተሞክሮ የተሻለ የተሻለ ነገር ይዘውም ሊሆን ይችላል። በአንፃሩ እዚሁ አገር ውስጥ ተቋቁመው የነበሩትን ለማጠናከር ያልሞከርነው እኩል ዋጋ ስለማንሰጣቸው ወይም ብዙም የተለዬ ነገር ስለማንጠብቅ ይመስለኛል። […]

የንጉስ ሰሎሞን ልጅ ሮብዓም ነው ወይስ አብይ? ቋንቋና ፊደል! (ሰርፀ ደስታ)

August 27, 2018 በአፈታሪክ ይሁን በታሪክ ብዙም ባይገባኝ የኢትዮጵያ ነገስታት ከንጉስ ሰሎሞን የወረሱት ደም እንዳለ ተደርጎ ሲነገር ቆይቷል በዛም የሰሎሞናውያን ሥርወ-መንግስት ሲባል ቆይቷል፡፡ ብዙዎች ይሄ ዝም ብሎ ተረት ተረት ነው ቢሉትም አሁን ሳይንስ የደረሰበት የሞለኩላር ጄኔቲክስ ጥናት ውጤት በእርግጥም ሲባል የነበረውን በንግስት ማክዳ (የሳባ ንግስት) በኩል የሰሎሞን ዘር ወደ ኢትዮጵያ እንደገባ እየመሰከረ ይገኛል፡፡   ነገስታቶቹ ብቻ […]

ከአቶ በረከት ስምኦን ጋር ያደረግኩት ቃለ መጠይቅ (ከእንግሊዘኛ የተተረጎመ) – ኤልያስ መሰረት

August 26, 2018 ጥያቄ: በመጀመርያ ብአዴን ሰሞኑን እርስዎ ላይ ስለወሰደው እርምጃ እናውራ። እርምጃው የተወሰደበት አካሄድ ምን ይመስል ነበር? እርስዎስ እንዴት ያዩታል? ተቀብለውታል? አቶ በረከት: መሰረተቢስ እርምጃ ነው። እንዲታወቅ የምፈልገው እኔ ስብሰባው ላይ እንዳልነበርኩ እና ይህንንም ለእነርሱ ማሳወቄን ነው። ይህም የሆነው በአሁኑ ሰአት በክልሉ ላይ ባለው የፀጥታ ችግር ምክንያት ነው። በአሁን ሰአት ክልሉ ላይ የህግ የበላይነት […]

A viewpoint: Tigres’ secession is a blessing in disguise.

August 26, 2018 By:  Afrasa Zamanel (Ph.D.) and Messay Dejene (Ph.D.) The horrendous atrocities the terrorist organization, TPLF, has meted out against Ethiopians, particularly Amaras is unparalleled in history, save the Jewish holocaust. Emboldened by the overt and covert support it received from its handlers, the ethnocentric outfit that represents a mere 5% of Ethiopia’s […]

ይሄ ሰውየ እንዴት እንደናቀን ተመልከቱ !!!-ሠዓሊ አምሳሉ ገ/ኪዳን አርጋው

ይሄ አጭሉግ ጭራሽ እኮ ማሰብ ማገናዘብ የማንችል ነፈዞች አድርጎ እኮ ነው የሚያስበን!!! ወይ ነዶ!!! ለነገሩ ልክ ሳይሆን ይቀራል??? ምክንያቱም በሚያደርጋቸው ተራ የመደለያና የማወናበጃ ተግባራቱ ስንቱን ማጃጃል እንደቻለ በየዕለቱ እየተመለከተ እንዴት እንደዚህ አያስበን??? ዐቢይ ዛሬ ይሄ የምታዩትን ፎቶ (ምሥለ አካል) በማኅበራዊና በመደበኛው የብዙኃን መገናኛዎች የለቀቀው አገዛዙ ድሃ አቋጣሪ፣ ለዝቅተኛው ኅብረተሰብ አሳቢ፣ ለዜጎች ደኅንነትና መብት ተቆርቋሪ መስሎ […]