ይድረስ ለጦማሪ በፍቃዱ ሀይሉ !! – (ይድነቃቸው ከበደ)

October 4, 2017  —   ከይድነቃቸው ከበደ አሁን ላይ ያልተወደደልህን “ተሳስተሃል የተባልከውን ሃሳብ “ብቻ ሣይሆን፤ የትላንትናው ትክክለኝነትህን እና ብዙዎቻችን የምንወድልህ “ሃሳብ” አሁንም አስታውሳለሁ ፣ ነገም ቢሆን እንደዛው ። ምን ይሄ ብቻ ፤ በአንድ ጉዳይ ላይ በሚኖር አመለካከት ወይም እይታ ብቻ ለአንዴ እና ለመጨረሻ ጊዜ መመዘኛ አድርጌ ፤ የነገ የአንተነት የብዙ ነገር መገለጫ በማድረግ ” በፈቃዱ […]

የማይሻሻል ሕገ መንግስት በመጨረሻ ተቀድዶ ይጣላል | ስዩም ተሾመ

October 4, 2017 በዓለም ላይ ሁሉም ነገር ይቀየራል። ሁሉም ነገር ሂደቱን ጠብቆ ይለወጣል። በእርግጥ በዓለም ላይ የማይለወጠው አንድ ነገር ነው። እሱም “ለውጥ” ራሱ ነው። ኢትዮጲያ ውስጥ ግን ሁለት የማይለወጡ ነገሮች አሉ። እነሱም “ለውጥ” እና “ሕገ-መንግስት” ናቸው። አሁን ላይ ሀገራችን ከዴሞክራሲና ብሔራዊ መግባባት አንፃር እያሳየችው ላለው የኋሊት ጉዞ ዋናው ምክንያት የእነዚህ የማይለወጡ ነገሮች ግጭት ነው።በመሰረቱ ለውጥ […]

በሀይለማርያም ደሳለኝ ወንድም አቀናጅነት ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርስቲ በሙስና ውጥንቅጡ ወጥቷል ።

October 4, 2017 –  ቆንጅት ስጦታው ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርስቲ ውጥንቅጡ ወጥቷል ። የዮኒቨርስቲው ፕሬዝዳንቱ በሙስና ወንጀል ተጠርጥሯል ተብሎ በስብሰባ ላይ ቢነሳም መፍትሄ ማግኘት አልተቻለም በዚህ የሙስና ተግባር ላይ የጠቅላይ ሚኒስተር ሀይለማሪያም ደስለኝ ወንድም እጅ አለበት የሚሉ ተጨባጭ ማስረጃዋች እንዳሉና ዮኒቨርስቲው ጊቢ ግን በሙስና ወንጀል ተጨመላልቋል ተብሎ ይሄ ነገር እንደ ሀሳብ በሰራተኞች ቀርቦል ነገሩን ግን አደባብሰውት አልፈዋል […]

መነሻውን ሰሜን ኮሪያ መዳረሻውን ግብጽ ያደረገ የጦር መሳሪያዎችን የጫነ መርከብ በቁጥጥር ስር ዋለ

October 4, 2017  ቆንጅት ስጦታው መነሻውን ሰሜን ኮሪያ መዳረሻውን ግብጽ ያደረገ የጦር መሳሪያዎችን የጫነ መርከብ በቁጥጥር ስር ዋለ የአሜሪካ መንግስት በነሀሴ ወር ውስጥ ከሰሜን ኮሪያ ተነስቶ ግብጽ ሊገባ የነበረ የጦር መሳሪያ የጫነ መርከብ ከነሠራተኞቹ በቁጥጥር ስር ማዋሉን ዋሽንግተን ፖስት ዘግቧል፡፡ ከየትኛውም የዓለማችን ሀገራት ውግዘት እየደረሰባት ከምትገኘው ሰሜን ኮሪያ አፍሪካዊቷ ግብጽ የፈጠረችው ወታደራዊ ግንኙነት አሜሪካን አስቆጥቷል፡፡ […]

የኢትዮጵያ ሰመመን

October 4, 2017 07:11 ዋዜማ ራዲዮ– አልጀዚራ በአዲስ አበባ ቢሮውን መክፈቱ ለአፍሪቃ ህብረት ጉዳዮች ትኩረት ለመስጠት አቅዶ ነው የሚለው መከራከሪያ ሞኛ–ሞኝነት ይመስላል። ይልቁንም የሰሞኑ የአልጀዚራ ዘገባዎችን ላየ ምስጢሩ ይገለፅለታል። ኤርትራዊው የአልጀዚራ የአዲስ አበባ ቢሮ ሃላፊም ቢሆኑ ሻዕቢያና ወያኔን ገና ጫካ ሳሉ ጀምሮ የሚያውቁና ከዐረቦቹ ጋር የሚያገናኙ ጉዳይ አስፈፃሚ ነበሩ። ኳታር በአዲስ አበባ ወደ አስመራ ስታጠቃ […]

የባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ የምህንድስና ተማሪዎች ዛሬም አዲስ ነገር የለም ይላሉ። የተቋሙ አመራሮችም የተቀየረ ነገር የለም ብለዋል።

የተማሪዎቹ ውሎና አዳር የባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ የምህንድስና ተማሪየባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ የምህንድስና ተማሪዎች ምሽቱን በቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን የባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ የምህንድስና ተማሪአጭር የምስል መግለጫየባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ የምህንድስና ተማሪዎች ምሽቱን በቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን የባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ የምህንድስና ተማሪዎች ዛሬም አዲስ ነገር የለም ይላሉ። የተቋሙ አመራሮችም የተቀየረ ነገር የለም ብለዋል። ዛሬ በስልክ ያነጋገርናቸው የባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ […]

የጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ መምህራንና ተማሪዎች ሥጋት.. ከ60 በላይ የሚሆኑ የኦሮሞ መምህራን ወደዩኒቨርሲቲው አንመለስም እያሉ ነው-BBC

በኦሮምያና በሶማሌ ክልሎች የተፈጠረው የድንበር ግጭት በሺዎች የሚቆጠሩ ነዋሪዎችን ህይወት አመሰቃቅሏል። ቢያንስ 40 ሰዎች ህይወታቸውን ሲያጡ ከ50 ሺህ በላይ የሚሆኑት ደግሞ ከቤት ንብረታቸው ተፈናቅለዋል። አሁን ደግሞ ይህ ግጭት የመማር ማስተማር ሂደቱም ላይ ተፅዕኖ እያሳረፈ ነው። በተለይም በሶማሌ ክልል በሚገኘው ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ ውጥረቱ እየበረታ ነው። ከመመህራንና ከተማሪዎች ባገኘነው መረጃ መሰረት ከመስከረም መባቻ ጀምሮ የኦሮሞ ተወላጅ የሆኑ […]

‘Ethiopia had to back Eritrea sanctions lifting as head of UNSC’

‘Ethiopia had to back Eritrea sanctions lifting as head of UNSC’     28/09 – 14:37 Eritrea A former United States diplomat has averred that Ethiopia had to use its influence as head of the United Nations Security Council (UNSC) to champion the lifting of sanctions on neighbouring Eritrea. Ethiopia for the month of September […]

ህወሀቶች ስለሀገሪቱ እጣፈንታ ሊወስኑ ዛሬ መቀሌ ስብሰባ መቀመጣቸው ታውቋል

October 3, 2017 ህወሀቶች ስለትግራይ ለመነጋገር ብቻ ሳይሆን ስለሀገሪቱ አጠቃላይ እጣፈንታ ሊወስኑ ዛሬ መቀሌ ስብሰባ መቀመጣቸው ታውቋል። በህወሀት ተጠፍጥፈው የተሰሩት፡ የምርኮና የአሽከር ስብስብ የሆኑት ብአዴንና ኦህዴድ በመንደር ታጥረው፡ በሙስና አጀንዳ ተወጥረው፡ በክልላዊ ጉዳዮች ያውም በጥቃቅን ነገሮች ተጠምደው በሚፋተጉበት ሰዓት ጌቶቻቸው መቀሌ ላይ ስለኢትዮጵያ ሊወስኑ መሆኑን በድፍረትም እየነገሩን ነው። ህወሀቶች ብአዴን መንደር እሳት ጭረዋል። ኦህዴድን በገመድ […]

Blasts at Uganda MPs Bobi Wine and Allan Ssewanyana’s homes

AFP  Afrobeats singer Bobi Wine became an independent MP after winning a by-election in June Grenade attacks have taken place at the homes of two Ugandan opposition MPs, including singer-turned-politician Robert Kyagulanyi. Mr Kyagulanyi, popularly known as Bobi Wine, said he was targeted for opposing the ruling party’s plan to scrap the presidential age limit. […]