በርካታ ሰራተኞች በተለይ የአማራ ተወላጆች ከአዲስ አበባ መስተዳደር እንደሚባረሩ ተነግሯል

January 30, 2024 – Konjit Sitotaw  በርካታ የኦሕዴድ አባላት የሆኑ ሰራተኞች ፈተናውን አልተፈተኑም። በቅርቡ የአብይ አሕመድ አገዛዝ በአማራ ተወላጆች ላይ በከፈተው ዘመቻ መሰረት ከአዲስ አበባ መስተዳደር በምዘና ፈተና ስም የአማራ ተወላጆችን ለማባረር በያዘው እቅድ መሰረት በርካቶች እንደሚባረሩ ተሰምቷል። አዲስ አበባ ውስጥ ዲሞግራፊን ለመቀየር በሚል ስር እየተከናወኑ ከሚገኙት ተግባራት አንዱ የአማራ ተወላጆችን ከመንግስት መስሪያ ቤቶች ማፅዳት ነው። መረጃ […]

በኦሮሚያ ክልል ለኹለተኛ ዙር የተሽከርካሪዎች እንቅስቃሴ አድማ እየተካሄደ ነው

January 30, 2024 – Konjit Sitotaw  በኦሮሚያ ክልል ለኹለተኛ ዙር የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት ጠርቶታል በተባለው የተሽከርካሪዎች እንቅስቃሴ አድማ ከዛሬ ጀምሮ ላልተወሰኑ ቀናት ተግባራዊ መኾን መጀመሩን ዋዜማ ካሰባሰበቻቸው መረጃዎች መረዳት ችላለች። በምሥራቅ ወለጋ ዞን ነቀምት ከተማ የተሽከርካሪዎችን እንቅስቃሴ ጨምሮ እስከ ዛሬ እኩለ ቀን ድረስ ባንኮች፣ ንግድ ቤቶች፣ የመንግሥት መስሪያ ቤቶች እና ሌሎች አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ሙሉ ለሙሉ ዝግ […]

የጉዲሳ ነገር !

January 30, 2024  የዝምድና ታሪክ ፟ በዕውቀቱ ስዩምበምስሉ ላይ ምኒልክና የሸዋ መኳንንት ይታያሉ ፤ በቀኝ በኩል ጫፍ ላይ ቆሞ የሚታየው ድቡልቡል ሰውየ የቀዳማዊ ኃይለሥላሴ አያት ደጃዝማች ጉዲሣ ነው፡፡ የዚህን መስፍን ታሪክ ለመጀመርያ ጊዜ ባጭሩ የዘገበው የቀዳማዊ ኃይለሥላሴ የውጭ ጉዳይ ምኒስትር የነበረው ህሩይ ወልደሥላሴ ነው፡፡ የ”ህይወት ታሪክ“ በሚል ርእስ በ1914 ባሳመው መጽሐፉ፤ ”ወልደሚካኤል“ በሚል ርእስ ሥር […]

ለኦሮሚያው የጸጥታ ችግር የሦስተኛ ዙር ድርድር እድል

January 30, 2024 – DW Amharic  በኢትዮጵያ መንግሥትና መንግስት ‘ሸኔ’ በሚል ስም በሽብርተኝነነት በፈረጀው እራሱን የኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት (ኦነሰ) ባለው ታጣቂ ቡድን መካከል ተጀምሮ ያለ ስምምነት የተቋጨውን የሰላም ንግግር ለመቀጠል መንግሥት ዝግጁ መሆኑን የኦሮሚያ ክልል ፕሬዝዳንት ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ፡፡… … ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ

የጣሊያን-አፍሪካ የመሪዎች ጉባኤ : የሜሎኒ እቅድ እና ፈተናዎቹ

January 30, 2024 – DW Amharic  የጣሊያን መንግሥት ለአፍሪቃ ባዘጋጀው የልማት እቅድ ላይ የተወያየ ጉባኤ ዛሬ ሮም ውስጥ ከአፍሪቃ ሀገራት መሪዎች ጋር ተካሄደ ። የጣሊያን ጠቅላይ ሚኒስትር ጆርጂያ ሜሎኒ ከተወሰኑ የአፍሪካ መሪዎች ጋር በተለይም ከአፍሪካ ቀንድ መሪዎች ጋር የሁለትዮሽ ውይይት ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል።… … ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ

«በድርቁ ምክንያት ከ4 ሺህ በላይ ተማሪዎች ትምህርት አቋርጠዋል»

January 30, 2024 – DW Amharic  በትግራይ ክልል የተከሰተውን ረሃብ ተከትሎ በተለይ ህፃናት ለከፋ ችግር ተጋልጠው እንደሚገኙ ተገለፀ። በክልሉ በረሃብ በተጠቁ አካባቢዎች የምግብ እጥረት ችግር ገጥሞአቸው ወደ ሆስፒታል የሚገቡ ህፃናት መጠን በሶስት እጥፍ ማደጉም ተነግሯል።… … ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ