China, Africa vow to strengthen military cooperation – People’s Daily 01:33
Monday, July 24, 2023 (Xinhua) 11:23, July 24, 2023 ADDIS ABABA, July 22 (Xinhua) — China and the African continent, under the umbrella of the African Union (AU), have vowed to strengthen the already fruitful military cooperation so as to realize their common aspirations toward securing peace and stability in Africa and beyond. This came during […]
በኦሮሚያ ክልል የጠየቁትን ያህል ጉቦ ያልሰጣቸውን አንድ አሽከርካሪ የትራፊክ ፖሊሶች በጥይት ደብድበው መግደላቸው ተሰምቷል።
July 24, 2023 – Konjit Sitotaw የጠየቁትን ያህል ጉቦ ያልሰጣቸውን አንድ አሽከርካሪ የትራፊክ ፖሊሶች በጥይት ደብድበው መግደላቸው ተሰምቷል። በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ሸዋ ዞን የትራፊክ ፖሊስ አባላት የጠየቁትን ጉቦ አልሰጠም ያሉትን አንድ አሽከርካሪ በጥይት ደብድበው መግደላቸውን የሟች ቤተሰቦች እና የሥራ ባልደረቦች ገልጸዋል። ሟች ሳሙኤል መረተ የ33 ዓመት ዕድሜ ያለው ሲሆን ከአዲስ አበባ ቡታጅራ መስመር በአሽከርካሪነት ይሰራ ነበር። ሳሙኤል […]
ቻይና ለኢትዮጵያ ድጋፏን እንደምትቀጥል አስታወቀች
VOA Amharic ጁላይ 24, 2023 የቻይና ኮሚኒስት ፓርቲ የውጭ ጉዳይ ቢሮ ሓላፊ ዋንግ ዪ፣ ከኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እንዲሁም ከምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኰንን ጋራ፣ በሳምንቱ መጨረሻ ተገናኝተው እንደተነጋገሩ ታውቋል። የኮሚኒስት ፓርቲው የፖሊት ቢሮ አባልም የኾኑት ዋንግ ዪ፣ ደቡብ አፍሪካ ላይ በሚደረገው የብሪክስ (BRICS) ስብሰባ ላይ ለመገኘት በሚያቀኑበት ወቅት፣ እግረ […]
በሱዳን አውሮፕላን ተከስክሶ ዘጠኝ ሰዎች ሞቱ
July 24, 2023 – VOA Amharic በምሥራቅ ሱዳን፣ አንድ የሕዝብ ማመላለሻ አንቶኖቭ አውሮፕላን ተከስክሶ፣ አራት ወታደሮችን ጨምሮ ዘጠኝ ሰዎች እንደሞቱ፣ የአገሪቱ ሠራዊት አስታውቋል። አንድ ሕፃን ግን፣ ከአደጋው መትረፉን፣ ሠራዊቱ አክሎ ገልጿል። አደጋው የደረሰው፣ በአገሪቱ ሠራዊት እና በፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ መካከል የሚካሔደው ውጊያ፣ 100ኛ ቀኑን በያዘበት ወቅት ነው። ግጭቱ፣ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ሰዎችን አፈናቅሏል። በሱዳ… … ሙሉውን ለማየት ወይም […]
ሳፋሪኮም ኤም-ፔሳ የተባለውን አገልግሎት መስከረም ላይ በኢትዮጵያ እንደሚጀምር ገለጸ
ከ 13 ደቂቃዎች በፊት ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ፤ ኤም-ፔሳ የተሰኘው የሞባይል ገንዘብ መላላኪያ አገልግሎት በቅርቡ እንደሚጀምር ገለጸ። የሳፋሪኮም ኢትዮጵያ እናት ድርጅት የሆነው ቮዳኮም ግሩፕ ሊሚትድ የኤም-ፔሳ አገልግሎት መስከረም 2016 ዓ.ም. አጋማሽ እንደሚጀመር ገልጧል። ቮዳኮም ግሩፕ የ2023 አንደኛ ሩብ ዓመት በዳሰሰበት መግለጫው በሁለተኛው ሩብ ዓመት ኤም-ፔሳ ኢትዮጵያ ውስጥ ይጀምራል። እአአ ጥቅምት 2022 ሥራ የጀመረው ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ከ2.7 ሚሊዮን […]
ከፍርድ ውጪ ለዓመታት ታስረዋል የተባሉ የኦነግ ከፍተኛ አመራሮች እንዲለቀቁ ተጠየቀ
ከ 20 ደቂቃዎች በፊት ዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብት ተሟጋቹ ሂዩማን ራይትስ ዋች ካለ ፍርድ ቤት ትዕዛዝ ለዓመታት ታስረዋል የተባሉ የኦሮሞ ነጻነት ግንባር ፓርቲ አመራሮች እንዲለቀቁ ጠየቀ። ሂዩማን ራይትስ ዋች ባወጣው መግለጫ ሰባቱ ከፍተኛ የፓርቲው አመራሮች በፖለቲካ ተሳትፏቸው ብቻ ለሦስት ዓመታት ያህል በቁጥጥር ሥር መዋላቸው የኢትዮጵያ መንግሥት የፍትሕ ሥርዓቱን ማሻሻል እንዳለበት ማሳያ ነው ብሏል። የሰብዓዊ መብት […]
ትዊተር አርማውን ከምናውቃት ወፍ ወደ ‘ኤክስ’ ምልክት ሊቀይር መሆኑን ኢላን መስክ ገለጠ
ከ 5 ሰአት በፊት የትዊተር ባለቤት ኢላን መስክ የትዊተር ‘ሎጎ’ ከተለመደው የወፍ ምልክት ወደ ‘ኤክስ’ [X] ሊቀይር መሆኑን ገልጧል። ነገር ግን ኢላን መስክ ይህን አደርጋለሁ ብሎ ከመፈፀም ይቦዝናል፤ አሊያም ቁም ነገር ሳይሆን ዋዛ ሆኖ ይገኛል። የቢዝነስ አርማውን ወደ ኤክስ ኮርፕ የቀየረው መስክ “እንደውም ይህን ሊሆን የሚገባው ቀድሞ ነበር” ብሏል። ዘገባዎች እንደሚጠቁሙት ቢሊየነሩ ልክ እንደ ቻይናው […]
ሩስያ ሞስኮ ላይ የድሮን ጥቃት ተፈጸመ ስትል ዩክሬንን ወቀሰች
ከ 5 ሰአት በፊት ሩስያ ሰኞ ንጋት ዩክሬን ሞስኮ ከተማ ላይ በፈጸመችው የሰው አልባ አውሮፕላን (ድሮን) ጥቃት በሁለት ሕንጻዎች ላይ ጉዳት መድረሱን ገለጸች። የሩስያ መከላከያ ሚኒስቴር ሁለቱ ድሮኖች ተመትተው እንዲወድቁ መደረጋቸውን እና በድሮን ጥቃቱ ሰዎች ላይ የደረሰ ጉዳት እንደሌለ አስታውቋል። በሩስያ መንግሥት ባለቤትነት የሚተዳደረው ታስ የተባለው የዜና ወኪል ሁለተኛው ድሮን መከላከያ ሚኒስቴር ቢሮ አቅራቢያ ተመትቶ […]
ጠጥተው ሲያሸከረክሩ የተገኙት የኒው ዚላንድ ፍትሕ ሚንስትር ከሥራ ተሰናበቱ
ከ 2 ሰአት በፊት የኒው ዚላንድ የፍትሕ ሚንስትር ኪሪ አለን አልኮል ጠጥተው ማሸከርከራቸው በመረጋገጡ በገዛ ፍቃዳቸው ከሥራ ተሰናበቱ። የፍትሕ ሚንስትሯ ሲያሸከረክሩት የነበረው መኪና ግጭት ከደረሰበት በኋላ በተደረገ የትንፋሽ ምርመራ የአልኮል መጠጥ መውሰዳቸው ተደርሶባታል። ይህንን ተከትሎም ሚንስትሯ ወዲያውኑ ተፈጻሚ የሚሆን በገዛ ፍቃድ ከሥራ መልቀቃቸውን አስታውቀዋል። የ39 ዓመቷ ኪሪ አለን በግዴለሽነት በማሽከርከር እና በፖሊስ ላለምታሰር በመገዳደር የሚል […]
ከሥራ የተሰናቱ የተንዳሆ ስኳር ፋብሪካ ሠራተኞች 100 ሚሊዮን ብር እንዲከፈላቸው በፍርድ ቤት ተወሰነ
July 24, 2023 – EthiopianReporter.com ከሥራ የተሰናቱ የተንዳሆ ስኳር ፋብሪካ ሠራተኞች 100 ሚሊዮን ብር እንዲከፈላቸው በፍርድ ቤት ተወሰነ የፋብሪካውን ንብረት የዘረፉ እጅ ከፈንጅ ተይዘዋል ተብሏል የኢትዮጵያ ስኳር ኢንዱስትሪ ግሩፕ ከሥራ አሰናነበትኳቸው ካላቸው 1,500 የተንዳሆ ስኳር ፋብሪካ ሠራተኞች መካከል ለ965 ያህሉ 100 ሚሊዮን ብር እንዲከፈላቸው ፍርድ ቤት መወሰኑን፣ ኃላፊዎችና ሠራተኞች ለሪፖርተር ገለጹ፡፡ ሠራተኞቹ በስኳር ኢንዱስትሪ…