በሕግ አምላክ የሚለው የፖለቲካ ትግላችን

ተሟገት በሕግ አምላክ የሚለው የፖለቲካ ትግላችን አንባቢ ቀን: March 9, 2025 በገነት ዓለሙ የአገራችንን ሰላም፣ የመላውን ዓለም ሰላም ጭምር የሚፈታተነውና አደጋ ላይ የጣለው ልዩ ልዩነታችን በጭራሽ አይደለም፡፡ ሕመማችን፣ ጠንቀኛው በሽታችን ራሱ ልዩ ልዩነታችን ቢሆን ኖሮማ የዓለም አቀፋዊ የሰብዓዊ መብታችንና ነፃነታችን ሕጎች በልዩ ልዩነታችን ልክ በነፃ እንድንደራጅ፣ በዚያው ልክ የተለያዩ አመለካከቶችን በነፃነት እንድንገልጽ ባልፈቀዱ፣ ባልደነገጉ፣ ለዚህም […]

አገር በቀል መፍትሔ የሚሹት ሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች

የተዋልዶ ጤና አገልግሎት ሰጪ ድርጅቶች ማኅበር ከተለያዩ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ጋር በመሆን አምስተኛ ዓመታዊ የተዋልዶ ጤና ጉባዔውን ባደረገበት ወቅት ማኅበራዊ አገር በቀል መፍትሔ የሚሹት ሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች አበበ ፍቅር ቀን: March 9, 2025 በአሜሪካ ተራድኦ ድርጅት (ዩኤስኤአይዲ) በኩል ይሰጥ የነበረው ዕርዳታ በመቋረጡ በርካታ ድርጅቶች ለተለያዩ ችግሮች መጋለጣቸውን እየተናገሩ ነው፡፡ በተለይ ደግሞ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ድጋፍ […]

ከቁጫ የሚቀዳው ባህላዊ ምግብና ሥሪቱ

ኪንና ባህል ከቁጫ የሚቀዳው ባህላዊ ምግብና ሥሪቱ በጋዜጣዉ ሪፓርተር ቀን: March 9, 2025 ቁጫ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በጋሞ ዞን የሚገኝ ብሔረሰብ ነው፡፡ ማኅበረሰቡ የራሱ ታሪክ ባህልና ማንነት ያለው መሆኑ ይነገራል፡፡ የሥነ ሰብ (አንትሮፖሎጂ) ባለሙያው ሀብታሙ ኃይለ ጊዮርጊስ አይዛ የቁጫ ሕዝብ ታሪክ እስከ 2007 ዓ.ም. በሚሉት መጽሐፋቸው እንደገለጹት፣ ‹‹ቁጫ›› የሚለው ቃል አካባቢውን፣ ሕዝቡንና ቋንቋውን የሚወክል ነው፡፡ በንጉሣዊው፣ በወታደራዊ […]

ከአፍሪካ ኅብረት አባል አገሮች 40 በመቶ የሚሆኑት ዓመታዊ ክፍያቸውን እንደማይከፍሉ ተገለጸ

ዜና ከአፍሪካ ኅብረት አባል አገሮች 40 በመቶ የሚሆኑት ዓመታዊ ክፍያቸውን እንደማይከፍሉ ተገለጸ ሲሳይ ሳህሉ ቀን: March 9, 2025 ከ60 በመቶ በላይ የሚሆነውን ዓመታዊ ወጪ ከአኅጉሩ ውጭ ካሉ የአውሮፓና አሜሪካ ምንጮች በሚገኝ ገንዘብ ዓመታዊ ወጪውን የሚሸፍነው የአፍሪካ ኅብረት፣ 40 በመቶ የሚሆኑ አባል አገሮች ዓመታዊ የአባልነት ክፍያቸውን እንደማይከፍሉ ተጠቆመ፡፡ በኅብረቱ ድረ ገጽ ከሰሞኑ የወጣው መረጃ እንደሚያሳየው፣ ኅብረቱ […]

ነጋዴ ሴቶችን ለማስተሳሰር ያለመው የኮሜሳ የንግድ ትርዒትና የቢዝነስ ኮንፈረንስ በአዲስ አበባ ሊካሄድ ነው

https://www.ethiopianreporter.com/139026 በዳዊት ታዬ March 9, 2025  የምሥራቅና ደቡባዊ አፍሪካ የጋራ ገበያ (ኮሜሳ) አባል አገሮች ውስጥ የሚገኙ ነጋዴ ሴቶችን ለማስተሳሰር ያለመ የኮሜሳ የንግድ ትርዒትና የቢዝነስ ኮንፈረንስ በአዲስ አበባ ሊካሄድ ነው። ኢትዮጵያ የምታስተናግደውን 6ኛው የኮሜሳ ነጋዴ ሴቶች የንግድ ትርዒትና የቢዝነስ ኮንፈረንስን አስመልክቶ በተሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ እንደተገለጸው የኮሜሳ አባል አገሮች ነፃ የንግድ ትስስር እንዲፈጥሩ የሚያስችሉ የተለያዩ ሥራዎች […]

ለሕወሓት አመራሮች መከፋፈል ምክንያት የፕሪቶሪያው ስምምነት እንደሆነ ደብረ ጽዮን ገብረ ሚካኤል (ዶ/ር) ተናገሩ

ደብረ ጽዮን ገብረ ሚካኤል (ዶ/ር) ዜና ለሕወሓት አመራሮች መከፋፈል ምክንያት የፕሪቶሪያው ስምምነት እንደሆነ ደብረ ጽዮን ገብረ ሚካኤል (ዶ/ር)… በጋዜጣዉ ሪፓርተር ቀን: March 9, 2025 አንዳንዴ ሞቅ ሌላ ጊዜ ደግሞ ረገብ እያለ የቀጠለው የሕወሓት አመራሮች ሽኩቻ መነሻው፣ በፕሪቶሪያው ስምምነት ላይ የተሳተፈው የአቶ ጌታቸው ረዳ ቡድን ምን መፈጸምና አለመፈጸም እንዳለበት በተገቢው ሁኔታ ሳይደራደር ትዕዛዝ ተቀብሎ በመምጣቱ ምክንያት […]

‹‹የፕሪቶሪያ ስምምነት የተሳካ አፈጻጸም መንግሥት ለሰላምና ለሰብዓዊ መብት መጠበቅ ያለውን ቁርጠኝነት ማሳያ ነው›› ሃና አርዓያ ሥላሴ፣ የፍትሕ ሚኒስትር

https://www.ethiopianreporter.com/139062/ የፍትሕ ሚኒስትሯ ሃና አርዓያ ሥላሴ ዜና ‹‹የፕሪቶሪያ ስምምነት የተሳካ አፈጻጸም መንግሥት ለሰላምና ለሰብዓዊ መብት መጠበቅ ያለውን ቁርጠኝነት ማሳያ… ሲሳይ ሳህሉ ቀን: March 9, 2025 ‹‹መሬት ላይ ምንም የተፈጸመ ነገር የለም›› የትግራይ ክልል ‹‹የፕሪቶሪያ ስምምነት የተሳካ አፈጻጸም የኢትዮጵያ መንግሥት ለሰላም፣ ለሰብዓዊ መብቶችና ለኢትዮጵያውያን መበልፀግ ያለውን ያልተገደበ ቁርጠኝነት ማሳያ ነው፤›› ሲሉ የፍትሕ ሚኒስትሯ ሃና አርዓያ ሥላሴ […]

የሆርቲካልቸር ፓርኮች ማቋቋሚያ ስትራቴጂ ይፋ ሊደረግ ነው

https://www.ethiopianreporter.com/139059 በበጋዜጣዉ ሪፓርተር March 9, 2025 በሃይማኖት ደስታ በኢትዮጵያ የተለያዩ የሆርቲካልቸር ፓርኮች ለመጀመሪያ ጊዜ እንዲቋቋሙ የሚያደርግ ስትራቴጂ በቅርቡ ይፋ እንደሚሆን ተገለጸ፡፡ ረዥም ጊዜ ወስዶ የተከለሰው አገር አቀፍ የሆርቲካልቸር ስትራቴጂ በዘርፉ መሰማራት ለሚፈልጉ በርካቶች ጥሩ አቅም የሚፈጥር መሆኑን፣ በግብርና ሚኒስቴር የሆርቲካልቸር ልማት መሪ ሥራ አስፈጻሚ አቶ አብደላ ነጋሽ ለሪፖርተር ተናግረዋል። አቶ አብደላ እንደተናገሩት፣ ስትራቴጂው በአነስተኛ ይዞታ […]

በትግራይ ክልል ተቋርጦ የነበረው የቀድሞ ተዋጊዎችን ማቋቋም ሰሞኑን እንደሚጀመር ተነገረ

https://www.ethiopianreporter.com/139069/ ዜና በትግራይ ክልል ተቋርጦ የነበረው የቀድሞ ተዋጊዎችን ማቋቋም ሰሞኑን እንደሚጀመር ተነገረ ሲሳይ ሳህሉ ቀን: March 9, 2025 በትግራይ ክልል ተቋርጦ የነበረው የቀድሞ ተዋጊዎችን የመልሶ ማቋቋምና ወደ ኅብረተሰብ የመቀላቀል ሥራ፣ በዚህ ሳምንት መጨረሻ እንደሚጀመር ብሔራዊ የተሃድሶ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ከአንድ ወር ከ15 ቀናት በላይ በተለያዩ በቴክኒክ ጉዳዮች፣ በክልሉ ባለው የፖለቲካ ሁኔታ፣ እንዲሁም ትጥቅ የመፍታትና የመሣሪያ አያያዝ […]

የመሬት መንቀጥቀጥ ከጂቡቲ እስከ አዲስ አበባ በተዘረጋው መንገድ ላይ አደጋ መደቀኑ ተገለጸ

ማኅበራዊ የመሬት መንቀጥቀጥ ከጂቡቲ እስከ አዲስ አበባ በተዘረጋው መንገድ ላይ አደጋ መደቀኑ ተገለጸ የማነ ብርሃኑ ቀን: March 9, 2025 የኢትዮጵያ የገቢና የወጪ ንግድ የሚተላለፍበት ከጂቡቲ እስከ አዲስ አበባ የተዘረጋው መንገድ፣ በመሬት መንቀጥቀጥ ሳቢያ መተሃራ አካባቢ ጉዳት ሊደርስበት እንደሚችልና አደጋ መደቀኑ ተነገረ፡፡ በኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስና ጂኦ ስፓሻል ኢንስቲትዩት ተመራማሪ አቶ ናትናኤል አገኘሁ እንደተናገሩት፣ ፈንታሌ ተራራ ላይ […]