መለያየት ቀላል ነው፣ አንድ ማድረግ ከባድ ነው – ግርማካሳ

July 26, 2019 ጃዋር የኦሮሞ ብሄረተኛ አክቲቪስት ነው። ኢትዮጵያዊ ነኝ ስለማለቱ የማውቀው ነገር የለም። ኢትዮጵያዊ አይደለሁም ያለን ሰው በግድ ኢትዮጵያዊ ነህ ልለው አልችልም። ኢትዮጵያዊ አይደለሁም የማለት መብቱ ነውና። ኦሮሞ ነኝ ስለሚል ግን ኦሮሞ ነው። እኔ ግን የኦሮሞ አያቶች ቢኖሩኝም ራሴን ኦሮሞ ነኝ ብዬ አልጠራም። በጎጃሜና መንዜ አያቶቼ ምክንያት አማራ ነኝ እንደማልለው። እንኳን “ኦሮሞ፣ አማራ” ልል […]
“ኦሮሞ እና ማዳጋስካርን የሚያገናኝ ፖለቲካ እንዳለ አላውቅም” የትነበርሽ ንጉሤ – ቢቢሲ/አማርኛ

ድሬዳዋ ተካሂዶ በነበረው የአዲስ ወግ ምክክር መድረክ ላይ የትነበርሽ ንጉሤ ያደረገችው ንግግር በማኅበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎች ዘንድ መነጋገሪያ ሆኗል። የትነበርሽ ከቢቢሲ ጋር አጭር ቆይታ አድርጋለች። ቢቢሲ፡ ሰውን እንዲህ እንዲነጋገር ያደረገው ምን ነበር? እዛ መድረክ ላይ ማለት የፈለግሽውስ ምን ነበር? የትነበርሽ፡ ብሔር የሚለው ቃል አገር ማለት ነው የሚለውን ፅንሰ ሐሳብ ለማስረዳት የተጠቀምኳት አንዲት አማራ፣ ኦሮሞ እንዲሁም ትግሬ […]
በአገር አቀፍ ደረጃ የሚመሰረቱ ፓርቲዎች የመስራች አባላት ቁጥር 10 ሺ እንዲሆን ተጠየቀ

July 25, 2019 በምርጫ ህግ ላይ የቀረበው ረቂቅ የማሻሻያ አዋጅ የመድብለ ፓርቲ ስርዓቱን እንዳያዳክም ጥንቃቄ ሊደረግ እንደሚገባ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች ገለፁ። ማሻሻያ ረቂቅ አዋጁን በተመለከተ ከፓርቲዎቹ ከህብረተሰቡ እና ከሲቪክ ማህበራት የተውጣጡ አካላት በተገኙበት በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ውይይት በመደረግ ላይ ነው። በአገር አቀፍ እና በክልል ደረጃ የሚመሰረቱ ፓርቲዎች የመስራች አባላት ቁጥር 10 ሺ እና 4 […]
እዚህ ሀገር ሕግ ካለ አቶ ታዬ ደንደአ ለዚህ ውንጀላ እና ስም ማጥፋት ፍርድ ቤት ቀርበው ሊጠየቁ ይገባል – (በላይ ማናዬ)

July 26, 2019 ኤልቲቪ ላይ ቀርበው ስለ ሰኔ 15ቱ ክስተት ሲጠየቁ አሥራት ሚዲያን የወነጀሉበት ‹‹በሬ ወለደ›› ወሬያቸው እንዲሁ የሚታለፍ አይደለም፡፡ የኦዴፓ ከፍተኛ አመራሩ አቶ ታዬ ደንደአ የሚከተለውን ብለዋል፣ ‹‹ከዚያ ሁለት ሦስት ቀን (ከሰኔ 15 ማለታቸው ነው) ቀደም ብሎ ሲደረግ የነበረው ቅስቀሳ በአንዳንድ ሚዲያዎች በአሥራት…በዚያ ሰፈር ያለው ጉዳት መገለል እጅግ በጣም የከፋ ስለሆነ ‹ተደራጅተን መነሳት አለብን፣ […]
“ዶ/ር አብይ የመጽሀፍ ቅዱስ ጥቅስ የሚመስል ቃል በነግራችሁ እንኳን ፖለቲከኛ መሆኑን አትርሱ ” ሎሬት የትነበርሽ ንጉሴ

July 25, 20 ~”ዶ/ር ዐቢይ የመፅሐፍ ቅዱስ የሚመስል ጥቅስ ቢነግራችሁ እንኳን ፖለቲከኛ መሆኑን አትርሱ።” ~”በጣም ትልቁ ችግራችን መሪ እንከተላለን እንጅ መርህ አንከተልም!” የትነበርሽ ንጉሴ “ዶ/ር ዐቢይ የመፅሐፍ ቅዱስ የሚመስል ጥቅስ ቢነግራችሁ እንኳን ፖለቲከኛ መሆኑን አትርሱ። ከቤታቸው ብቻ የተፈናቀሉ አይደሉም፣ እነሱ የቆጠሩት ከቤታቸው የተፈናቀሉትን ነው። እኔ ደግሞ የሚያሳስበኝ ከሙያቸው የተፈናቀሉ ብዙ ተፈናቃዮች አሉ። በጣም ትልቁ ችግራችን […]
የጅምላ እስር ፣ በባላደራው ላይ የሚደረገው ወከባ …ይቁም – መኢአድና ስድስት ድርጅቶች

July 26, 2019 የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ)፣ የኢትዮጵያ ሕዝብ አብዮታዊ ፓርቲ (ኢሕአፓ)፣ የኢትዮጵያ ዴሞክራቲክ ህብረት (ኢዴህ)፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ አንድነት ፓርቲ (ኢብአፓ)፣ የኦሮሞ ነፃነት ንቅናቄ ፓርቲ (ኦነንፓ)፣ የአፋር ሕዝብ ነፃነት ፓርቲ (አሕነፓ) እና የአፋር ሕዝብ ፍትሃዊ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (አሕፍዴፓ) በወቅታዊ የኢትዮጵያ ሁኔታ የተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫ የሰጡ ሲሆን፣ በመግለጫቸው በሕወሃት ጊዜ ይታይ የነበረው የሰብአዎ መብት ረገጣ […]
የአውስትራሊያና ዓለም አቀፍ ዜናዎች – ጉግልና ፌስቡክ ጥብቅ ጫና ሊገጥማቸው ነው – የአውስትራሊያና ዓለም አቀፍ ዜናዎች – ጉግልን ፌስቡክ ጥብቅ ጫና ሊገጥማቸው ነው
July 26, 2019 Source: https://tracking.feedpress.it/link/17593/12693677https://tracking.feedpress.it/link/17593/12693678/amharic_981438be-3663-4fd8-b323-a488bb084af5.mp3 ** ጉግልና ፌስቡክ ጥብቅ ጫና ሊገጥማቸው ነው … ** በግድያ ክስ ዘብጥያ ወርዶ የነበረው በጠበቃ X የንቅዘት ተግባር ሳቢያ ከእሥር ወጣ… ** የዩናይትድ ስቴትስ መንግሥት በሙት በቃ ብይን ለመቀጠል መወሰኑ አሳሳቢ ሆኗል … የሚሉት የምሽት ዜና እወጃችን ግንባር ቀደም ርዕሰ ዜናዎቻችን ናቸው። – ** ጉግልና ፌስቡክ ጥብቅ ጫና ሊገጥማቸው ነው […]
የአሜሪካ መንግስት በኢትዮጵያ ላሉ ዜጎቹ የጉዞ ማስጠንቀቂያ መልእክት አስተላለፈ።
July 26, 2019 Source: https://mereja.com/amharic/v2/133231 Alert – የአሜሪካ መንግስት በኢትዮጵያ ላሉ ዜጎቹ የጉዞ ማስጠንቀቂያ መልእክት አስተላለፈ። ምንም እንኳን አንዳንድ የማህበራዊ ሚዲያ ጣቢያዎች የታገዱ ቢሆንም አዲስ አበባ መደበኛ የድምፅ እና የመረጃ አገልግሎቶች አሏት ፡፡ የድምፅ ፣ ኤስኤምኤስ እና DSL አገልግሎቶች በአጠቃላይ በአገሪቱ ውስጥ ይገኛሉ ፣ ግን የተንቀሳቃሽ ስልክ መረጃዎች አገልግሎቶች አይደሉም ፡፡ በቴሌኮሙኒኬሽኑ ውስንነት እና ኤምባሲው […]
የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) ፅ/ቤት ኃላፊ ታሰሩ
July 26, 2019 Source: https://mereja.com/amharic/v2/133251 የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) ፅ/ቤት ኃላፊ አቶ በለጠ ካሳ መታሰራቸውን ምንጮች ገልፀዋል። አቶ በለጠ ካሳ ከአብን አባላትና አመራሮች ጋር ፈረንሳይ ሌጋሲዮን አካባቢ መኪና ውስጥ በነበሩበት ወቅት ፖሊሶች ከመኪና አስወርደው ወደ አዲስ አበባ ፖሊስ ኮምሽን (3ኛ) እንደወሰዷቸው ተገልፆአል። የአብን አመራሮችና አባላት በሰኔ 15ቱ ክስተት ሰበብ መታሰራቸውን ተከትሎ የፅ/ቤት ኃላፊው እስሩ በሰበብ […]
Genale Dawa hydro, Aisha wind power plants to start generation in Ethiopia – Energy Mix Report 18:32
Jul 26, 2019 The Ministry of Water, Irrigation and Energy announced that the Genale Dawa III Hydro Power Plant and the Aisha Wind Power Plant will soon join the national power grid. The Ministry, which declared the lifting of rolling blackouts on Monday, disclosed that the new power plants would play a role in curbing […]