በተለያዩ ተግዳሮቶች የሚፈተነው የትምህርት ጥራት

ማኅበራዊ በተለያዩ ተግዳሮቶች የሚፈተነው የትምህርት ጥራት የማነ ብርሃኑ ቀን: March 12, 2025 የትምህርት ጥራት በትውልዱ ላይ የተደቀነ ትልቁ ፈተና ነው፡፡ የተማረ፣ የሠለጠነና በክህሎት የዳበረ ትውልድ ለማፍራት የሚደረገው ጥረት በከፍተኛ ተግዳሮት ውስጥ በማለፍ ላይ ይገኛል፡፡ በየጊዜው በመለዋወጥ ላይ በሚገኘው ዓለም የትምህርት ዘርፍ ከዘመኑና ከቴክኖሎጂ ጋር እየተቃኘ ስላልመጣ የሚያስከፍለው ዋጋ ከባድ ስለመሆኑ የዘርፉ ምሁራን በተደጋጋሚ የሚናገሩት ነው፡፡ […]

ለከት ያጣ የኑሮ ውድነት

ማኅበራዊ ለከት ያጣ የኑሮ ውድነት አበበ ፍቅር ቀን: March 12, 2025 ወ/ሮ መሠረት ሲሳይ የአዲስ አበባ ነዋሪ ናቸው፡፡ ሁለት ልጆቻቸውን የሚያሳድጉት ከደንብ አስከባሪዎች ጋር እየተሯሯጡ አዲስ በሚሠሩ ሕንፃዎችና ከአውራ ጎዳና ራቅ ባሉ አካባቢዎች ቡናና ሻይ በማዞር እየሸጡ ነው፡፡ ‹‹ከሚባለው በላይ ኑሮ ከብዶኛል፡፡ ምን ማድረግ እንዳለብኝ አላውቅም፡፡ ብቻ ለጊዜው ከዚያም ከዚህም እየተሯሯጥኩ ልጆቼን እያሳደኩ ነው፡፡ በየዕለቱ […]

የአዲስ አበባ ከተማ የወንዝ ዳርቻን ደንብ አራት ተቋማት ተከታትለው እንዲያስፈጽሙ ሥልጣን ተሰጣቸው

የአቃቂ አካባቢ የወንዝ ዳርቻ ማኅበራዊ የአዲስ አበባ ከተማ የወንዝ ዳርቻን ደንብ አራት ተቋማት ተከታትለው እንዲያስፈጽሙ ሥልጣን ተሰጣቸው ተመስገን ተጋፋው ቀን: March 12, 2025 የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የወንዝ ዳርቻ ልማትና ብክነትን በተመለከተ ያወጣውን ደንብ፣ አራት የመንግሥት ተቋማት ተከታትለው እንዲያስፈጽሙ ሥልጣን መስጠቱ ታወቀ፡፡ የወንዝ ዳርቻ ልማትና ብክነትን በተመለከተ የወጣውን አዲሱን ደንብ ለማስፈጸም ሥልጣን የተሰጣቸው የከተማ ውበትና […]

የአማራ ክልል የማዘጋጃ ቤታዊ ግብርና የአገልግሎት ክፍያዎችን ለነዋሪዎች መሰረዝ የሚያስችለው ረቂቅ ደንብ አወጣ

የአማራ ክልል ምክር ቤት ዜና የአማራ ክልል የማዘጋጃ ቤታዊ ግብርና የአገልግሎት ክፍያዎችን ለነዋሪዎች መሰረዝ የሚያስችለው ረቂቅ ደንብ… ናርዶስ ዮሴፍ ቀን: March 12, 2025 የአማራ ክልል ምክር ቤት ነዋሪዎች የማዘጋጃ ቤታዊ ግብርና የአገልግሎት ክፍያ ለመፈጸም የማይችሉበት ሁኔታ መኖሩ በጥናት ሲረጋገጥ፣ ክፍያውን በከፊል ወይም ሙሉ ለሙሉ መሰረዝ የሚያስችል ረቂቅ ደንብ አወጣ። ‹‹የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የከተሞች አገልግሎት […]

በየቀኑ 100 ያህል ሱዳናውያን ወደ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል እየገቡ መሆናቸው ተሰማ

በጦርነቱ ምክንያት ወደ ኢትዮጵያ የፈለሱ ሱዳናውያን ስደተኞች ዜና በየቀኑ 100 ያህል ሱዳናውያን ወደ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል እየገቡ መሆናቸው ተሰማ ተመስገን ተጋፋው ቀን: March 12, 2025 ከአንድ ዓመት በላይ በዘለቀው የሱዳን ጦርነት ምክንያት በየቀኑ 100 ያህል ሱዳናውያን ድንበር አቋርጠው ወደ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል እየገቡ መሆናቸውን፣ የአሶሳ ከተማ የስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎት ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት አስታወቀ፡፡ የአሶሳ ከተማ […]

የአሜሪካ ድጋፍ በመቋረጡ በሆቴሎች የሚደረጉ ስብሰባዎችና ሥልጠናዎች መቀነሳቸው ተገለጸ

በሲሳይ ሳህሉ March 12, 2025 የኢትዮጵያ የሆቴልና ቱሪዝም አሠሪዎች ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ፍትሕ ወልደ ሰንበት (ዶ/ር) የአሜሪካ ዓለም አቀፍ ተራድኦ ድርጅት (ዩኤስኤአይዲ) በተለያዩ መንገዶች ለአገሮች ሲያደርገው የነበረውን ድጋፍ በማቋረጡ ምክንያት በአዲስ አበባ ከተማ በሚገኙ ሆቴሎች ይካሄዱ የነበሩ ሥልጠናዎች፣ ስብሰባዎችና አጫጭር ዓውደ ጥናቶች መቀነሳቸውን የሆቴል ዘርፍ ተዋናዮች ተናገሩ፡፡ እ.ኤ.አ. በ2024 ብቻ ወደ 38 ቢሊዮን ዶላር በጀት በመላው […]

ኢዜማ ገዥው ፓርቲ ዜጎች በውድም ሆነ በግድ የማጠናከሪያ ገንዘብ እንዲያዋጡለት እያደረገ ነው አለ

ዜና ኢዜማ ገዥው ፓርቲ ዜጎች በውድም ሆነ በግድ የማጠናከሪያ ገንዘብ እንዲያዋጡለት እያደረገ ነው… ናርዶስ ዮሴፍ ቀን: March 12, 2025 የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትሕ (ኢዜማ) ገዥው ብልፅግና ፓርቲ በመንግሥት ተቋማት አገልግሎት ለማግኘት የሚሄዱ ዜጎችን የፓርቲ ማጠናከሪያ እንዲያዋጡ እያደረገ ነው ሲል አስታወቀ፡፡ ኢዜማ ማክሰኞ መጋቢት 2 ቀን 2017 ዓ.ም. ባወጣው መግለጫ፣ ብልፅግና ባለፈው ጥር ወር ባካሄደው ጠቅላላ […]

አቶ ጌታቸው ረዳ በሦስት የሠራዊት አመራሮች ላይ ያሳለፉት ዕግድ ከምክትላቸውና ከሕወሓት ክንፍ ተቃውሞ ገጠመው

ዜና አቶ ጌታቸው ረዳ በሦስት የሠራዊት አመራሮች ላይ ያሳለፉት ዕግድ ከምክትላቸውና ከሕወሓት ክንፍ… ልዋም አታክልቲ ቀን: March 12, 2025 ‹‹የጊዜያዊ አስተዳደሩ ፕሬዚዳንት ያልሾመውን ማውረድ አይችልም›› ሌተና ጄኔራል ታደሰ ወረደ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዚዳንት አቶ ጌታቸው ረዳ ሦስት የትግራይ ሠራዊት ከፍተኛ አመራሮችን ከሰኞ መጋቢት 1 ቀን 2017 ዓ.ም. ጀምሮ መታገዳቸውን ባሳወቁ በማግሥቱ፣ ምክትላቸው ከሆኑት የክልሉ የክልሉ ሰላምና ፀጥታ ቢሮ ኃላፊ […]

የአውሮፓ ኅብረት በኢትዮጵያ ላይ በጣለው የቪዛ ገደብ በግንቦት ወር እንደሚመከርበት አስታወቀ

በኢትዮጵያ የአውሮፓ ኅብረት አምባሳደር ሶፊ ፍሮም ኤመስበርገር (መሀል) ማክሰኞ መጋቢት 2 ቀን 2017 መግለጫ ሲሰጡ ዜና የአውሮፓ ኅብረት በኢትዮጵያ ላይ በጣለው የቪዛ ገደብ በግንቦት ወር እንደሚመከርበት አስታወቀ ሲሳይ ሳህሉ ቀን: March 12, 2025 የአውሮፓ ኅብረት በኢትዮጵያ ላይ የጣለውን የቪዛ ገደብ በተመለከተ በመጪው ግንቦት 2017 ዓ.ም. እንደሚመክርበት ተገለጸ፡፡ በኢትዮጵያ የኅብረቱ አምባሳደርና የአባል አገሮች ዲፕሎማቶች በተገኙበት ማክሰኞ […]

የወረባቦ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪን ጨምሮ ሦስት ሰዎች በታጣቂዎች ተገደሉ

በአማራ ክልል ደቡብ ወሎ ዞን የወረባቦ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ፈንታው ከበደ ዜና የወረባቦ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪን ጨምሮ ሦስት ሰዎች በታጣቂዎች ተገደሉ በጋዜጣዉ ሪፓርተር ቀን: March 12, 2025 በሃይማኖት ደስታ በአማራ ክልል ደቡብ ወሎ ዞን የወረባቦ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ፈንታው ከበደ፣ የወረዳው ፖሊስ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ኢንስፔክተር አዲስ ዘመን ፍሰሐና ይጓዙበት የነበረው ተሽከርካሪ ሾፌር […]