An Obstruction of Justice charge has yet to be filed against the TPLF’s Executive Committee Members (By LJDemissie)

s   12/16/2018 0) An Obstruction of Justice charge has yet to be filed against the TPLF’s Executive Committee Members By LJDemissie Author’s Note: This critic has nothing but love for the Tigrayan people; as such the writer doesn’t intend to diminish the Tigrayan people – who are one of Ethiopia’s umbilical cords – for […]

ስብሃት ነጋ ዶ/ር አብይን ደካማ ነው እያለው ነው – ግርማካሳ

December 15, 2018 a.com/amharic/v2/75329 “አሁን አገሪቷ እያስተዳደረ ያለው ሀይል ደካማ፣ አገሪቱን ማስተዳደር የማይችል እና ፀረ ዲሞክራሲ ሀይል ነው” ይሄን ያለው የዘረኞች አባት የሆነው ስብሃት ነጋ ነው። ዶ/ር አብይን ጸረ-ዲሞክራሲያዊ ነው ያለውን እዚያው ለርሱ ሰዎች ይንገራቸው። ዶ/ር አብይ የፖለቲካ ምህዳሩን የከፈተ፣ ጋዜጦች እንዲያብቡ ያደረገ፣ የፍርድ ቤትን የምርጫ ቦርድ ላይ ገለልተኛ ሰዎች የመደበ በአገራችን ዲሞክራሲ እንዲያብብ ትልቅ […]

የሁለት ስርዓት ወጎች: አፓርታይድና ህወሀት

s December 15, 2018 | by ethioexploreradmin | 0 Source: https://ethiothinkthank.com/2018/12/16/the-story-of-two-apartheids-in-ethiopia-and-south-africa/ በሀገራችን ባለፉት ሁለት አስርት አመታት በላይ በዜጎቿ ላይ የተፈፀሙ የሰብአዊ መብት ጥሰቶች እንዲሁም በአህጉሪቱ ደረጃ እንኳን ታሪካዊ ሊባል በሚችል መልኩ የተፈፀሙ ህገወጥ የሀገር ሀብት የማሸሽና የተደራጀ የሀገር ዝርፊያ ሴራዎች የደቡብ አፍሪካው የቀድሞው አፓርታይድ ስርዓት በጥቁር የሀገሬው ዜጎች ላይ ዘርግቶ ከነበረው የጭቆናና የአፈና ስርዓት ጋር […]

ስለ ኢትዮጵያችን አስገራሚ እውነታዎች!!! (ዳንኤል ክብረት)

12/15/2018 ኢትዮጵያ ማለት የቃሉ ትርጉም እነዚያ አዕምሯቸውን የታወሩ ጠላቶቿ እንደሚያወሩት የተቃጠለ ፊት ማለት ሳይሆን ኢትዮጵያ ማለት “ለአምላክ የሚሰጥ የወርቅ ሥጦታ” ማለት ነው ትርጉሙ። ሲተነተንም ኢት=አምላክ፣ ፈጣሪ፣ እግዚአብሔር ማለት ሲሆን ዮጵ= ቢጫ ወርቅ፣ ውድ ወርቅ፣ ልዩ ወርቅ ማለት ነው። ኢትዮጵያ ማለት እኔና እናንተ በምናውቃት ልክ ብቻ ያለች ሀገር አይደለችም። ኢትዮጵያ ከምድር ሀገራት ሁሉ እጅግ ምስጢራዊና ረቂቅ […]

“ትግርኛ ተናጋሪዎች” ሲባል!?! (ሞሀመድ አሊ መሀመድ)

12/15/2018 ይህ እንዴት አነጋጋሪ ሊሆን ይችላል? ባለፉት 27 ዓመታት ሥርዓቱ በትግርኛ ተናጋሪዎች ተፅዕኖ ሥር አልነበረም እንዴ? በየመ/ቤቱ ቁልፍ የኃላፊነት ቦታዎች የተያዙት በማን ነበር? የአንድ መ/ቤት ኃላፊ የሌላ ብሔር አባል ቢሆንኳ ምክትሉ ሆኖ ወይም ከሥሩ የሚመደብለት ማን ነበር? በመምሪያ ኃላፊዎች የሚታዘዙና የሚገመገሙ ሚኒስትሮች አልነበሩም እንዴ? እስከ ቅርብ ጊዜ ከመከላከያ ባለሥልጣናት (ጀነራሎችና ኮሎኔሎች) ውስጥ የሌላ ብሔር ተወላጆች […]

ዶክተር አብይ እና ለጀነራል ሰዓረ ዜጋ ለሂወቱ ዋስትና አጥቶ ዝምታችሁ እስከመቼ ይሆን ?!? (ሀብታሙ አያሌው)

12/15/2018 እነዚህ የኦነግ የእጅ ስራዎች የሰው ልጅ አውሬ ሊሆን እንደሚችል ማሳያ ይሆናሉ !! ወንድሞቻቸውን ገድለው እንዲህ መሬት ለመሬት በአደባባይ ይጎትታሉ። ዜጋ ለሂወቱ ዋስትና አጥቶ በወጣበት ይቀራል የመከላከያ ሚኒስቴር ስለ ሪፎርም እና አደረጃጀት ዜና ያስነግራል፤ የኦሮሚያ ክልል አስተዳደር የህግ የበላይነት በማስከበር ለዜጎች ዋስትና መስጠት አልቻልኩም የፌደራል መንግስት ጣልቃ ይጋባ ብሎ ፈቃድ ሰጥቷል። ታዲያ እነዚህ ከመከላከያ አቅም […]

“የስብሃት ማፊያ ቡድን” ከፍል 4: የማፊያዎች ስልት ወንጀል መስራት እና ወንጀለኞችን ማበረታታት ነው!

m  December 14, 2018 | by ethioexploreradmin | 0 Source: https://ethiothinkthank.com/2018/12/14/the-sebhat-mafia-part-four/ ሀገርና ህዝብ የማስተዳደር ኃላፊነት ያለበት የፖለቲካ ቡድን በተወሰነ ደረጃ የሚታወቅ የተግባር መርህና አቋም ሊኖረው ይገባል። ህወሓት ግን በግልፅ የሚታወቅ ድርጅታዊ መርህና አቋም የለውም። በመሆኑም በቀጣይ ሊወስድ የሚችለውን የተግባር እርምጃ ሆነ ሊያደርግ የሚችለውን የአቋም ለውጥ ማወቅና መገመት አስቸጋሪ ነው። ባለፉት ሦስት አመታት የሀገራችን ህዝብ ሆነ […]

የኢሳያስ ኩራት እና የህወሃት ውርደት! (ቀጥተኛ ትርጉም በአብርሀ በላይ)

12/14/2018 የኤርትራው ኢሳያስ አፈወርቂ ህወህቶችን አጅጉን ይንቃቸዋል። ይህ ባህርዩ ደግሞ ከጥንት ከጥዋቱ ነው። ለምን ቢባል ለካስ ከነሱ ጋር አፍ መክፈት የውርደት ጥግ መሆኑን ካገር በፊት ያውቅ ኑሯል! ለዛ ነው ህወሃት በኃይለማርያም ደሳለኝ በኩል 53 ጊዜ “እባክህ ታረቀን” ብለው መሬት ላይ ቢንከባለሉም፣ ኢሳያስ ግን ሲጠየፋቸው ኑሯል። ይህ ነው አባይ ፀሀዬ ማለት? ብዬ ራሴን ጠየቅሁ። አዎ! ኢሳያስ […]

እሳቱ!!! (ዳንኤል ክብረት)

12/14/2018 ‹ያለ እኛ አትኖሩም› የሚሉን ነበሩ፡፡ ‹ያለ እኛ ለውጡ አይኖርም› የሚሉን እንዲተኳቸው አንፈልግም፡፡ በኢትዮጵያ ውስጥ የማይተካ ሚና ያላት ራሷ ኢትዮጵያ ብቻ ናት! — ሰውዬው እሳት እያነደደ የሚኖር ነበረ፡፡ ጌቶቹ ሰፊ ግቢ ነበራቸውና በግቢው መካከል እሳት እያነደደ ቀን ቀን ለምግብ ማብሰያ፣ ማታ ማታ ደግሞ ለመሰባሰቢያ ይጠቅም ነበረ፡፡ ከእሳቱ ጋር ብዙ ጊዜ ስለኖረ ‹እሳቱ› ብለው ይጠሩት ነበር፡፡ […]

እነ ዶ/ር መራራ ማሳመን ሲያቅጣችው ማስፈራራቱን እንደ ስትራቲጂ እየተጠቀሙበት ነው – ግርማ_ካሳ

December 14, 2018 ዶ/ር መራራ ጉዲና አሁን ያለውን የጎሳ ፌዴራል አወቃቀር መቀጠል አለበት እያሉ ነው። ችግሩ ያለው ፌዴራሊዝሙ ላይ ሳይሆን አተገባበሩ ላይ ነው ያሉት ዶ/ር መራር ፣ ወደ ቀድሞ አስተዳደር መመለስ ዋጋ እንደሚያስከፍል ይናገራሉ። አሁን ያለው አወቃቀር ዋጋ እንዳላስከፈለ። ‹‹የትግራይ፣ የኦሮሞ፣ የሶማሌ፣ የጋምቤላ …ነፃ አውጭ ድርጅቶች ባሉበት፤ የአማራ ነፃ አውጭ የሚመስሉ ድርጅቶች እየተፈጠሩ ባሉበት ሁኔታ […]